Fana: At a Speed of Life!

የጤና ባለሙያዎች በአለማቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ በመሆን ለኢኮኖሚ ግንባታው አስተዋጽኦ ሊያደርጉ እደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ባለሙያዎች በሃገር ውስጥ ከሚሰጡት ሙያዊ አገልግሎት በተጨማሪ በአለማቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ በመሆን በሃገር ኢኮኖሚ ግንባታ ውስጥ አስተዋፆ ሊያደርጉ እንደሚገባ ዶክተር ጀማል አባ ፊጣ ተናገሩ፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ከዩናይትድ…

ሀገር አቀፍ የወባ ሳምንት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ወባን ማጥፋት ከእኔ ይጀምራል በሚል መሪ ቃል ከጥቅምት 1 እስከ 7 በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረዉን የወባ ሳምንት ይፋዊ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመርሀ ግብሩ ከጤና ሚኒሰቴር ፣ የክልሉ ጤና ቢሮ ሃላፊዎች ፣…

የሀገር መከላከያ ሰራዊት 14ኛውን የሰንደቅ ዓላማ ቀንን አከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) "በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉአላዊነት ለሰንደቅ ዓላማ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል ሃገር መከላከያ ሰራዊት አመራር እና አባላት በተለያዩ ዝግጅቶች እና ስፍራዎች ቀኑን አከበሩ፡፡ በዚህም የምዕራብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የሠራዊት አባላት፣…

ዜጎች ከዚህ ያነሰ አገልግሎት አይገባቸውም – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲሱ መንግሥት ለተሾሙ ሚኒስትሮች እና ሚኒስትር ዴኤታዎች በአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ በዚህም ‘’በአዲሱ መንግሥት የተካተቱ ሚኒስትሮች እና ሚኒስትር ዴኤታዎች በዚህ ሳምንት በሚኖራቸው የሥራ ማስጀመሪያ ስልጠና…

የሰንደቅ ዓላማ ቀን ስናከብር ፀረ-ኢትዮጵያ ኃይላት አንገታቸውን የሚደፉበት መሆኑን ታሳቢ በማድረግ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሰንደቅ ዓላማ ቀን ስናከብር ፀረ-ኢትዮጵያ ኃይላት አንገታቸውን የሚደፉበት መሆኑን ታሳቢ በማድረግ እንደሆነ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች…

የቡና ባንክ የቁጠባ ማበረታቻ ሽልማቶችን ለ55 እድለኞች አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡና ባንክ 1ኛ ዙር የመምህራን እና የጤና ባለሙያዎች ቁጠባ የማበረታቻ ሽልማቶችን ለእድለኞች አበርክቷል። ቡና ባንክ ከስድስት ወራት በፊት የሃገር ባለውለታ ናቸው በማለት ሁለት የሙያ ዘርፎች ውስጥ የሚሰሩ ባለሙያዎችን ታሳቢ…

ሰንደቅ ዓላማችን የአንድነታችንና የሉዓላዊነታችን ተምሳሌት በመሆኑ ልናከብረው ይገባል – ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰንደቅ ዓላማችን የአንድነታችን፤ የሉዓላዊነታችንና የነፃነታችን ምልክትና ተምሳሌት በመሆኑ ከፍ ባለ ደረጃ ልናከብረው ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ 14ኛው የሰንደቅ ዓለማ ቀን "በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉአላዊነት…

አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ የሚል የሞኝ ዘፈን እየዘፈነ ነው – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የበላይነቴን አስቀጥላለሁ ካልሆነም ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ የሚል የሞኝ ዘፈን እየዘፈነ ነው ሲሉ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ገለጹ። አቶ…

ኢትዮጵያን ለመቀየር ሰማይ መቧጠጥ አይጠበቅብንም – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ሀብቶች አቧራ ለብሰውና ቋጥኝ ተጭኗቸው የሚገኙ በመሆናቸው አገራችንንን ለመቀየር ሰማይ መቧጠጥ አይጠበቅብንም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስገነዘቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አዲስ በተዋቀረው ካቢኔ ለከፍተኛ አመራሮች…

ተለዋጭ የዓባይ ወንዝ ድልድይ ግንባታ 41 ነጥብ 1 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ)እየተገነባ የሚገኘውን ተለዋጭ የዓባይ ወንዝ ድልድይ ግንባታ የስራ ሂደት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለና የሥራ ኀላፊዎች ጎብኝተዋል፡፡ በባሕር ዳር ከተማ እየተገነባ የሚገኘው ይህ ተለዋጭ የዓባይ ድልድይ በቻይና ኮንስትራክሽን…