ለመከላከያ ሰራዊት በሰጠነው አገልግሎት የህሊና እርካታ አግኝተንበታል- የሃገር አቋራጭ አውቶቡስ አሽከርካሪዎች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገሩን ነፃነት ለማስከበርና የህዝቡን ህልውና ለማረጋገጥ ለተሰለፈው የፀጥታ ኃይል በምንሰጠው የትራንስፖርት አገልግሎት የዜግነት ድርሻችንን ስለተወጣን ደስተኞች ነን ሲሉ የሃገር አቋራጭ አውቶብስ አሽከርካሪዎች ተናገሩ።
የህውሓትን…