Fana: At a Speed of Life!

በጎንደር ከተማ ህገ-ወጥ የነዋሪነት መታወቂያ ሲያዘጋጁ የነበሩ አራት ተጠርጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በአንድ የግል ማተሚያ ድርጅት ውስጥ በህገ-ወጥ መንገድ የተዘጋጁ 544 መታወቂያዎችን ከአራት ተጠርጣሪ ግለሰቦች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የከተማው የሰላምና ደህንነት መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው የመረጃና ክትትል ባለሙያ አቶ…

በሀረሪ ክልል የሚስተዋለው የኮቪድ-19 ስርጭት አሳሳቢ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በሀረሪ ክልል በአሁኑ ወቅት የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየተባባሰ መሆኑን የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ የጤና ቢሮ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን ግባችንን እናሳካለን በሚል መሪ ቃል 2013 ዓ.ም የተከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ከሚመከለታቸው አካላት…

በደቡብ ክልል በርካታ የሚሊሻ አባላት ወታደራዊ ስልጠና በመከታተል ላይ ይገኛሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማንኛውም ሰዓት ለሚደረግ ሀገራዊ ጥሪ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት በርካታ የሚሊሻ አባላት ወታደራዊ ስልጠና በመከታተል ላይ እንደሚገኙ የደቡብ ክልል ሚሊሻ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የክልሉን ሰላም ከማስጠበቅ ባለፈ የሀገርን ሉአላዊነት ለማረጋገጥ…

ጥራት ያላቸው እና የሕብረተሰቡን ችግሮች መፍታት የሚችሉ ምርምሮች ሊሰሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጥራት ያላቸው እና የሕብረተሰቡን ችግሮች መፍታት የሚችሉ ምርምሮች ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ ፡፡ አርሲ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ባዘጋጀው የምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክት ፕሮፖዛል ግምገማ ጉባኤ ላይ 218 የምርምር ንድፈ ሃሳቦች ለግምገማ…

የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሠራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች አሸባሪው ትህነግ ጋር እየተፋለሙ ለሚገኙት መከላከያ ሠራዊት፣ ልዩ ኃይሎችና ሚኒሻዎች ደም ለገሱ፡፡   በደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ…

እስካሁን ለመከላከያ ሠራዊት 3 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን ባለው ሂደት ለመከላከያ ሠራዊቱ 3 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር ቀነዓ ያደታ ለሰራዊቱ የተደረገውን የሃብት ማሰባሰብ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…

አሸባሪው ህወሓት ከ30 በላይ ምዕመናንን ገድሎብናል – መላእከ ሠላም መርጌታ ሙሴ ህሩይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ከ30 በላይ ምዕመናንን መግደላቸውን እና በጾመ ፍልሰታ ስጋ እንዲበሉና ወተት እንዲጠጡ ማስገደዳቸውን መላእከ ሠላም መርጌታ ሙሴ ህሩይ የጋሰይ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ገለጹ፡፡ የአሸበሪው…

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ከአፋር ለተፈናቀሉ የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ ላከ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በሰመራ ዩኒቨርሲቲ አካባቢ ለተጠለሉ ወገኖች ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ መላኩን አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲው የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አለምሸት ተሾመ እንደገለጹት÷…

በሃዋሳ ከተማ 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃዋሳ ከተማ በ2013 በጀት ዓመት 2 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ፡፡ ይህም ከ2012 በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ445 ሚሊየን ብር ብልጫ እንዳለው ተገልጿል፡፡ የሐዋሳ ከተማ አስተዳደር…