Fana: At a Speed of Life!

በፌዴራል ደረጃ በሕዝብ የተመረጠውና በአዲስ መልክ የተዋቀረው መንግሥት ይመሠረታል

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት መሠረት በሕዝብ የተመረጠውና እንደገና የተዋቀረው አዲስ መንግሥት ዛሬ በፌዴራል ደረጃ ይመሠረታል። የኢፌዲሪ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የምስረታና የመክፈቻ ጉባኤ ዛሬ…

የአልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራማታን ላማምራ የመንግስት ምስረታ ስነ-ስርዓት ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገብተዋል። ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ሬድዋን…

“የነገው ቀን ፈጣሪ ለምድራችን ቃልኪዳን የገባልንን ከፍታ በክብር የሚጀምርበት ቀን ነው” – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የነገው ቀን ፈጣሪ ለምድራችን ቃልኪዳን የገባልንን ከፍታ በክብር የሚጀምርበት ቀን ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ። ወ/ሮ አዳነች በይፋዊ ማህበራዊ ትስስር ገፃቸዉ ላይ እንዳሰፈሩት…

የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሙሃሙዱ ቡሃሪ ነገ በሚካሄደው አዲስ መንግስት ምስረታ ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሙሃሙዱ ቡሃሪ ነገ መስከረም 24 በሚካሄደው አዲስ መንግስት ምስረታ ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በቦሌ አለምአቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዚዳንቱ…

ወንድሜ ማኪ ሳል ወደ ኢትዮጵያ በደህና ስለመጡ ደስ ብሎኛል – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሴኔጋል ፕሬዚደንት ወንድሜ ማኪ ሳል ወደ ኢትዮጵያ በደህና ስለመጡ ደስ ብሎኛል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ነገ ለሚመሰረተው አዲሱ መንግስት ምስረታ ላይ ለመታደም የተለያዩ ሃገራት መሪዎችና እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡…

የሴኔጋል ፕሬዝዳንት ማኪ ሳል ነገ በሚደረገው የአዲስ መንግስት ምስረታ ላይ ለመገኘት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ፕሬዚደንቱ ኢትዮጵያ ሲገቡ ቦሌ አለማቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በተጨማሪ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፣ የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ዶክተር…

የሴኔጋል ፕሬዚደንት ማኪ ሳል ነገ በሚደረገው የአዲስ መንግስት ምስረታ ላይ ለመገኘት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ፕሬዚደንቱ ኢትዮጵያ ሲገቡ ቦሌ አለማቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በተጨማሪ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፣ የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ዶክተር…

ታንዛኒያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር ከፍተኛ ፍላጎት አላት – አምባሳደር ሊበርታ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዮናስ ዮሴፍ ከታንዛኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ሊበርታ ሙላሙላ ጋር ውይይት አድርገዋል። አምባሳደር ዮናስ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታን በተመለከተ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል። የሁለቱ ሀገራትን ግንኙነት…

ኢዜማ ከገዢው ፓርቲ የቀረበለትን የአብረን እንሥራ ጥያቄ ተቀበለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ /ኢዜማ/ ከገዢው ፓርቲ የቀረበለትን የአብረን እንሥራ ጥያቄ በአብላጫ ድምፅ መቀበሉን አስታወቀ፡፡ ኢዜማ የመጀመሪያ አስቸኳይ ጉባዔውን በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከሚገኙ የምርጫ ወረዳዎች የተወከሉ የፓርቲው አባላት…

አፍሪኸልዝ ኢቨንትስ በመስቀልና ኢሬቻ በዓላት ላይ ከ1 ነጥብ 5ሚሊየን በላይ ማስክ በነፃ አሰራጭቷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪኸልዝ ኢቨንትስ በመስቀልና ኢሬቻ በዓላት ላይ ከ1 ነጥብ 5ሚሊየን በላይ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ በነፃ ማሰራጨቱን አስታወቀ። የተለያዩ በዓላትን ለኮቪድ ወረርሽኝ በማያጋልጥ ሁኔታ ማክበር ወቅቱ የሚጠይቀው ዋና ጉዳይ መሆኑም ተጠቁሟል።…