አድዋን የደገመች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን ለማስረከብ ከምን ጊዜውም በላይ አካባቢያችንን መጠበቅ አለብን-ወ/ሮ ዘርፈሸዋል ንጉሴ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አድዋን የደገመች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን ለማስረከብ ከምን ጊዜውም በላይ አከባቢያችንን በመጠበቅ ረገድ የድርሻችንን መወጣት አለብን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ዘርፈሸዋል ንጉሴ ተናገሩ።
"አንድ ሆነን ድምፃችንን እናሰማለን፤ አንድ…