Fana: At a Speed of Life!

ጁንታው በወሎ ግምባር ያሰበውን ያላሳካው ጦርነቱ ህዝባዊ በመሆኑ ነው- የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጁንታው በወሎ ግምባር ያሰበውን ያላሳካው ጦርነቱ ህዝባዊ በመሆኑ ነው ሲሉ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሰይድ መሀመድ ገለጹ። ዋና አስተዳዳሪው ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ተስፋፊና ዘራፊ ቡድኑ ከሰሜን ወሎ ተሻግሮ በደቡብ ወሎ ተሁለደሬና ወረባቦ…

የጀግንነት ቀን በአዲስ አበባ በደማቀ ዝግጅት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጀግንነት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት ባለስልጣናትና የጦር መኮንኖች በተገኙበት በደማቀ ሁኔታ እየተከበረ ነው፡፡ የጀግንነት ቀንን ማክበር ያስፈለገው በየዘመኑ ኢትዮጵያን ከውስጥና ከውጭ ጠላት የሚታደጓትን ጀግኖች አርበኞች ልጆቿን…

በመዲናዋ ለአዲስ ዓመት የቅድመ አደጋ ዝግጁነት ስራ መሰራቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ለአዲስ ዓመት የቅድመ አደጋ ዝግጁነት ስራ መስራቱን አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ የአዲስ ዓመት በዓልን ጨምሮ የመስቀል እና የኢሬቻ በዓላትን ተከትሎ ሊከሰቱ ከሚችሉ ማናቸውም…

የግብርና ሚኒስትሩ የመልካም ምኞች መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን የ2014 ዓ.ም አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ ለመላው አርሶና አርብቶ አደሮች የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ለመላው አርሶና አርብቶ አደሮቻችን፣ በየደረጃው ለሚትገኙ የግብርና…

ከመቅደላ ተዘርፈው የተወሰዱ የኢትዮጵያ ቅርሶች ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ከመቅደላ ተዘርፈው የተወሰዱ የኢትዮጵያ ቅርሶች በለንደን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተመልሰዋል፡፡ በ1868 በአጼ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግስት በመቅደላ ጦርነት የተዘረፉ የኢትዮጵያ ቅርሶች በይፋ ለኤምባሲው ተመልሰዋል። ከተመለሱ ቅርሶች መካከል…

ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ ብሎ የተነሳውን አሸባሪ የህወሓት ቡድን እስከ ወዲያኛው እንደመስሰዋለን- ተመራቂ ወታደሮች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዋሽ አርባ ውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት÷ በመሰረታዊ ውትድርና ያሰለጠናቸውን ወታደሮች አስመረቀ። ተመራቂ ወታደሮቹ በቆይታቸው አስተማማኝ ወታደራዊ ስልጠና ማግኘታቸውን ለኢዜአ ገልፀዋል። በዚህም ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚሰሩ የውጭ ኃይሎችንና…

ወ/ሮ ሙፈርያት ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ፀሐፊ ልዩ መልእክተኛ ራሚሮ ሎፔዝ ዳ ሲልቫ ጋር በሰሜኑ የኢትዮያ ክፍል በመንግስት እና የሰብዓዊ አጋሮች እየተከናወነ ባለው የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት እና ስርጭት ላይ ውይይት ማድረጋቸው ተገለፀ፡፡ በአማራ…

ጀግንነት የታጋይነት፣ የጽናትና የአሸናፊነት ውጤት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጀግንነት የታጋይነት፣ የጽናትና የአሸናፊነት ውጤት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት ''ጀግንነት መልከ ብዙ ነው'' ብለዋል፡፡ በዚህም የጦር፣ የግብርና ፣…

በምግብ ምርት ራስን ለመቻል በተካሄደው ሁለገብ ጥረት ውጤት ተመዝግቧል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምግብ ምርት ራስን ለመቻል በተደረገው ሁለገብ ጥረት በ2013 በጀት ዓመት የዋና ዋና ሰብሎች የመኸር ምርት ወደ 342 ሚሊየን ኩንታል ከፍ ማለቱን የግብርና ሚኒስቴር መረጃ ጠቁሟል። በአነስተኛ ይዞታ የሚመረተው የዋና ዋና…

በጅማ ዞን ከ1 ሺህ በላይ ህገ ወጥ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ከ1 ሺህ በላይ ህገ ወጥ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የዞኑ ንግድ ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የዞኑንግድ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ያህያ አባ ጨብሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷በዞኑ በ25 ሺህ 425 የንግድ…