Fana: At a Speed of Life!

ሳይንሳዊ ምርምሮች በአማርኛ ሊተረጎሙ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳይንስን ከቅኝ ግዛት ማውጣት የተሰኘ ፕሮጀክት አማርኛን ጨምሮ የምርምር ፅሁፎችን በስድስት የተለያዩ አፍሪካዊ ቋንቋዎች ሊተረጎሙ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በአፍሪካርዚቭ ፖርታል ላይ የሚገኙ 180 የምርምር ፅሁፎችን በስድስት የተለያየ አፍሪካዊ…

በኮንታ ልዩ ወረዳ የሚገኙ የፀጥታ አካላት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮንታ ልዩ ወረዳ የሚገኙ የፀጥታ አካላት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ በሰልፍና ፖሊሳዊ ትርዒት ገለጹ። በሰልፉ ተመላሽ መከላከያ ሰራዊት አባላት፣ የልዩ ሀይል ፖሊስ፣ ማረሚያ ተቋምና ሚሊሻ አባላት ተሳታፊ የነበሩ ሲሆን…

የወላይታ ማህበረሰብ ቴሌቪዥን የ24 ሰዓት ስርጭት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ማህበረሰብ ቴሌቪዥን የ24 ሰዓት ስርጭት በይፋ መጀመሩ ተገለፀ፡፡ የሥርጭቱ መጀመር የህብረተሰቡን የእርስ በእርስ ትስስር የሚያጠናክር ከመሆኑም ባሻገር ለህዝቡ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ…

ለአሸባሪው ህወሓት ሲሰሩ በነበሩ 27 የሰራዊት አባላት ጉዳይ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ችሎት ተሰየመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአሸባሪው ህወሓት ሲሰሩ በነበሩና ክስ በተመሰረተባቸው 27 የመከላከያ ሰራዊት አባላት ጉዳይ ላይ ውሳኔ ለመስጠት በደቡብ ዕዝ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ችሎት ተሰየመ። የኢፌዴሪ ወንጀል ህግ አንቀጽ 293 ንኡስ አንቀጽ አንድን  በመተላለፍ የሀገር…

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በጤናው ዘርፍ ያስተማራቸውን 96 ተማሪዎች አስመረቀ 

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 96 ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል፡፡ በዛሬዉ ዕለት የተመረቁት 96 ተማሪዎች በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ስር በሚገኙ በጤና መኮንነት፣ በነርስ እና በአዋላጅ ነርስነት  …

የሁለተኛው ምዕራፍ የሰቆጣ ቃል ኪዳን መርሃ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሁለተኛው ምዕራፍ የሰቆጣ ቃል ኪዳን መርሃ ግብር ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት ይፋ ሆነ። በመርሃ ግብሩ ከሁሉም ክልሎች የተመረጡ 240 ወረዳዎች ላይ የመቀንጨር ችግርን ለማቃለል እንደሚሰራ ታውቋል። በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት…

ሕወሓት ስሙን ከትግራይ ሕዝብ ጋር ቢያቆራኝም የትግራይን ህዝብ አጀንዳው አድርጎት አያውቅም – ዶክተር አብረሃም

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዶክተር አብረሃም በላይ አሸባሪው ሕወሓት ላለፉት 50 ዓመታት ስሙን ከትግራይ ሕዝብ ጋር አቆራኝቶ ቢጠቀምም አንድም ቀን የትግራይን ህዝብ አጀንዳው አድርጎት እንደማያውቅ ተናገሩ። ዶክተር አብርሃም ከኢዜአ ጋር…

የፌዴራልና ክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የ13ኛው የፌዴራልና ክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ጉባዔው "በለውጥ መርህ በተቃኘ አስተሳሰብ የህግ ታራሚዎችን የሰብአዊ መብት አያያዝና የማረም ማነጽ አገልግሎት ወደ ላቀ ደረጃ እናደርሳለን!" በሚል መሪ…

የእርዳታ ስራ የኢትዮጵያን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ በማይጥል መንገድ መከወን አለበት- ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእርዳታ ስራ የኢትዮጵያን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ በማይጥል መንገድ መከወን እንዳለበት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…

በደቡብ ወሎ ዞን 116 ሰርጎ ገቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትህነግ የሽብር ቡድን እንዳሰማራቸው የተጠረጠሩ 116 ሰርጎ ገቦች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደቡብ ወሎ ዞን ገለጸ። የደቡብ ወሎ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ሰይፋ ሰይድ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ ዞኑ የትህነግ…