Fana: At a Speed of Life!

የማዕድን ዘርፍ ኢኮኖሚ ለኢትዮጵያ ዕድገት የንጋት ጮራ ነው-ኢንጂነር ታከለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ክፍለ ኢኮኖሚ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት የንጋት ጮራ መሆኑንና እኛም ወደ ከፍታው እየሄድን እንደሆነ እምነታችን ነው አሉ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ፡፡   ይህን ለሀገር ዋልታ የሆነ የማዕድን…

የዳያስፖራውን ጉብኝት የሚያስተባብር ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 03፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በአዲሱ ዓመት መጀመሪያ ላይ በኢትዮጵያ የሚያካሂዱት ጉብኝት የሚያስተባብር የልዑካን ቡድን ዛሬ አዲስ አበባ ገባ።   የልዑካን ቡድኑ ቦሌ አለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የቱሪዝም ኢትዮጵያ…

129 ዜጎች ከየመን ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)129 ዜጎች ከየመን ኤደን ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ፡፡ ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄነራል ተወካይ አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት…

የአሸባሪውን መቃብር በማፋጠን ላይ እንገኛለን – የሶማሌ ልዩ ኀይል አባላት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሕዝብ እና መንግሥት የሰጠንን አደራ ተረክበን የአሸባሪውን መቃብር በማፋጠን ላይ እንገኛለን" በወሎ ግንባር የተሰለፉ የሶማሌ ልዩ ኀይል አባላት። ሀገርን ለማፈራረስ እቅድ ነድፎ ወረራ የፈጸመው አሸባሪው የትህነግ ቡድን በኢትዮጵያዊያን በጋራ ትግል…

ሽብርተኛው በህዳሴ ግድብ በኩል ተደጋጋሚ ማጥቃት ቢያደርግም አልተሳካለትም – ሌተናል ጀኔራል አስራት ዲኔሮ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛው በህዳሴ ግድብ በኩል ተደጋጋሚ ማጥቃት ቢያደርግም በመከላከያ ሰራዊትና በክልሎች ልዩ ሃይል መደምሰሱን የምድር ሃይል ዋና አዛዥና የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሃይል ኮማንድ ፖስት ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጀኔራል አስራት ዲኔሮ አረጋገጡ ።…

በአፋር እና አማራ ክልሎች ጉዳት የደረሰባቸውን ተቋማት አገልግሎት ለማስጀመር የዳሰሳ ጥናት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር እና አማራ ክልሎች ጉዳት የደረሰባቸውን ተቋማት አገልግሎት ለማስጀመር የዳሰሳ ጥናት በዚህ ሳምንት ይጀመራል። የብሄራዊ የአስቸኳይ ጊዜ ማስተባበሪያ ማዕከል የሚኒስትሮች ኮሚቴ ሳምንታዊ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል። ከዕለታዊ የሰብዓዊ…

መልካምነት በማንኛውም ሁኔታ፣ ቦታና ጊዜ ለሰው ልጆች ሕይወት የሚበጀውን ነገር ማድረግ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጵጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)መልካምነት በማንኛውም ሁኔታ፣ ቦታና ጊዜ ለሰው ልጆች ሕይወት የሚበጀውን ነገር ማድረግ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸውም ‘’መልካምነት ቀናነትን፣ መስጠትንና የገዛ ሥጋን ነክሶ ማየትን በውስጡ ይዟል’’…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ  አክራ ጋና ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት አክራ ጋና ገቡ ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቆይታቸዉ ፕሬዚደንት ናና አኩፎ-አዶን የሚያገኙ ይሆናል። ምንጭ- ጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

በዳካር ለተደረገልን ደማቅ አቀባበል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳልን አመሰግናለሁ- ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐብይ አህመድ

በዳካር ለተደረገልን ደማቅ አቀባበል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳልን አመሰግናለሁ- ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐብይ አህመድ አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ በዳካር ለተደረገላቸዉ ደማቅ አቀባበል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳልን አመስግነዋል። ጠቅላይ…

አካል ጉዳተኞች ተገቢውን የፍርድ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል አሰራር ተዘርግቷል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  አካል ጉዳተኞች በፍድ ቤቶች የተሻለና ተገቢ የሆነ አገልግሎት እንዲያገኙ የአሰራር ሥርዓት መዘርጋቱን የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዘዳንት ማዓዛ አሸናፊ ገለጹ። የኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኛ ሴቶች ብሔራዊ ማኅበር 20ኛ ዓመቱን ዛሬ አክብሯል።…