Fana: At a Speed of Life!

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ደም ለገሡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ደም ለገሱ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር አስራት አፀደወይን ተቋሙ የህልውና ዘመቻው እንዲሳካ በተለያየ መልኩ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል። አሸባሪው የህወሀት ቡድን…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን በወቅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን በወቅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል የምርጫ ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ዛዲግ አብርሃ የትግራይ ህዝብ ለኢትዮጵያ ዋጋ የከፈለ ህዝብ መሆኑን ገልጸዋል።…

የአሶሳ ከተማ ሴቶች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የድጋፍ ሠልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአሶሳ ከተማ የተለያዩ የሴት አደረጃጀቶችና የከተማው ሴቶች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የድጋፍ ሠልፍ ዛሬ አካሂደዋል። የከተማው ሴቶች ባካሄዱት ሠልፍ አሸባሪውን የህወሓትን ቡድን የሚያወግዙና ለሃገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፋቸውን የሚያረጋግጡ የተለያዩ…

በሻሸመኔ ዘመናዊ የመብራት ምሰሶዎች አገልግሎት እየሰጡ አይደለም- ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ከተማ ከ2007 ዓ.ም. ጀምሮ የተገነቡት ዘመናዊ የመብራት ምሰሶዎች አስፈላጊውን አገልግሎት እየሰጡ አለመሆኑን ነዋሪዎች ቅሬታቸውን አቀረቡ። ነዋሪዎቹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ÷ምሰሶዎቹ የከተማዋን ውበት ከማድመቅ ውጪ…

ስንዴ፣ ዘይት፣ ስኳር እና ሩዝ ከቀረጥና ታክስ ነጻ እንዲሆኑ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋጋ ንረት በህብረተሰቡ ላይ የሚያሳድረውን ጫና ለመቀነስ ስንዴ፣ ዘይት፣ ስኳር እና ሩዝ ከቀረጥና ታክስ ነጻ እንዲሆኑ መወሰኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ወሳኝ በሆኑ…

የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማትን መደገፍ የሚያስችል የትብብር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማትን መደገፍ የሚያስችል የትብብር ስምምነት በኢትዮጵያና በጀርመን መካከል ተፈረመ። ስምምነቱ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ማእቀፍ የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማት እና ፖሊሲን ለመደገፍ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡…

በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እስካሁን 18 ቢሊየን ችግኝ ተተክሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እስካሁን 18 ቢሊየን ችግኝ መትከል መቻሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊትር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ÷የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በፈረንጆቹ 2019 ላይ በ4…

ከሱዳን በአልምሃል ሰርጎ ለመግባት የሞከረ የጁንታው ቅጥረኛ ሃይል ተደመሰሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከሱዳን በአልምሃል ሰርጎ ለመግባት የሞከረው የጁንታው ቅጥረኛ ሃይል በጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ተደምስሷል፡፡ በዚህ ተልዕኮ የሕዳሴውን ግድብ ግንባታ ለማደናቀፍ በሱዳን ሰርጎ ለመግባት የሞከሩ 50 የሽብር መልዕክተኞችና የጁንታው ቅጥረኞች…

ቀይ መስቀል ማሕበር ለአፋር ዱብቲ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ማሕበር ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር ጋር በመተባበር ለአፋር ዱብቲ አጠቃላይ ሆስፒታል የቁሳቁስና የመድሃኒቶች ድጋፍ ማድረጉን የማሕበሩ የአፋር ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሃላፊ አሊ ሶሃሊህ ገለፁ፡፡ የዱብቲ አጠቃላይ…

የሀገራችን ጸጋዎች በጥናትና ምርምር ከታገዙ ከኢትዮጵያ አልፈዉ አፍሪካን መቀየር ይችላሉ- ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ ) “የሀገራችን ጸጋዎች በጥናትና ምርምር ከታገዙ ከኢትዮጵያ አልፈዉ አፍሪካን መቀየር ይችላሉ” ሲሉ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ተናገሩ። በሁሉም ሴክተሮች የሚሰሩ የጥናትና ምርምር ስራዎች የስነ…