Fana: At a Speed of Life!

አድዋን የደገመች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን ለማስረከብ ከምን ጊዜውም በላይ አካባቢያችንን መጠበቅ አለብን-ወ/ሮ ዘርፈሸዋል ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አድዋን የደገመች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን ለማስረከብ ከምን ጊዜውም በላይ አከባቢያችንን በመጠበቅ ረገድ የድርሻችንን መወጣት አለብን  ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አፈ ጉባኤ  ወይዘሮ ዘርፈሸዋል ንጉሴ ተናገሩ። "አንድ ሆነን ድምፃችንን እናሰማለን፤ አንድ…

ሽብርተኞቹን ህወሓትንና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ በጌዴኦ ዞን ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድን የሆኑትን ህወሓትንና ሸኔን የሚያወግዝና የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ በጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ ተካሄደ፡፡ ነዋሪዎቹ በሰልፉ ሀገሪቱን ከጥፋት ሀይሎች ለመታደግና ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚያደርጉትን ሁለንተናዊ ድጋፍ…

አረብ ሊግ በአልጄሪያና በሞሮኮ የተፈጠረውን አለመግባባት በውይይት እንዲፈቱ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስላማዊ ትብብር ድርጅት፣ አረብ ሊግ እና ሳዑዲ አረቢያ አልጀሪያ እና ሞሮኮ ዲፕሎማሲያዊ አለመግባባቶቻቸውን በውይይት እንዲፈቱ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ማክሰኞ ዕለት አልጄሪያ ከሞሮኮ በኩል “መተናኮል” መኖሩን በመጥቀስ ከሞሮኮ ጋር ያላትን…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በ650 ሔክታር መሬት ላይ በክላስተር የለማ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ ቡድን በአዳሚ ቱሉ ጂዶ ኮምቦልቻ ወረዳ በ650 ሔክታር መሬት ላይ በክላስተር የለማ የስንዴ፣ ቦቆሎ እና ቦሎቄ ሰብልን ጎብኝቷል፡፡ በዘንድሮው ምርት ዘመን እንደ ኦሮሚያ…

የደሴ ከተማ ነጋዴዎች ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ክልላዊና ሀገራዊ ሁኔታዎች ላይ ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ባካሄደው ውይይት ለህልውና ዘመቻው ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰብስቧል፡፡ የንግዱ ማኅበረሰብ እያደረገ ያለውን ድጋፍም አጠናክሮ እንዲቀጥል የደሴ ከተማ…

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ እንዲያደርጉ በኢትዮጵያ ለሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተደረገውን ጥሪ ተከትሎ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡ በዚህም…

በሶማሌ ክልል ያለው ሰላም ክልሉ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ መሆኑን እንደሚያሳይ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ያለው አስተማማኝ ሰላም ክልሉ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ መሆኑን እንደሚያሳይ የኬንያ ሪፐብሊክ የፓርላማ አባላት ገለፁ፡፡ አባላቱ በክልሉ የተለያዩ ከተሞችን በመጎብኘት ቆይታቸውን አጠናቀዋል።…

ኢትዮጵያ በየትኛውም ሁኔታ የማይለወጡ እንደ ደቡብ ሱዳን አይነት ወዳጆች ያስፈልጓታል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ አሁን ባለችበት ወቅት በየትኛውም ሁኔታ የማይለወጡ እንደ ደቡብ ሱዳን አይነት ወዳጆች እንደሚያስፈጓት ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር…

ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የኦሮሚያ እና የአማራ ክልል የንግድ ቢሮዎች ገለጹ። የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ ምክትል የቢሮ ሀላፊ አቶ ወርቁ ጫላ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት…

በማዕከላዊ ምዕራብ ሪጅን ከተሞች የኤል.ቲ.ኢ አድቫንስድ አገልግሎት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም በማዕከላዊ ምዕራብ ሪጅን ከተሞች የኤል.ቲ.ኢ አድቫንስድ አገልግሎት አስጀመረ። ኩባንያው በዛሬው እለት ያስጀመረው የአራተኛው ትውልድ (4ጂ) ኤል.ቲ.ኢ ከፍተኛ አጠቃቀም በሚታይባቸው 103 ከተሞች…