የሽብር ቡድኖቹ ለግጭት የሚመርጧቸውን አካባቢዎች በልማት በማስተሳሰር እኩይ ዓላማቸውን ማክሸፍ ይገባል- ዶ/ር አህመዲን መሀመድ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሽብር ቡድኖቹ ለግጭት የሚመርጧቸውን አካባቢዎች በልማት በማስተሳሰር እኩይ ዓላማቸውን ማክሸፍ ይገባል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አህመዲን መሀመድ ገለጹ።
በአፋር ክልል ዞን አንድ አደኤላ ወረዳና እና በአማራ ክልል በኦሮሞ…