Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ”የነጩ  ፓስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግሥት”  ደብዳቤ የመጻፍ መርሐግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የካቢኔ አባላት "የነጩ  ፓስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግሥት"  ደብዳቤ የመጻፍ መርሐግብር አስጀምረዋል፡፡ "የነጩ ፓስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግሥት"  በሚል የውጪ ሀገራት በተለይ የአሜሪካ መንግስት…

ለአንድ ወር ያልተቋረጠው አጥሚት የማዘጋጀት በጎነት

አዲ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አብደላ መሀመድ ላለፉት 30 ቀናት ያለማቋረጥ አጥሚት በማዘጋጀት ለወገን አለኝታነታቸውን በተግባር አረጋግጠዋል፡፡ አቶ አብደላ አንሷር መሀመድ የገንዳውሃ ከተማ ነዋሪ ናቸው። እኒህ ግለሰብ በመተማ ሆስፒታል በመተማ ሽንፋ…

የክልሉ ጤና ቢሮ ለ15አመታት የሚጠቀምበትን የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ እና የ10አመት የምግብና ስርዓተ ምግብ ስትራቴጂ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ የክልል ጤና ቢሮ ለቀጣይ 15አመታት የሚጠቀምበትን የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ እና የ10አመት የምግብና ስርዓተ ምግብ ስትራቴጂ ይፋ አድርጓል፡፡ ቢሮው ፍኖተ ካርታውን በወላይታ ሶዶ ይፋ ሲያደርግ የክልል ከፍተኛ የስራ…

መንትያ ዶክተሮቹ በጂማ ዩኒቨርሲቲ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለቱ መንትያ ወንድማማች ዶክተሮች ከ 25 አመት በፊት በነቀምት ከተማ ነው የተወለዱት፡፡ ጅማ ዩኒቨርሲቲ መስከረም 8፣ 2014 ካስመረቃቸው የህክምና ተማሪዎች መካከል እነዚህ መንትዮች ይገኙበታል። ነጋሳ ብራቱ እና ነገሪ ብራቱ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የኮንግረስ አባል ካረን ባስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የኮንግረስ አባል እና የካሊፎርኒያ ግዛት ተወካይ ካረን ባስ ጋር በሁለትዮሽ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም አቶ ደመቀ መኮንን…

የምስራቅ አማራ ዩኒቨርሲቲዎች ምሁራን እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አማራ ዩኒቨርሲቲዎች ምሁራን በደብረ ብርሃ ዩኒቨርሲቲ በወቅታዊ ሃገራዊ ሁኔታዎች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡ የህልውና ዘመቻው በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቅ የምሁራን ሚና ከፍተኛ መሆኑም በመድረኩ ተገልጿል። በምክክር መድረኩ…

ተመራቂዎች በሚሰማሩበት ሙያ በታማኝነትና በቅንነት ለሀገራቸው ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመራቂዎች በዩኒቨርሲቲዉ ያገኙትን እዉቀት ወደ ፈጠራና የስራ እድሎች በመቀየር ለሌሎችም ጭምር መለወጥ ማመቻቸት እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፋ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለፁ፡፡ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህት…

በምክትል አፈ ጉባኤ ሽታዬ ምናለ የሚመራ ልኡክ ኮምቦልቻ ገባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል አፈ ጉባኤ ሽታዬ ምናለ የተመራ የሴት ሚኒስትሮችን ያካተተ ልዑክ ኮምቦልቻ ገብቷል፡፡ ምክትል አፈ ጉባኤ ሽታዬ ምናለ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው ፣ የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስን ጨምሮ…

የዓለም አቀፍ የፅዳት ቀን በመዲናዋ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ንፁህና ፅዱ ትምህርት ቤት ለትውልድ "በሚል መሪ ቃል የዓለም አቀፍ የፅዳት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ተካሄደ፡፡ የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የጽዳት ዘመቻ መርሐግብር በትምህርት ቤቶች መካሄዱ÷ ተማሪዎች በኮቪድ-19…

14 ሺህ የክላሽ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻውን ደሴ በማድረግ ባህርዳር ከተማ ላይ 14 ሺህ የክላሽ ጥይት በቁጥጥር ዋለ። በዛሬው ዕለት ከምሽቱ 3:30 ሰዓት መነሻውን ደሴ በማድረግ በመካነሰላም መርጦ ለማሪያም ሞጣ ባ/ዳር መስመር የታርጋ ቁጥር ኮድ3 አአ 59582…