Fana: At a Speed of Life!

የጀርመን መንግስት ኢትዮጵያ እያደረገች ያለችውን ጥረት እንዲደግፍ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች የጀርመን መንግስት ኢትዮጵያ እያደረገች ያለችውን ጥረት እንዲደግፍና በመልሶ ግንባታ ላይ እንዲሳተፍ በደብዳቤ ጠየቁ። ደብዳቤው በአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ጀርመንን…

በህዳሴ ግድብ እና በትግራይ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሩሲያ በያዘችው አቋም ኢትዮጵያ ደስተኛ ነች-አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ

ነሐሴ፣ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና በትግራይ ክልል ባለው ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሩሲያ በያዘችው አቋም ኢትዮጵያ ደስተኛ መሆኗን በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ተናግረዋል፡፡ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ከሩሲያ የዜና አገልግሎት ጋር…

የአሸባሪ ቡድኑ ዓላማ ኢትዮጵያን ማፍረስ፣ ሕዝቡን ማዋረድ እና ትግራይን በተዘረፈ ሃብትና ንብረት መገንባት ነው አቶ ገዱ አንዳርጋቸው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ክልል ወረራ ከፈጸመበት ጊዜ አንስቶ በሰሜን ወሎ፣ በዋግኽምራ፣ በሰሜን ጎንደር እና በደቡብ ጎንደር ዞኖች ከፍተኛ ውድመት አድርሷል፡፡ በሕዝብ ላይ እየደረሰ ያለው ሰብዓዊ፣ ምጣኔ ሀብታዊ እና ማኅበራዊ ጥቃት ታይቶ…

የኤጀንሲዉ አባላት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የአንድ ወር ደሞዛቸዉን  እንደሚለግሱ  አስታወቁ 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጅንሲ አመራር እና አባላት የአንድ ወር ደሞዛችዉን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት እንደሚለግሱ  አስታወቁ  ። ድጋፉ በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ መሆኑን ያነሱተ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር…

የፌደራል ፖሊስ ኦርኬስትራና ቴአትር ቡድን በግዳጅ ላይ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት የጥበብ ስራዎችን አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኦርኬስትራና ቴአትር ቡድን በግዳጅ ላይ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት የጥበብ ስራዎችን አቀረበ። አንጋፋው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኦርኬስትራና ቴአትር ቡድን የኪነ-ጥበብ ስራዎቹን ሰሞኑን በአፋር ክልል ሚሌ ወረዳ አቀረበ፡፡…

አምባሳደር ዶ/ር ትዝታ ከፓራዳይዝ ግሩፕ ማኔጅንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በህንድ  የኢትዮጵያ አምባሳደር  ዶክተር  ትዝታ ሙሉጌታ ከፓራዳይዝ ግሩፕ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ማዩር  ዶሺ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው አምባሳደር ዶክተር ትዝታ በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት እድሎች እንዲሁም ማበረታቻዎች አንስተዋል።…

ኢትዮጵያ እንደ ሀገር ልትቀጥል የምትችለው አሸባሪው ህወሓት ሲጠፋ ነው-ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እንደ ሀገር ልትቀጥል የምትችለው አሸባሪው የህወሓት ቡድን ሲጠፋ መሆኑን ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ፡፡ የብልጽግና፣ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፣ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) እና የአማራ ዴሞክራሲያዊ ሃይል…

ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ከዲያስፖራው 272ሚሊየን ብር ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለታላቁ የህዳሴ ግድብ 272 ሚሊየን ብር ከዲያስፖራው መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት ከሀምሌ እስከ…

አምባሳደር ጀማል በከር ከባህሬን የባህልና ቅርስ ባለስልጣን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በክር ከባህሬን የባህልና ቅርስ ባለስልጣን ፕሬዚዳንት ከሆኑት  ሜይ ቢንት መሐመድ አልከሊፋ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም  የሁለቱን  ወንድማማች ህዝቦች  ባህል፣ ትውፊትና ግንኙነት በሚያጠናክሩበት ጉዳዮች…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ  ከዶክተር አኔቴ ዌበር ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ወቅትም ወይዘሮ ሙፈሪያት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የአውሮፓ ህብረት…