Fana: At a Speed of Life!

መንግስት በሀገር ውስጥ ጉዳይ ጣልቃ በመግባት ህገ ወጥ ድርጊት ሲፈጽሙ ቆይተዋል ያላቸውን የውጭ ሀገር ዜጎች በ72 ሰዓታት ከሀገር እንዲወጡ አዘዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአትዮጵያ የዓለም ህጻናት አድን ድርጅት ጽህፈት ቤት (ዩኒሴፍ) እና በተመድ የሰብዓዊ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቶች ውስጥ በተለያዩ ሃላፊነት ሲሠሩ የነበሩ እና በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ በመግባት ህገ ወጥ ሥራ ሲሠሩ የተገኙ የውጭ…

የእንግሊዛዊቷ የሳራ ኤቨራርድ ገዳይ ፖሊስ ዌይን ኩውዝንስ የዕድሜ ልክ እስራት ተፈረደበት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሣራ ኤቨራርድን የገደላት  ፖሊስ መኮንን በቁጥጥር ስር ዉሎ የዕድሜ ልክ እስራት ተፈርዶበታል። ዋይኔ ኩውዝንስ የተባለዉ የ48 አመት ጎልማሳ የፖሊስ መኮነን የ33 አመቷን ወጣት በክላፋም ውስጥ ከሚገኘው የጓደኛዋ ቤት ወደ ቤቷ ስትመለስ መጋቢት…

አሲያ ከማል የአፋር ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል እያካሄደ ባለው የክልሉ መንግስት ምስረታ ጉባኤ አሲያ ከማልን ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ መርጧል፡፡ መይረም መሀመድ አሓው ደግሞ ምክትል አፈጉባኤ ሆነው ተመርጠዋል፡፡ በአሊ ሹምባሃሪ ወቅታዊ፣ትኩስ እና…

የአፋር ክልል ምክር ቤት የመስራች ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት የመጀመሪያ መስራች ጉባዔውን በሰመራ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው የተለያዩ ሹመቶች ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ …

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቃዮች ከ1ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲው አሸባሪው የህወሓት ቡድን ባደረሰው ጥፋት ከሰሜን ወሎ አካባቢ ተፈናቅለው በደሴና በኮምቦልቻ ከተማ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ ክተር ፋሪስ ደሊል እንደገለጹት፥ የተፈጠረው…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን አዲስ አርማና የደንብ ልብስ አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን አዲሱን አርማና የሰራዊቱን የደንብ ልብስ አስተዋወቀ፡፡ ኮሚሽኑ የአባላቱን አዲሱን የደንብ ልብስ በክልሉ ፖሊስ ማርች ባንድ ታጅቦ በአሶሳ ከተማ በመዘዋወር ለህብረተሰቡ…

አቶ ደምሴ ዱላቻ የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት አቶ ደምሴ ዱላቻ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አድርጎ ሾመ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ አቶ ዲንጋሞ ዲዴ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተሹመዋል፡፡ ምክር…

ለጤና ባለሞያዎች በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የሥራ ዕድል የሚያመቻች ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያውያን ጤና ባለሞያዎች በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የሥራ ዕድል ለማመቻቸት የሚያስችል ስምምነት መፈረሙ ተነገረ። የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ፣የሠራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም የጤና ሚኒስቴር በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ…

ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ከአለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር የአፍሪካና መካከለኛው ምስራቅ አካባቢ ም/ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ከአለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር የአፍሪካና መካከለኛው ምስራቅ አካባቢ ምክትል ፕሬዚዳንት ካሚል አሌአዋዲህን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው በዋናነት በኢትዮጵያ በአቪዬሽን ዘርፍ ባለው ወቅታዊና…

ከሰላም ማስከበር በተጨማሪ አርሶ አደሩ ምርታማነትን ለማሳደግ ያሳየው ተነሳሽነት ይደነቃል- የምድር ሃይል ዋና አዛዥ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት የምድር ሃይል ዋና አዛዥና የመተከል ዞን የተቀናጀ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮ በፓዊ ወረዳ የአርሶ አደሩን ማሳ ጎብኝተዋል። በዚሁ ወቅት እንደገለጹት÷ በዞኑ ተከስቶ የነበረው…