Fana: At a Speed of Life!

አቶ አገኘሁ ተሻገር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ለፌዴሬሽን ም/ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሆነው የተመረጡት አቶ አገኘው ተሻገር የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድርና በክልሉ የተለያዩ የሃላፊነት ቦታዎች ሲያገለገሉ ቆይተዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-…

ወይዘሮ ሎሚ በዶ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባዔ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመክፈቻ ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው ወይዘሮ ሎሚ በዶ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባዔ ሆነው ተመርጠዋል፡፡ በጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አማካኝነትም ቃለ መሃላ…

አቶ ታገሰ ጫፎ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መስራች ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎን የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ መርጧል። አቶ ታገሰ ጫፎ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ሆነው በመመረጣቸው የኢትዮጵያን ህዝብ በቅንነትና…

ገዢው ፓርቲና ተፎካካሪዎች በአገር ጉዳይ ላይ አብረው የሚሰሩበት አዲስ የፖለቲካ ባህል ተፈጥሯል- አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በመሰረቱ የክልል መንግስታት የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮችን በመንግሥታቸው ውስጥ ማካተታቸው ገዢው ፓርቲና ተፎካካሪዎች በአገር ጉዳይ ላይ አብረው መስራት ይችላሉ የሚል አዲስ የፖለቲካ ባህል መፈጠሩን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

በፌዴራል ደረጃ በሕዝብ የተመረጠውና በአዲስ መልክ የተዋቀረው መንግሥት ይመሠረታል

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት መሠረት በሕዝብ የተመረጠውና እንደገና የተዋቀረው አዲስ መንግሥት ዛሬ በፌዴራል ደረጃ ይመሠረታል። የኢፌዲሪ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የምስረታና የመክፈቻ ጉባኤ ዛሬ…

የአልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራማታን ላማምራ የመንግስት ምስረታ ስነ-ስርዓት ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገብተዋል። ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ሬድዋን…

“የነገው ቀን ፈጣሪ ለምድራችን ቃልኪዳን የገባልንን ከፍታ በክብር የሚጀምርበት ቀን ነው” – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የነገው ቀን ፈጣሪ ለምድራችን ቃልኪዳን የገባልንን ከፍታ በክብር የሚጀምርበት ቀን ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ። ወ/ሮ አዳነች በይፋዊ ማህበራዊ ትስስር ገፃቸዉ ላይ እንዳሰፈሩት…

የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሙሃሙዱ ቡሃሪ ነገ በሚካሄደው አዲስ መንግስት ምስረታ ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሙሃሙዱ ቡሃሪ ነገ መስከረም 24 በሚካሄደው አዲስ መንግስት ምስረታ ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በቦሌ አለምአቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዚዳንቱ…

ወንድሜ ማኪ ሳል ወደ ኢትዮጵያ በደህና ስለመጡ ደስ ብሎኛል – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሴኔጋል ፕሬዚደንት ወንድሜ ማኪ ሳል ወደ ኢትዮጵያ በደህና ስለመጡ ደስ ብሎኛል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ነገ ለሚመሰረተው አዲሱ መንግስት ምስረታ ላይ ለመታደም የተለያዩ ሃገራት መሪዎችና እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡…

የሴኔጋል ፕሬዝዳንት ማኪ ሳል ነገ በሚደረገው የአዲስ መንግስት ምስረታ ላይ ለመገኘት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ፕሬዚደንቱ ኢትዮጵያ ሲገቡ ቦሌ አለማቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በተጨማሪ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፣ የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ዶክተር…