Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል ለ2014 በጀት ዓመት ለስራ ፈጠራ 235 ሚሊየን ብር መድቧል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል በ2014 በጀት ዓመት ለሥራ ዕድል ፈጠራ 235 ሚሊየን ብር መመደቡን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡   በጅግጅጋ ከተማ ለሁለት ወራት በክልሉ ስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን አዘጋጅነት በ85…

የህዳሴ ግድብ የጀነሬተር አንቀሳቃሽ አካል የማስቀመጥ ሥራ በስኬት ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የህዳሴ ግድብ የጀነሬተር አንቀሳቃሽ አካል የማስቀመጥ ሥራ ዛሬ በስኬት መከናወኑ ተገልጿል፡፡   በቅርቡ ኃይል እንደሚያመነጭ ከሚጠበቁት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለት ዩኒቶች መካከል በዩኒት 10 ላይ የተርባይን…

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና የደቡብ ክልል ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና የደቡብ ክልል ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ በጋራ የባዮ ጋዝ ግንባታ ለማኅበረሰቡ ለማድረስ የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ ተቋማቱ በጋራ በመሆን በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ፣ ምዕራብ…

አሸባሪው ኢትዮጵያን ለማፍረስ የወጠነው ዕቅድ እንደማይሳካ በተግባር አሳይተነዋል-አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በእብሪት ተወጥሮ አፋር ክልልን እንደመሸጋገሪያ ድልድይ ተጠቅሞ ኢትዮጵያን ለማፍረስ የወጠነው ዕቅድ እንደማይሳካ በተግባር አሳይተነዋል ሲሉ የአፋር ክልላዊ መንግስ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ተናገሩ።…

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር እንዲቀጥል ኢትዮጵያ ያሳችውን ቁርጠኝነት እናደንቃለን- ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክርስቶፌ ሉቱንዱላ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ውይይታቸውም በአፍሪካ…

ሁሉም በተሰማራበት ሙያ ሀገሩን በታማኝነት ካገለገለ ወታደርም ጀግናም ነው-መቶ አለቃ አይዳ አላሮ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም በተሰማራበት ሙያ ሀገሩን በታማኝነት ካገለገለ ወታደርም ጀግናም ነው ሲሉ መቶ አለቃ አይዳ አላሮ ገለጹ፡፡   ህወሓት በሀገር ላይ የከፈተውን ወረራ ለመመከት ከ3 ዓመት በፊት በፈቃዳቸው ወደ ለቀቁትና ወደሚወዱት የውትድርና…

የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 44ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት በአንድ ዓመት መራዘሙን ዓለም ዓቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ በአውስትራሊያዋ ባትረስት ከተማ እንደ አውሮፓውያኑ…

የዲያስፖራ ማህበረሰብ አባላት በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ከአካባቢያቸው ተፈናቅለው በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ የዲያስፖራ ማህበረሰብ አባላት እና ቤተሰቦቻቸዉ ከ500 ሺህ ብር በላይ የሚያወጣ የምግምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉን…

ከሀረሪ ክልል የመከላከያ ሰራዊትን የሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሀረሪ ክልል በሁለተኛ ዙር የመከላከያ ሰራዊትን የሚቀላቀሉ ወጣቶች በዛሬው ዕለት ሽኝት ተደርጎላቸዋል። ኢትዮጵያ ላደረገችላችሁ ጥሪ የሰጣችሁት ፈጣን ምላሽ አኩሪ ነው ሲሉ የሀረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱጀባር…

ለኢትዮጵያ ባንኮች ግማሽ ቢሊየን ዶላር ብድር ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ (አፍሪ ኤግዚም ባንክ) ለኢትዮጵያ ባንኮች ግማሽ ቢሊየን ዶላር ብድር ለማቅረብ መወሰኑን አስታወቀ፡፡ የአፍሪ ኤግዚም ባንክ የደንበኞች ግንኙነት ዓለም አቀፍ ዳይሬክተር ረኔ አዋምበንግ እንዳሉት÷ ባንኩ ከሌሎች…