Fana: At a Speed of Life!

የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ እስከ ምሽቱ 2 ሰዓት ድረስ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ 6ኛውን ሃገራዊ ምርጫ በሚያካሂዱ አካባቢዎች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ እስከ ምሽቱ 2 ሰዓት ድረስ መራዘሙን አስታወቀ፡፡ በዛሬው እለት በሐረሪ፣ በሶማሌ እና በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ክልል ድምጽ አሰጣጥ…

የቀድሞው የፈረንሣይ ፕሬዚደንት ሳርኮዚ እስራት ተፈረደባቸው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኒኮላ ሳርኮዚ በ2012 በተካሄደው ያልተሳካ የምርጫ ዘመቻ በህገወጥ መንገድ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸው በመረጋገጡ የአንድ ዓመት እስራት ተፈርዶባቸዋል። ጉዳያቸው በፓሪስ ፍርድ ቤት የታየው የ66 ዓመቱ ኒኮላ…

አሸባሪው ሸኔ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ታሪክ ይቅር የማይለው ደባ እየፈጸመ ነው – ኦነግ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ታሪክ ይቅር የማይለው ደባ እየፈጸመ መሆኑን የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ገለጸ፡፡ ባለፉት ሦስት ዓመታት ውስጥ ለውስጥ በስውር እጃቸው የኢትዮጵያ ሕዝብን ሲያውኩ የቆዩት አሸባሪዎቹ ሕወሓትና ሸኔ ሕብረታቸውን ይፋ…

በቦንጋ ከተማ ሲካሄድ የዋለው  የህዝበ ውሳኔ ድምጽ አሰጣጥ ሂደት በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝበ-ውሳኔ በአምስት ዞኖችና በአንድ ልዩ ዞን ያሉ ህዝቦች ዛሬ ከማለዳው 12 ሰአት ጀምሮ ድምጻቸውን ሲሰጡ ውለዋል። በሕዝበ-ውሳኔው  የኮንታ ልዩ ወረዳ፣ የምእራብ ኦሞ ዞን፣ የቤንች ሸኮ ዞን፣ የካፋ ዞን፣ የዳውሮ…

ዜጎች ዛሬ ዴሞክራሲያችንን ምሉእ የሚያደርገውን ምርጫ አከናውነዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምርጫውን በወቅቱ ማከናወን ያልቻሉ ወገኖች ምርጫ ዛሬ ዴሞክራሲያችንን ምሉእ የሚያደርገውን ምርጫ አከናውነዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ፡፡ ግልጽነትና ተዓማኒነት የታየበት ታሪካዊው ምርጫ በወርሃ ሰኔ ላይ…

የአፋር ክልል ምክር ቤት የስራ አስፈፃሚ አባላትን ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ኡንዴ ያቀረቧቸውን የክልሉ አስፈፃሚ አካላት ምክር ቤቱ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። እንደሚከተለው ቀርቧል፦ 1- ም/ርዕሠ መስተዳድር፦ ኤላማ አቡበከር 2- በም/ርዕሠ…

መስከረም 21 ለተወሰነ ሰዓት ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መስከረም 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከፀጥታ ስራ ጋር በተያያዘ በመስቀል አደባባይ እና ዙሪያው በሚገኙ መንገዶች ለተወሰነ ሰዓት ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ህብረተሰቡ ይህንን ተገንዝቦ የተለመደ ትብብሩን…

ሕዝብ የሚሰጠንን ድምጽ በፀጋ እንቀበላለን – የተፎካካሪ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝብ የሚሰጠንን ድምጽ በፀጋ እንቀበላለን በሀረሪ ክልል እየተካሄደ ባለው 6ኛው ሀገር አቀፍ እየተወዳደሩ የሚገኙ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፖርቲ አመራሮች ገለጹ፡፡ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሃረሪ ክልል እየተካሄደ ነው፡፡ የምርጫው ሂደት ገለልተኛና…

የአማራ ምሁራን መማክርት ያሰባሰበውን ከ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ምሁራን መማክርት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ነዋሪዎች ያሰባሰበውን ድጋፍ በአሸባሪው ትህነግ ወረራ ተፈናቅለው ደሴ ለተጠለሉ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል። መማክርቱ ከነዋሪው ያሰባሰበውን ከ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን…

የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ያቀረቧቸውን እጩዎች ምክር ቤቱ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ያቀረቧቸውን እጩዎች ምክር ቤቱ በሙሉ ድምጽ አፅድቋል። በዚህም መሠረት :- 1 በየነ ባራሳ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ሀላፊ…