Fana: At a Speed of Life!

የጨረቃን የተዛባ ዑደት ተከትሎ በሚከሰት የባህር ከፍታ መጨመር የጎርፍ አደጋ ሊያጋጥም ይችላል – የናሳ ጥናት

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ስፔስ ኤጀንሲ ናሳ እና ሀዋይ ዩኒቨርሲቲ በትብብር በሰሩት ጥናት እንዳመላከቱት ጨረቃ በራሷ ዛቢያ ላይ የምታደርገው ተፈጥሯዊ ዑደት መዛባትና የአየር ንብረት ለውጥ በፈረንጆቹ 2030 ሊከሰት ለሚችል የጎርፍ አደጋ ስጋት መንስኤ ሊሆን ይችላል…

ለመቄዶኒያ የበጎ አድርራጎት ማህበር ከ1 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የግንባታ ቁሳቁስ  ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ለመቄዶኒያ የበጎ አድርራጎት ማህበር ከ1 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የግንባታ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ፡፡ ሚኒስቴሩ ያደረገው ድጋፍ  መቄዶኒያ የበጎ አድራጎት ማህበር ዜጎችን ከጎዳና ለማንሳት ለሚያከናውነው የማስፋፊያ ስራ…

ኢትዮጵያን በከፍተኛ ጭቆና ሲመራ የቆየው ህወሓት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ እንዳይደርስ እያደረገ ነው-አትላንቲክ ካውንስል የአፍሪካ ማዕከል

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ኢትዮጵያን በከፍተኛ ጭቆና ሲመራ የቆየው ህወሓት አሁን ላይ ለትግራይ ክልል የሚደረጉ የሰብአዊ ድጋፍ ስራዎችን በማደናቀፍ ድጋፍ እንዳይደርስ እያደረገ ነው" ሲሉ የአትላንቲክ ካውንስል የአፍሪካ ማዕከል ምክትል…

ህወሓት የሐሰት ምስሎችን እና ስዕላዊ ቅንብሮችን በመጠቀም ሐሰተኛውን ‹የሁመራ ጭፍጨፋ› ዘመቻ እንደገና በማነሳሳት ላይ ይገኛል-የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ፕሮፓጋንዳ አራጋቢዎች የሐሰት ምስሎችን እና ስዕላዊ ቅንብሮችን በመጠቀም ሐሰተኛውን ‹የሁመራ ጭፍጨፋ› ዘመቻ እንደገና በማነሳሳት ላይ መሆናቸውን የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡ ስለሆነም ሁሉም ሰው የህወሓትን የፈጠራና የተሳሳተ…

ባህር አቋርጠው ሲጓዙ የነበሩ ከ700 በላይ የሚሆኑ ስደተኞች የህይወት አድን ሰራተኞች ታደጓቸው

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) በሊቢያ እና ማልታ ዳርቻዎች ከ 700 በላይ የሚሆኑ ስደተኞች ባህር አቋርጠው ሲጓዙ የህይወት አድን ሰራተኞች ታድገዋቸዋል፡፡ በዚህ ሳምንት ከሊቢያና ማልታ ዳርቻዎች ስደተኞቹ የሜዲትራኒያን ባህርን አቋርጠው ወደ አውሮፓ ለመሻገር ሲሞክሩ ነው…

የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የልዩ ሀይል ፖሊስ ደምብ ልብስ ሊቀይር ነው

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የልዩ ሀይል ፖሊስ ደምብ ልብስ ሊቀይር መሆኑ ተገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ ደምብ ልበሱን ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚያደርግ የክልሉ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነርና የአድማ ብተናና የልዩ ሀይል አዛዥ ረዳት ኮሚሽነር እንዳለ አበራ ለፋና…

የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ቦርድ አባላትና አጋር አካላት የአውራምባ ማህበረሰብን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ቦርድ አባላትና አጋር አካላት የአውራምባ ማህበረሰብን ጎበኙ። የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣ የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር…

የተሻለ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የፌዴራል ፖሊስ አመራሮችና አባላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ዘርፍ ዲፕሎማቲክ ጥበቃ ዲቪዥን የተሻለ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ አመራሮችና አባላት እውቅና ተሰጥቷል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ዘርፍ በአዲስ አበባ የሚገኙ ፀረ ሸብርና የተደራጁ…

ባለስልጣኑ ከ 422 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የግንባታ ግብዓቶችን አምርቷል

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ422 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ለመንገድ ግንባታ ግብዓትነት የሚያገለግሉ ግብዓቶችን ማምረቱን ገለፀ፡፡ ባለስልጣኑ ባለፉት…

ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ113 ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) በቦስተንና አትላንታ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ113 ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ፡፡ በወቅቱ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የድርድር ሂደትና ዳያስፖራው ድጋፉን አጠናክሮ በሚቀጥልበት…