Fana: At a Speed of Life!

በደባርቅ ከተማ 124 ተጠሪጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ በመግቢያና መውጫ ኬላዎች ላይ በተደረገ ክትትል 124 ተጠሪጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ። የደባርቅ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ጌትነት ፀጋዬ እንዳሉት÷ አሸባሪው ህወሓት ወደ…

አሸባሪው ህወሓት በነፋስ መውጫ ባንኮችን ዘርፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የነፋስ መውጫ ቅርንጫፍ ከ 900 ሺህ ብር በላይ ዘርፏል። የቅርንጫፉ ስራ አስኪያጅ አቶ ብርሀን ምናሴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት የኤቲ ኤም ማሽን በመስበር ከ 300 ሺህ ብር…

የኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ባሕር ዳር  ገባ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር እሁድ የወዳጅነት ጨዋታ የሚያደርገው የኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ባሕር ዳር ገብቷል። ምንጭ፡- የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ …

ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አባላት ለህዳሴ ግድብ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ 1 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር በላይ ተሰበሰበ፡፡ በአሜሪካ  የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከበድር ኢትዮጵያ እና ኡስታዝ ጀማል በሽር ጋር በመሆን በ'ጎ ፈንድሚ' ሲያካሂድ የቆየው…

የኢትዮጵያ ኦርቶፔዲክስ እና ትራሞቶሎጂ ማህበር 15ኛ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶፔዲክስ እና ትራሞቶሎጂ ማኅበር 15ኛ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ እና ሳይንሳዊ ኮንፈረንስ ዛሬ ተካሂዷል፡፡   ጉባዔው “በግጭቶች ጊዜ የሚጠፈሩ ጉዳቶችን ማከም" በሚል መሪ ቃል መካሄዱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ…

ህወሓትን በአጭር ጊዜ በመደምሰስ ፊታችንን ወደ ልማት እናዞራለን-የኢፌዴሪ አየር ሃይል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓትን "በአጭር ጊዜ ውስጥ በመደምሰስ ፊታችንን ወደ ልማት እናዞራለን" ሲል የኢፌዴሪ አየር ሃይል ገለጸ።   የኢፌዴሪ አየር ሃይል ኢንዶክትሪኔሽን ዳይሬክተር ኮሎኔል ተሾመ በዳዳ÷አሸባሪው ህወሓት በስልጣን በቆየበት…