የደቡብ ወሎ አርሶ አደሮች ጁንታውን የመቅበር ወኔና ብርታት
https://www.youtube.com/watch?v=mUkGwZHQ-5Y
በአማራ ክልል ህወሓት በያዛቸው አካባቢዎች ዓለም አቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች ለተጎጂዎች እርዳታ እያደረሱ አይደለም
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በአማራ ክልል አሸባሪው ህወሃት በያዛቸው አካባቢዎች ዓለም አቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች ለተጎጂዎች እርዳታ እያደረሱ አለመሆኑን የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ኮሚሽን ገለጸ።
ከፌዴራል አደጋ ስጋት ስራ አመራር…
የተደረገው የፖሊሲ ማሻሻያ በኢኮኖሚው ውስጥ የሚዘዋወረውን የገንዘብ ስርጭት በመቀነስ የዋጋ ንረቱን ያረጋጋል-ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ያወጣው የፖሊሲ ማሻሻያ በኢኮኖሚ ውስጥ የሚዘዋወረውን የገንዘብ ስርጭት በመቀነስ የዋጋ ንረቱን ማረጋጋት እንደሚስችል የምጣኔ ሃብት ምሁራን ተናገሩ ፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ መምህር እና…
የደሴ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሰራዊት ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በደሴ ከተማ በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሰራዊት ፣ለልዩ ሃይልና ሚሊሽ 1ሚሊየን 463 ሺህ ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ከዚህ ውስጥም 1ሚሊየን 358 ሺህ ብሩ በጥሬ ገንዘብ ሲሆን ÷ 105 ሺህ ብሩ ደግሞ በአይነት የተደረገ…
ከ50 ዓመታት ወዲህ ከዓየር ንብረት ለውጥ ጋር የተገናኙ አደጋዎች በ 5 እጥፍ ጨምረዋል
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ50 ዓመታት ወዲህ በዓለም በተስተዋለው የዓየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የተፈጥሮ አደጋዎች በአምስት እጥፍ መጨመሩን የዓለም ሚቲዮሮሎጂ ድርጅት ገለፀ፡፡
ድርጅቱ በመብረቅ፣ በጎርፍ እና በድርቅ አደጋዎች ሕይወታቸውን የሚያጡ ሰዎች ቁጥር እንደቀነሰ…
በወረባቦ ሰርጎ ገብቶ የነበረው ቁራጭ የህወሓት ሃይል እየተደመሰሰ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በወረባቦ ወረዳ ሰርጎ ገብቶ የነበረው ቁራጭ የጁንታው ሃይል እየተደመሰሰ መሆኑን የወረዳው አስተዳደር የህዝብ ሰላምና ደህንነት ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ መሃመድ ሰይድ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…
የገቢዎች ቢሮ ደረሰኝ ብቻ በመሸጥ መንግስት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሱ አካላት በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አገልግሎት ሳይኖራቸው ደረሰኝ ብቻ በመሸጥ መንግስት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደደረሱ አካላት በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
ከዚህ ቀደም እቃ ወይም አገልግሎት ሳይኖራቸው ደረሰኝ ብቻ በመሸጥ መንግስት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱ ነው በሚል ጥቆማ ቀርቦባቸው…
ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲዎች የአስተዳደር ቢዝነስ ልማትና የአይሲቲ ፎረም ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲዎች የአስተዳደር ቢዝነስ ልማትና የአይሲቲ ፎረም በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል፡፡
ከ40 የሚበልጡ ዩኒቨርሲቲዎች በሚሳተፉበት በዚህ ፎረም ላይ በዲጂታል መሠረተ ልማት፣ በመረጃ ደህንነትና በቴክኖሎጂ…
የህዝቡ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሰራዊቱ ህውሓት ላይ ተከታታይ ድል እንዲቀዳጅ አስችሏል-ብ/ር ጀ/ል አዳምነህ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) “የህዝቡ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሰራዊቱ በአሸባሪው ህውሃት ላይ ተከታታይ ድል እንዲቀዳጅ አቅም እየሆነው ነው” ሲሉ የአማራ ክልል የሰላምና የህዝብ ደህንነት ቢሮ የጸጥታ ጉዳዮች አማካሪ ብርጋዴር ጀኔራል አዳምነህ መንግስቴ አስታወቁ።
…