Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከኬንያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራይሸል ኦማሞ ጋር ተወያይተዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ዛሬ ረፋድ ላይ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል።…

የጅቡቲ መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር ተቀናጅቶ ለመስራት ዝግጁ ነው- የጅቡቲ የትራንስፖርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ትራንስፖርት ሚኒስትር ዲኤታ ኢንጂነር የኋላሼት ጀመረ ከጅቡቲው የትራንስፖርት መሠረተ ልማት ሚኒስትር ሀሰን ሀውመድ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የጅቡቲ ወደብ አጠቃቀም ላይ በትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፍ በቅንጅት…

የአማራና ቅማንት ህዝቦች የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “የአማራና የቅማንት ህዝቦች ዘመናትን ያስቆጠረ ወንድማማችነትና እህትማማችነት በፅንፈኞችና በፀረ ኢትዮጵያውያን ሀይሎች አይበረዝም” በሚል መርህ የአማራና ቅማንት ህዝቦች የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት የፌዴሬሽን ምክር…

የአምስት ቀናት የጾምና የጸሎት ምህላ ታወጀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዛሬ በሰጠው መግለጫ አገር አቀፍ የጾምና የጸሎት ምህላ መታወጁን አስታውቋል፡፡ የጾምና ጸሎት ምህላው ከጳጉሜን 1 እስከ 5 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ለአምስት ቀናት እንደሚቆይ መገለጹን ኢቢሲ ዘግቧል።…

የነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ሠራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ500 በላይ የሚሆኑ የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ሠራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሄዱ፡፡ ከደም ልገሳው በተጨማሪ የአንድ ወር ደመወዛቸውን 4 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር አበርክተዋል፡፡ ከእኛ…

የከተማ አውቶብሶቹን ከማዕከል ሆኖ መቆጣጠር የሚያስችል መከታተያ ሊገጠም ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አንበሳ የከተማ አውቶብስ ስምሪት የወጡ አውቶቡሶቹን ከማዕከል ሆኖ መቆጣጠር የሚያስችል መከታተያ ለመግጠም ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ። መከታተያው አውቶብሶቹ የት መስመር ላይ እንዳሉ እና ረጅም ጊዜ ያለ ስራ እንዳይቆሙ የምልልስ…

የሥልጠና ስርዓታችን ሰልጣኞችን ለህይወትና ለስራ የሚያዘጋጅ ሊሆን እንደሚገባ ተጠቆም አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ21ኛው ክፍለ ዘመን ክህሎት እና የትምህርትና ሥልጠና ጥራት ላይ ያተኮረ መድረክ በመካሄድ ላይገኛል፡፡ በመድረኩ የአድራ ኢትዮጵያ…

የጣፋጭ ምግብ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ የተጣለው ተደራራቢ ታክስ እንዲነሳ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአምራቾች እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። የስኳርና ጣፋጭ ምግቦች አምራች ኢንዱስትሪዎች 70 በመቶ ተደራራቢ ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ኤክሳይስ ታክስ በመክፈላቸው ምክንያት በተፈጠረባቸው ጫና…

ኢትዮጵያ የምግብና የመጠጥ ወጪ ንግድ ምርቶቿን በምዕራብ አፍሪካ ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ ላይ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ አፍሪካ የምግብና መጠጥ አውደ ርዕይ በናይጄሪያዋ ዋና ከተማ ሌጎስ ትናንት ተከፍቷል፡፡ በአውደ ርዕዩ የኢትዮጵያ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የመሪነት ድርሻውን በመውሰድ እና በማስተባበር ኢትዮጵያ፣ “የኢትዮጵያን ሃገር በቀል እና የተፈጥሮ…

የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሯ ራይሸል ኦማሞ ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ሲገቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በቦሌ አለማቀፍ አየር ማረፊያ አቀባበል አድርገውላቸዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ በአዲስ አበባ ቆይታቸው…