Fana: At a Speed of Life!

በአፋር ክልል አምስት ወረዳዎች በርካታ ሚሊሻዎች እየሰለጠኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል አምስት ወረዳዎች በርካታ ሚሊሻዎች እየሰለጠኑ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በዚህም ከአፋር ልዩ ሀይልና መከላከያ ጎን በመሰለፍ የህወሓት ጁንታን ለመደምሰስ በርካታ ሚሊሻዎች ስልጠናቸውን ተከታትለው በዚህ ሳምንት ይመረቃሉ ተብሏል:: የዚህ…

ዩኤንኤችሲአር ከትግራይ ክልል ወጥተው በሱዳን መጠለያ ጣቢያ የነበሩ ስደተኞች ቁጥር መቀነሱንና ስደተኞቹ የት እንዳሉ እንደማያውቅ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (ዩኤንኤችሲአር) ከትግራይ ክልል ወጥተው በሱዳን መጠለያ ጣቢያ የነበሩ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው በጦርነት ይሳተፉ ወይም የት ይሂዱ የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ገለጸ። ዩኤንኤችሲአር ባወጣው…

የተለያዩ ተቋማት ለመከላከያ ሠራዊት ከ17 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ደጀንነታቸውን ለመግለፅ በድምሩ ከ17 ሚሊየን ብር በላይ አበርክተዋል። የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን 11 ሚሊዮን፣ አለርት ሆስፒታል 6 ሚሊዮን፣ ከድር አሊ ጄኔራል ትሬዲንግ 500 ሺህ፣ ኢት…

“መቶ ለወገኔ” የተሰኘው የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር በጋምቤላ ክልል በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና በህወሓት የሽብር ቡድን ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል “መቶ ለወገኔ” የተሰኘ ንቅናቄ በጋምቤላ ክልል በይፋ ተጀምሯል፡፡ የጋምቤላ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሯች ጎች “መቶ ለወገኔ” የድጋፍ…

የመልካምነት ቀንን አስመልክቶ ከ1 ሺህ በላይ የመዲናዋ ነዋሪዎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመልካምነት ቀንን ምክንያት በማድረግ በወዳጅነት አደባባይ የማዕድ ማጋራት እና የተለያዩ ድጋፎች አድርጓል፡፡   በዚህምለ1ሺህ አቅመ ደካሞች ማዕድ ማጋራት የተቻለ ሲሆን÷ ለ272 አካል ጉዳተኞች ደግሞ…

መልካምነት የ1 ቀን ብቻ ሳይሆን የ365 ቀናት ተግባር ነው-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 8 ተገኝተው ለአቅመ ደካሞች እና አረጋውያን ማዕድ አጋርተዋል፡፡ ወረዳው በርካታ ችግሮች ያሉበት ስለመሆኑ ግንዛቤው አለኝ ያሉት ፕሬዝዳንቷ የዜጎችን ኑሮ በዘላቂነት ለማሻሻል ስራዎች…

በበጀት ዓመቱ ከወርቅ ወጪ ንግድ 671 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ከወርቅ ማዕድን የወጪ ንግድ ከ671 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ መገኘቱን ከማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በበጀት ዓመቱ ከወርቅ ማዕድን 637 ሚሊየን ዶላር ማግኘት ታቅዶ በአጠቃላይ 9…

በምስራቅ አማራ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ለተፈናቃዮችና ጸጥታ ሃይሎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አማራ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለተፈናቃዮች እና ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ ለበዓል መዋያ የሚሆኑ የተለያዩ ድጋፎችን አደረጉ፡፡ የደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ፣ የመቅደላአምባ…

በእድሳት ላይ የነበሩ 1ሺህ 845 ቤቶች ለባለቤቶቹ እርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመልካምነት ቀን የቤት እድሳት ሲደረግላቸው የነበሩ ወገኖችን ቤት በማስረከብ እየተካሄደ ነው፡፡ በዚህም በሁሉም የመዲናዋ ወረዳዎች 1ሺህ 845 የአረጋዉያን፣ የአካል ጉዳተኞችና የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤት የማደስ ተግባር ተጠናቆ…

በህገ ወጥ ተግባራት ላይ በተሰማሩ ከ80 ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉና በህገወጥ ተግባር ውስጥ ሲሳተፉ በተገኙ ከ80 ሺህ 641 በላይ ተቋማት ላይ እርምጃ መወሰዱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በህግ ማስከበር ዘመቻው እየተገኘ ያለውን ድል ለመቀልበስ በህገወጥ ተግባራት ውስጥ…