Fana: At a Speed of Life!

ለመከላከያ ሰራዊት በሰጠነው አገልግሎት የህሊና እርካታ አግኝተንበታል- የሃገር አቋራጭ አውቶቡስ አሽከርካሪዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገሩን ነፃነት ለማስከበርና የህዝቡን ህልውና ለማረጋገጥ ለተሰለፈው የፀጥታ ኃይል በምንሰጠው የትራንስፖርት አገልግሎት የዜግነት ድርሻችንን ስለተወጣን ደስተኞች ነን ሲሉ የሃገር አቋራጭ አውቶብስ አሽከርካሪዎች ተናገሩ። የህውሓትን…

አንድነታችን የዛሬውንም ሆነ የወደፊቱን ጋሬጣዎች የምንሻገርበት ኃያሉ ክንዳችን ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ መልዕክቱም እንደሚከተለው ይቀርባል፡- አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ሕዝብ ላይ…

የኢትዮጵያ የእጽዋት ጥበቃ ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ የእጽዋት ጥበቃ ፍኖተ ካርታ ይፋ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ እህል ተዘርቶ እስከሚሰበሰብ ባለው ሂደት በጸረ እጽዋት ተባይና ተዛማጅ በሽታዎች አማካኝነት ከ30 በመቶ በላይ የሚሆነው የግብርና ምርት እንደሚባክን ይነገራል፡፡…

ኮሚሽኑ ለኤርትራውያን ስደተኞች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን ለኤርትራውያን ስደተኞች ድጋፍ እንዲያደርግ አዲስ አበባ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ጠየቁ። ትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ ስደተኞችን ማስወጣት ባለመቻሉ ስጋት እንደፈጠረባቸው…

በክልሉ የሚካሄደው 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በሐረሪ ክልል የሚካሄደው 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ እንደሚገኝ የሀረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ እንዳስታወቀው÷ በክልሉ የሚካሄደው 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ…

በሃገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በሃገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ ያልተፈቀዱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና የቴሌኮም ማጭበርበሪያ መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ ሊገቡ ሲሉ መያዙን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲዉ በ2013 ዓ.ም…

ባለሃብቶችና ነጋዴዎች 82 ሰንጋዎችን አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በምዕራብ ጎንደር ዞንና ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ በእርሻ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብቶችና ነጋዴዎች ግምቱ 1ነጥብ8 ሚሊየን ብር የሚያወጣ 82 ሰንጋዎችን ድጋፍ አደረጉ፡፡ የቡድኑ አስተባባሪ አቶ አሰማራው መኮነን በምዕራብ ጎንደር ዞንና በወልቃይት…

ኮሌጁ አይዘጋም – የመቄት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥትና ኅብረተሰቡ በቁጭት ግብዓቶችን በማሰባሰብ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል ይደረጋል እንጂ ኮሌጁ አይዘጋም ሲሉ የመቄት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ገለጹ። አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን ባደረሰበት ውድመትና ዘረፋ ምክንያት ነባርም ሆነ…

በሀገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉና ያልተፈቀዱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በሀገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ ያልተፈቀዱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና የቴሌኮም ማጭበርበሪያ መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ ሊገቡ ሲሉ መያዙን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲዉ…

ኢትዮጵያ የምትከተለውን የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲ ተረድቻለሁ – የሩሲያ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቫንጂኒ ቴርኪሂን እንዲሁም የኤምባሲው የመጀመሪያ ሴክሬተሪ አሌክሲ ቼስኖኮቭ በቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ጉብኝት አካሄዱ፡፡ ጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር…