አቶ ደመቀ መኮንን በአንጋፋው ድምጻዊ አለማየሁ እሸቴ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአንጋፋው ድምጻዊ አለማየሁ እሸቴ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸውም÷ ለረጅም ዓመታት ትውልድን በሚያንፁ እና ኢትዮጵያን ከፍ በሚያደርጉ…