ህዝቡ ከመንግስት ጎን በመቆም የህወሓት ተላላኪዎችን አሳልፎ መስጠት አለበት – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝቡ ከመንግስት ጎን በመቆም ክልሉን ለማተራመስ የሚሹ የህወሓት ተላላኪዎችን አሳልፎ በመስጠት የድርሻው እንዲወጣ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ጥሪ አቀረቡ።
የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ከማህበረሰብ ክፍሎች ጋር…