የሀገር ውስጥ ዜና በወላይታ ሶዶ ከተማ ህወሓትና ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ ተካሄደ ዮሐንስ ደርበው Aug 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ ክልል ወላይታ ሶዶ ከተማ አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔን የሚቃወም እንዲሁም የመከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በዚሁ ወቅት የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር እንድሪያስ ጌታ ኢትዮጵያውያን በፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰባቸው ያለውን ግፍ የሚያወግዝ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ ዮሐንስ ደርበው Aug 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በሳዑዲ አረቢያ በኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰባቸው ያለውን እስር፣ ግፍ እና መከራ የሚያወግዝ የተቃውሞ ሰልፍ አዲስ አበባ በሚገኘው የሳውዲ ኢምባሲ ተካሂዷል። እኔም ለወገኔ ድምፅ ነኝ በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ÷ በሳዑዲ…
የሀገር ውስጥ ዜና የድሬ ዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት እና ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Aug 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት እና በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ሰለሞን እደገለፁት÷ ህወሓት ያለፈ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዩኒቨርሲቲው መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ ዮሐንስ ደርበው Aug 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊቱ ሀገርን ለማዳን ህይወቱን ሲሰዋና ሲታገል እኛም በምንችለው ከጎኑ ልንሆን ይገባል በማለት የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ድጋፍ አደረጉ፡፡ ከዚህ ቀደምም ድጋፍ ሲያደርግ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ ዮሐንስ ደርበው Aug 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አመራሮችና ሰራተኞች ለአገር መከላከያ ሠራዊት የ1 ወር ደሞዛቸውን እና ደም ለገሱ፡፡ ህወሓት በእብሪት ተነሳስቶ የኢትዮጵያን አንድነት ከማይፈልጉ ጠላቶች ጋር ሆኖ ኢትዮጵያን ለመበታተን እየሰራ…
ስፓርት በኬንያ ሲሳተፍ የነበረው የአትሌቲክስ ቡድን አዲስ አበባ ገባ Meseret Awoke Aug 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኬኒያ ናይሮቢ ሲካሄድ በነበረው ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሲሳተፍ የነበረው የአትሌቲክስ ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ በ12 ሜዳልያዎች 4ኛ ደረጃ ከዓለም በመያዝ ያጠናቀቀው ልኡካን ቡድን ዛሬ ጠዋት አዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት ደርሷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ከቻይና መንግስት የተላከላትን የኮቪድ19 መከላከያ ክትባት ተረከበች Meseret Demissu Aug 23, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከቻይና መንግስት የተላከላትን 300 ሺህ ዶዝ የኮቪድ19 መከላከያ ክትባት ተረከበች። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዥያዎ ዢዮዋን በተገኙበት ክትባቱ ቦሌ ዓለምአቀፍ…
ስፓርት ኢትዮጵያ ከዓለም አራተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች Amare Asrat Aug 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢስ) በኬኒያ ናይሮቢ ሲካሄድ በቆየው ከ20 ዓመት በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከዓለም አራተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቃለች፡፡ በውድድሩ ኢትዮጵያ ሶስት ወርቅ፣ ሰባት ብር እና ሁለት የነሃስ በድምሩ አስራ ሁለት ሜዳልያዎችን አግኝታለች፡፡…
ቢዝነስ ወርቅ በሚወጣበት አካባቢ የንግድ ባንክ ቅርንጫፍ እንዲከፈት ይደረጋል ተባለ Amare Asrat Aug 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወርቅ ምርትን ግብይት ህጋዊ መስመር እንዲይዝ የማስተካከያ ስራዎች እየተሠሩ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትሩ ኢንጅኒየር ታከለ ኡማና ሌሎች የስራ ሀላፊዎች በደቡብ፣ በሲዳማ፣ በጋምቤላና በቤንሻንጉል ከልሎች ጉብኝት አድርገዋል፡፡…
የዜና ቪዲዮዎች የልቤ አልደረሰልኝም- አባ ረፍርፍ Amare Asrat Aug 22, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=yWf7TJP1LcA