Fana: At a Speed of Life!

የሱዳንን ዋና መስመር በመቆጣጠር ኮሪደሩን ለማስከፈት የተመኘው ጠላት አጠቃላይ ህልሙ መክኗል – ብርጋዴር ጀኔራል ናስር አባዲጋ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳንን ዓለም አቀፍ ዋና መስመርን በመቆጣጠር ኮሪደሩን ለማስከፈት የፈለገው ወራሪው የጠላት ኃይል ህልም ከንቱ ሆኖ ቀርቷል አሉ የ8ኛ መካናይዝድ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል ናስር አባዲጋ። አሸባሪው ህውሓት በቲሃ…

ከ1 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለጤና አገልግሎት ችግር ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና አፋር ክልሎች ጁንታው በጤና ተቋማት ላይ ባደረሰው ጥፋት ከ1ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለጤና አገልግሎት ችግር መዳረጋቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በሰጡት መግለጫ አሸባሪው ህወሓት…

ከ 101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተይዘዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጳጉሜ 5 እስከ መስከረም 6 ድረስ ከ101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ናቸው ተብሏል፡፡ በዚህም የገቢ…

ምንም ዓይነት የማሽከርከር ልምድ ያልነበረው ግለሰብ የአስር ሰዎችን ህይዎት ለህልፈት ዳረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ከተወሰነለት ፍጥነት በላይ ሲያሸከረክር በሰዉ ህይወትና አካል ላይ ጉዳት ያደረሰዉ አሽከርካሪ በ8ዓመት ፅኑ እስራትና በገንዘብ መቀጣቱን የጉራጌ ዞን ዓቃቤ ህግ መምሪያ አስታወቀ። ተከሳሽ ሾፌር አቶ አዳነ አበባው ዳምጤ የሠውን ህይወት የመጠበቅ…

ከ 101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ቁሳቁስ ተይዘዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጳጉሜ 5 እስከ መስከረም 6 ድረስ ከ101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ናቸው ተብሏል፡፡ በዚህም…

በመዲናዋ የአካባቢን ሰላምና ጸጥታ ለማሰጠበቅ ስልጠና የወሰዱ በጎፈቃደኞች ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "እኔ የከተማዬ የሠላም ዘብ ነኝ "በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ ከተለያየ ክፍለ ከተማ የአካባቢን ሰላምና ጸጥታ ለማሰጠበቅ ስልጠና የወሰዱ በጎፈቃደኞች ወደ ስራ መግባታቸውን ከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ በጎ ፈቃደኞቹ በየካ፣…

በተለያየ ግንባር እየተገኙ ላሉ ድሎች የሎጅስቲክ አቅርቦቱ ድርሻ ከፍተኛ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ጠላት የሆነውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ ልዩ ልዩ ሎጀስቲኮች በተገቢው መንገድ መቅረባቸው እየተገኘ ላለው ድል ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የአማራ ክልል ልዩ ኃይል የደብረ ዘቢጥ ግንባር የሎጅስቲክ አቅርቦት ኃላፊ ኮሎኔል አለባቸው ብዙነህ…

በህወሓት አውሬነት በነፍስ ግቢ ነፍስ ውጪ ስቃይ ውስጥ ያለፉት ነፍሰ ጡሮች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ህወሓት ፈጽሞ የማይራራና አረመኔ መሆኑ በወረራቸው ቦታዎች አስመስክሯል። በማይራራውና ሰብዓዊ ፍጡር የማያደርጋቸውን ሁሉ ከአማራ ክልል በወረራቸው ቦታዎች ህፃናት፣ ሴቶችን፣ ነፍሰጡሮችን፣ የሃይማኖት አባቶችንና አዛውንቶችን መግደል፣…