Fana: At a Speed of Life!

የድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአንጋፋው ድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ የቀብር ስነ ስርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈፀመ፡፡ የአርቲስቱ የአስክሬን ሽኝት በመስቀል አደባባይ ከተካሄደ በኋላ የቀብር ስነስርዓቱ ቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና አድናቂዎቹ…

በመንገድ ደህንነት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመንገድ ደህነት ዙሪያ ከተማሪ ወላጆች ጋር የምክክር መድረክ በሀገር አቀፍ ደረጃ ተካሄደ፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ከሁሉም ክልሎች እና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የተማሪ ወላጆች ተሳትፈዋል፡፡ በመድረኩ…

በ2013 በደቡብ ክልል ከ1ሺህ በላይ የትራፊክ አደጋ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በ2013 በጀት ዓመት ከ1ሺህ በላይ የመንገድ ትራፊክ አደጋ መድረሱን የደቡብ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ገለጸ። ቢሮው ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን "ከጳጉሜ እስከ ጳጉሜ እንደርሳለን!"በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ…

በወሎ ግንባር ህወሓት ያወደማቸውን መሰረተ ልማቶች በመጠገን የበኩላችን እየተወጣን ነው-የግንባሩ ዕዝ መሃንዲስ መምሪያ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ግንባር አሸባሪው ህወሓት ያወደማቸውን የመሰረተ ልማት አውታሮችና ሰራዊቱ ለግዳጅ የሚንቀሳቀስባቸውን የገጠር መንገዶች በመጠገን ለህልውና ዘመቻው የበኩሉን ሃላፊነት እየተወጣ መሆኑን የግንባሩ ዕዝ መሃንዲስ መምሪያ ሃላፊ ተናግረዋል። መሃንዲስ…

አቶ ደስታ ሌንዳሞ በመተከል ዞን ሰላም ለማስከበር የተሰማሩ ልዩ ሃይሎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌንዳሞ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ድባጢ ወረዳ ሰላም ለማስከበር የተሰማሩ የሲዳማ ልዩ ሃይል አባላትን ጎብኝተዋል፡፡   ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ የኢትዮጵያን ትንሳኤ የማይፈልጉ…

አልማ በሰሜን ጎንደር ዞን በህወሓት ወራራ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር ህውሃት በከፈተው ጦርነት በሰሜን ጎንደር ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች ግምቱ 1 ሚሊየን ብር የሚሆን የፊኖ ዱቄት ድጋፍ አድርጓል። ማህበሩ በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች አገልግሎት የሚውል 230 ኩንታል የፊኖ…

አንጋፋው ድምፃዊ ዓለማየሁ እሸቴ ሀገሩን በቅንነት ያገለገለ ኢትዮጵያዊ ነው – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አንጋፋው ድምፃዊ ዓለማየሁ እሸቴ ሀገሩን በቅንነት ያገለገለና በታላቅ ፍቅር ዘመን ተሻጋሪ የሆኑ በርካታ የጥበብ ስራዎችን የሰራ ኢትዮጵያዊ ነው ሲሉ ተናገሩ፡፡ ምክትል ከንቲባዋ የኢትዮጵያን…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በደረሰ የመኪና አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ የኮሙዩኒኬሽን ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ቶሎሳ ጎሹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ አደጋው የጭነት አይሱዙ…

ሁለተኛው ግንባር በልማት ስራ በትጋት መስራት ነው-አቶ እርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ለማዳን ከሚደረገው የህልውና ዘመቻ ባሻገር የልማት ስራዎች በትጋት በመስራት ትግል ማድረግ እንደሚገባ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተደድር አቶ እርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡ ሀገርን ለማስከበር በሚደረግ ሒደት መላው ህዝብ ድል እያስመዘገበ…

በአጣዬና አካባቢው በነበረው ግጭት ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች መልሶ የማቋቋም ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአጣዬ እና አካባቢው በነበረው ግጭት ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች መልሶ የማቋቋም ስራ እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር አህመዲን መሃመድ ገለፁ፡፡ በዛሬው እለት በአጣዬ ከተማ ቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው ነዋሪዎች በተለያዩ…