የሀገር ውስጥ ዜና በደሴ ከተማ ለተጠለሉ ተፈናቃዮች ድጋፍ ተደረገ Meseret Awoke Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከሰሜን ወሎ ተፈናቅለው በደሴ ከተማ በተለያዩ የመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ ተደረገ፡፡ መላዕከ መንክራት መምህር ግርማ ወንድሙ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዩኒሴፍ የድንኳን ድጋፍ ለትምህርት መምሪያው አበረከተ Meseret Awoke Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የመማር ማስተማሩን ተግባር ምቹ ለማድረግ ዩኒሴፍ የድንኳን ድጋፍ ለትምህርት መምሪያው አበርክቷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የሱዳንን ዋና መስመር በመቆጣጠር ኮሪደሩን ለማስከፈት የተመኘው ጠላት አጠቃላይ ህልሙ መክኗል – ብርጋዴር ጀኔራል ናስር አባዲጋ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳንን ዓለም አቀፍ ዋና መስመርን በመቆጣጠር ኮሪደሩን ለማስከፈት የፈለገው ወራሪው የጠላት ኃይል ህልም ከንቱ ሆኖ ቀርቷል አሉ የ8ኛ መካናይዝድ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል ናስር አባዲጋ። አሸባሪው ህውሓት በቲሃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ1 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለጤና አገልግሎት ችግር ተዳርገዋል ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና አፋር ክልሎች ጁንታው በጤና ተቋማት ላይ ባደረሰው ጥፋት ከ1ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለጤና አገልግሎት ችግር መዳረጋቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በሰጡት መግለጫ አሸባሪው ህወሓት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ 101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተይዘዋል ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጳጉሜ 5 እስከ መስከረም 6 ድረስ ከ101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ናቸው ተብሏል፡፡ በዚህም የገቢ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምንም ዓይነት የማሽከርከር ልምድ ያልነበረው ግለሰብ የአስር ሰዎችን ህይዎት ለህልፈት ዳረገ Meseret Awoke Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ከተወሰነለት ፍጥነት በላይ ሲያሸከረክር በሰዉ ህይወትና አካል ላይ ጉዳት ያደረሰዉ አሽከርካሪ በ8ዓመት ፅኑ እስራትና በገንዘብ መቀጣቱን የጉራጌ ዞን ዓቃቤ ህግ መምሪያ አስታወቀ። ተከሳሽ ሾፌር አቶ አዳነ አበባው ዳምጤ የሠውን ህይወት የመጠበቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ 101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ቁሳቁስ ተይዘዋል ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጳጉሜ 5 እስከ መስከረም 6 ድረስ ከ101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ናቸው ተብሏል፡፡ በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የአካባቢን ሰላምና ጸጥታ ለማሰጠበቅ ስልጠና የወሰዱ በጎፈቃደኞች ወደ ስራ ገቡ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "እኔ የከተማዬ የሠላም ዘብ ነኝ "በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ ከተለያየ ክፍለ ከተማ የአካባቢን ሰላምና ጸጥታ ለማሰጠበቅ ስልጠና የወሰዱ በጎፈቃደኞች ወደ ስራ መግባታቸውን ከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ በጎ ፈቃደኞቹ በየካ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያየ ግንባር እየተገኙ ላሉ ድሎች የሎጅስቲክ አቅርቦቱ ድርሻ ከፍተኛ ነው ተባለ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ጠላት የሆነውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ ልዩ ልዩ ሎጀስቲኮች በተገቢው መንገድ መቅረባቸው እየተገኘ ላለው ድል ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የአማራ ክልል ልዩ ኃይል የደብረ ዘቢጥ ግንባር የሎጅስቲክ አቅርቦት ኃላፊ ኮሎኔል አለባቸው ብዙነህ…
የሀገር ውስጥ ዜና በህወሓት አውሬነት በነፍስ ግቢ ነፍስ ውጪ ስቃይ ውስጥ ያለፉት ነፍሰ ጡሮች Meseret Awoke Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ህወሓት ፈጽሞ የማይራራና አረመኔ መሆኑ በወረራቸው ቦታዎች አስመስክሯል። በማይራራውና ሰብዓዊ ፍጡር የማያደርጋቸውን ሁሉ ከአማራ ክልል በወረራቸው ቦታዎች ህፃናት፣ ሴቶችን፣ ነፍሰጡሮችን፣ የሃይማኖት አባቶችንና አዛውንቶችን መግደል፣…