ጁንታው በወሎ ግምባር ያሰበውን ያላሳካው ጦርነቱ ህዝባዊ በመሆኑ ነው- የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጁንታው በወሎ ግምባር ያሰበውን ያላሳካው ጦርነቱ ህዝባዊ በመሆኑ ነው ሲሉ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሰይድ መሀመድ ገለጹ።
ዋና አስተዳዳሪው ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ተስፋፊና ዘራፊ ቡድኑ ከሰሜን ወሎ ተሻግሮ በደቡብ ወሎ ተሁለደሬና ወረባቦ…