Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ ኮሌጆች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋርማ ኮሌጅ እና ጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለየዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል፡፡ ፋርማ ኮሌጅ 559 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን÷ከነዚህ መካከልም 359 የሚሆኑት በመጀመሪያ ዲግሪና በደረጃ የተመረቁ…

412 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ከሳዑዲ አረቢያ ሪያድ 152 ህጻናትን ጨምሮ 412 ዜጎች ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄነራል ተወካይ አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ…

የኦሮሚያ ክልል መስሪያ ቤቶች በወሎ ግንባር ለሰራዊቱ 135 ሰንጋዎችና 42 በጎችን ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መስሪያ ቤቶች የመንግስት ሰራተኞች ከወር ደመወዛቸው በመስጠት እና ከሌሎች ህብረተሰብ ክፍል 135 ሰንጋዎችንና 42 በጎችን ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለልዩ ሃይል እና ለሚሊሻው ድጋፍ አድርገዋል፡፡   ድጋፉን ያስረከቡት…

በመዲናዋ 5 የቀበሌ መታወቂያና 25 የባንክ ደብተሮች የተገኘበት ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በአዲስ አበባ አምስት የቀበሌ መታወቂያና 25 የተለያዩ የባንክ ደብተሮች ይዞ ሲንቀሳቀስ የነበረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። አቶ ማሃሪ ተከስተ ገብረኪዳን የተባለው ግለሰብ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ…

ከደረጃ በታች የሆኑ ምርቶች ወደ ሃገር ውስጥ እንዳይገቡ ታገደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ደረጃዎች አጀንሲ በቅርቡ በአስገዳጅነት ደረጃ እንዲወጣላቸው ከተደረጉ ምርቶች መካከል የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ `ዲቫይደር` እና ሃይል ቆጣቢ አምፖሎች የኢትዮጵያን ደረጃ ባለማሟላታቸው ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ታገዱ፡፡ ምርቶቹ…

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የእርዳታ አቅርቦት ለዜጎች በአግባቡ እንዲደርስ በህወሓት ላይ ተገቢውን ጫና እንዲያሳድር ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ነባራዊ ሁኔታውን በተገቢው በመገንዘብ በአሸባሪ ቡድኑ ምክንያት እየተስተጓጎለ ያለውን የእርዳታ ስርጭት ለዜጎች በአግባቡ እንዲደርስ ተገቢውን ጫና እንዲያሳረፍ ተጠየቀ፡፡   የሰላም ሚኒስቴር በትግራይ ክልል…

በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ፓርቲዎች በጋራ እየሰሩ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የተጋረጠውን የህልውና አደጋ ለመታደግ የፖለቲካ ፓርቲዎች ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን ትተው በጋራ እየተንቀሳቀሱ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ ኢትዮጵያን…

ኢትዮጵያ ያጋጠማትን ፈተና በብልሃትና አንድነት ማለፍ ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰላም ማስከበር ማዕከል የሁርሶ የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በመሠረታዊ ወታደርነት ያሰለጠናቸውን ምልምል አባላት አስመረቀ። በምርቃት ስነ ስርአቱ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሸባሪው ህወሓት…

ደቡብ ዕዝ ምልምል ወታደሮችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገር መከላከያ ሰራዊት የደቡብ ዕዝ በአዋሽ አርባ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው። ከምልምል ወታደሮቹ በተጨማሪ በማዕከሉ የሰለጠኑ የፌዴራል ፖሊስ አባላት እየተመረቁ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል። ወቅታዊ፣ትኩስ…

በሰሜን ወሎ ሰርጎ የገባው የህወሓት አሸባሪ ሃይል በመከላከያ ሰራዊት አፀፋዊ እርምጃ ተወሰደበት

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ በኩል ሰርጎ የገባው ወራሪው የህወሓት አሸባሪ ሃይል በጀግናው መከላከያ ሰራዊት አፀፋዊ እርምጃ ተወሰደበት ፡፡ በዚህ ስምሪት 142 የሽብር ቡድኑ ታጣቂ ሃይል ሲደመሰስ 4 ስናይፕር ፣ 6 የሞርታር ቅንቡላ ፣ 1 ብሬን ፣ 18 የእጅ…