Fana: At a Speed of Life!

በኦነግ ስም ከወያኔ ጋር የተገባው የሴረኞች አፍራሽ ስምምነት ኦነግን አይመለከትም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ስም ከወያኔ/ትህነግ ጋር የተገባው የሴረኞች አፍራሽ ስምምነት ኦነግን አይመለከትም። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር  ያወጣው የአቋም መግለጫ  እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ከቅርብ ቀናት በፊት በኦሮሞ ነጻነት…

ከ20 ዓመት በታች የዓለም የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በ3 ሺህ ሜትር የሴቶች ውድድር የነሀስ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ  እየተካሄደ ባለው 18ኛው ከ20 ዓመት በታች የዓለም የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በ3 ሺህ ሜትር የሴቶች ውድድር  የነሀስ ሜዳሊያ  አገኘች። ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ፍፃሜውን ባገኘው የሴቶች 3ሺህ ሜትር ውድድር ኢትዮጵያን በብቸኝነት…

ለአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ገንዘብ በማሰተላለፍና ኢኮኖሚያዊ አሻጥር በመፈጸም የተጠረጠሩ 57 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ገንዘብ በማሰተላለፍና ኢኮኖሚያዊ አሻጥር በመፈጸም የተጠረጠሩ 57 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ" ። ለአሸባሪዎቹ የህወሓትና ሸኔ ቡድኖች በተለያዩ ህገወጥ መንገዶች ገንዘብ ሲያሰባስቡና…

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በህልውና ዘመቻው ለተሰለፉ የሰራዊት አባላት ቤተሰቦች ነጻ የትምህርት ዕድል ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በህልውና ዘመቻው ለተሰለፉ የሰራዊት አባላት ቤተሰቦች ነጻ የትምህርት ዕድል ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ተሰማ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች ዛሬ ባካሄዱት ውይይት የሀገርን ክብር ለማስጠበቅ መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው…

ኢትዮጵያ በ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ውድድር የብር ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ ባለው 18ኛው ከ20 ዓመት በታች የዓለም የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ውድድር የብር ሜዳሊያ አግኝታለች። ለኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያውን በአትሌት ታደሰ ወርቁ አማካኝነት ያገኘች ሲሆን…

ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ በኢትዮጵያ ከቻይና ኢኮኖሚና ንግድ ጉዳዮች አማካሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ አዲስ ከተሾሙት በኢትዮጵያ የቻይና ኢኮኖሚና ንግድ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ያንግ ይሃንግ ጋር ተወያዩ። ውይይታቸው በትራንስፖርት ዘርፍ እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑን…

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት ስንቅ አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የዋና መስሪያ ቤት እና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊቱ ስንቅ አዘጋጅተዋል ፡፡ በስንቅ ዝግጅቱ ላይ የተገኙት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው…

በአማራ ክልል የመኸር ምርት በትኩረት እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ከህልውና ማስከበር ዘመቻው ትይዩ የ2013/14 መኸር ምርት ልማት ሥራ የተለየ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ በ2013/14 ዓ.ም መኸር ምርት ዘመን 4ነጥብ 59 ሚሊየን ሄክታር ማሳ በማልማት…

የኢንዱስትሪ ቁጥጥር ሥርዓቶች ላይ የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት 41 በመቶ መጨመሩ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ክላሮቲ  የተሰኘው  በኢንዱስትሪ ዘርፍ ለተሰማሩ ኩባንያዎች የሳይበር ደህንነት ድጋፍ ሰጪ   ዛሬ ባወጣው ዘገባ መሠረት ባለፉት ስድስት ወራት የኢንዱስትሪ ቁጥጥር ሥርዓቶችን  የሚጎዱ ተጋላጭነቶች 41 በመቶ ማደጉን ይፋ  አድርጓል። ‘ክላሮቲ’…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከተመራቂ ተማሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ዘንድሮ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እና ኮሌጆች ከተመረቁ ተማሪዎች ጋር ተወያዩ። የውይይቱ ዓላማ ለተመራቂ ተማሪዎቹ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ገለፃ ማድረግ፣ በክልሉ…