Fana: At a Speed of Life!

የተመራቂ ተማሪዎችና ቀጣሪ ድርጅቶች የስራ አውደ ርዕይና ፎረም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከ15 ሺህ በላይ ተመራቂ ተማሪዎች እና ከ300 የሚበልጡ ቀጣሪ ድርጅቶች የሚሳተፉበት የስራ አውደ ርዕይና ፎረም ተጀመረ። አውደ ርዕዩንና ፎረሙን ያዘጋጁት ደረጃ ዶት ኮም ከሀዋሳ ዩኒቨርስቲ፣ ከስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽንና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ለክልሉ ልዩ ኃይል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ለክልሉ ልዩ ኃይል 19 ሚሊየን 292 ሺህ ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ተሰብስቦ በባንክ ገቢ መደረጉን የክልሉ ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ገለጸ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለ85 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዲሱን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ85 የህግ ታራሚዎች በልዩ ሁኔታ ይቅርታ መደረጉን የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ገለጸ፡፡   በዚህ መሰረትም የልዩ ይቅርታ መመሪያውን መስፈርት ያሟሉ ከመተከል…

ጅማ ዩኒቨርሲቲ የአቅመ ደካሞችን ቤት የማደስ መርሃ ግብር አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ የአቅመ ደካሞችን ቤት የማደስ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት አስጀምሯል፡፡ ዩኒቨርሲቲው የ16 አቅመ ደካማ ቤቶች የማደስ መርሃ ግብሩን ነው ዛሬ በከተማዋ ቦሳ አዲስ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ያስጀመረው፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት…

በነገሌና ሻኪሶ 391 ቦንዳ የኮንትሮባንድ ልባሽ ጨርቅና የተለያዩ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በነገሌና ሻኪሶ ከተሞች 391 ቦንዳ የኮንትሮባንድ ልባሽ ጨርቅና የተለያዩ እቃዎች መያዛቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የጉጂ ዞን ፖሊስ መምሪያ የወንጀል መከላከል ምክትል ዳይሬክተር ዋና ሳጂን ጉተማ ሳፊ ለኢዜአ እንደገለጹት፥ የኮንትሮባንድ ልባሽ…

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ለመከላከያ ሰራዊት እና ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ለመከላከያ ሰራዊቱ እና ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍል 17 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ንጉሴ ምትኩ፥ በጋይንት ግምባር ተገኝተው ለሀገር…

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ጉባኤው ያስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የአፍሪካ ህብረትና የኢትዮጵያ ዋና ተጠሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የአፍሪካ ህብረትና የኢትዮጵያ ዋና ተጠሪ ከሆኑት እሌኒ ካይሩ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በሚቀጥሉት ዓመታት የከተሞችን ዘላቂ ልማት ለማረጋገጥ በተነደፉት ዋና…

ሚኒስቴሩ በሃገር ውስጥ በተለያዩ የሎጂስቲክስ ዘርፍ ላይ ባደረገው ጥረት 2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ማዳን ቻለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በሃገር ውስጥ በተለያዩ የሎጂስቲክስ ዘርፍ ጉዳዮች በተደረገ ጥረት በድምሩ እስከ 2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪን ማዳን መቻሉን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥ በትራንስፖርት ዘርፉ በተደረገው…

ኢትዮጵያ በተጓጓዘ የኮንቴነር ጭነት ብዛት እና ባስገኘው ገቢ ከአፍሪካ በአንደኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ በተጓጓዘ የኮንቴነር ጭነት ብዛት እና በዘርፉ በመነጨው ገቢ ከአለም የ47ኛ እንዲሁም ከአፍሪካ በአንደኛ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ የዓለም አቀፍ የባህር ኃይል ድርጅት(አይ ኤም ኦ) ሪፖርት ማመላከቱን ትራንስፖርት ሚኒስቴር…