Fana: At a Speed of Life!

452 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 452 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ጂዳ ወደ አገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ። በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ወደ አገራችው ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት በዛሬው ዕለት 120 ህጻናትን ጨምሮ በአጠቃላይ 452 ዜጎች…

ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በአርባምንጭ ከተማ ለሚያስገነባው የአረጋውያን ማዕከል የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠራተኛና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በአርባምንጭ ከተማ ለሚያስገነባው የአረጋውያን ማዕከል የመሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ የጋሞ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ ፣ የአርባምንጭ ከተማ…

የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት 400 ሺህ ቶን ስንዴ ከውጭ ተገዝቶ እየተጓጓዘ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት 400 ሺህ ቶን ስንዴ ከውጭ ተገዝቶ ወደ አገር ውስጥ እየተጓጓዘ መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የማክሮ ኢኮኖሚ ከፍተኛ አማካሪ አቶ ማሞ እስመላለም ተናገሩ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በየወሩ በሚዘጋጀው…

ወጣቶች በህወሓት ማደናገሪያ ተታለው ወደ ጦርነት መግባት የለባቸውም-በጦርነቱ የቆሰሉ ወጣቶች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት "ማደናገሪያ ተታለው ወጣቶች ወደ ጦርነት እንዳይገቡ" ሲሉ ወደ አፋር ክልል በመግባት በውጊያ ተሰልፈው የቆሰሉ የትግራይ ወጣቶች ተናገሩ፡፡ ወጣቶቹ "ሥራ ታገኛላችሁ" ተብለው በሐሰት ፕሮፓጋንዳ ተታለው ወደ…

ህወሓት በፈጸመው ጥቃት በአፋርና አማራ ክልል ከ500 ሺህ በላይ ዜጎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር እና የብሄራዊ አስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ማስተባሪያ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ህወሓት በፈጸመው ጥቃት በአፋርና አማራ ክልል ከ500 ሺህ በላይ ዜጎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን ገለጹ። በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል በሰብአዊ ድጋፍ…

ህብረተሰቡ አሸባሪዎች የሀገርን አንድነት ለመናድ ከሚያሰራጩት የሀሰት መረጃ ራሱን መጠበቅ አለበት- ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውዎቹ ህወሓትና ሽኔ የሀገርና የህዝብ አንድነትን ለመናድ ከሚያሰራጩት የሐሰት ወሬ ህብረተሰቡ ራሱን መጠበቅ እንዳለበት የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርስቲ ምሁራን አሳሰቡ፡፡   ምሁራኑ "ህወሓትና ሸኔ በጥምረት ኢትዮጵያን ለማፍረስ…

በማዕከላዊ ጎንደር የዘማች ቤተሰቦችን የእርሻ መሬት በወቅቱ በማረስ በዘር ተሸፈነ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ህዝብ ከ6ሺ ሄክታር በላይ የዘማች ቤተሰቦች መሬትን አርሶ በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ ሃላፊ ገለጹ ። የዞኑ ግብርና መምሪያ ሃላፊ አቶ ነጋ ይስማው÷በዘንድሮ የመኸር እርሻ በህልውና ዘመቻው…

የአፋር ሕዝብ ራሱን ወደ ሽፍትነት የለወጠውን አሸባሪውን ህወሃት መድረሻ ሊያሳጣው ይገባል-አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ሕዝብ ራሱን ወደ ሽፍትነት የለወጠውን አሸባሪውን ህወሃት መድረሻ እንዲያሳጣው የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ አሳሰቡ።   ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ በሰመራ ለከተማ ከአርቲስቶች ጋር ተወያይተዋል።…

በህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢሉባቦር ዞን ቡሬ ወረዳ በህገ ወጥ ጦር መሳሪያ ዝውውር የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት ዛሬ በሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3- 15074 አ.አ የሆነ ዶልፊን የህዝብ ማመላለሻ…

የጀግኖች እና የህጻናት አምባ ለመከላከያ ሰራዊት የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀግኖች እና የህጻናት አምባ ለመከላከያ ሰራዊት ጤና ዋና መምሪያ 12 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጡ ቁሳቁሶችን ለገሰ። የተደረገው ድጋፍም÷ ከ2ሺህ በላይ የታካሚዎች አልባሳት፣ 100 የህክምና አልጋ፣ 100 ፍራሽ እና 8 ቴሌቪዥኖች…