በባሌ ጎባ በግለሰብ መኖሪያ ቤት ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሌ ጎባ ከተማ በግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ ከሦስት ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የባሌ ጎባ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ።
ይህ በግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ ተከማችቶ የተገኘው ከሦስት ሚሊየን…