Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል በአንድ ጀምበር ከ80 ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል ታቅዷል

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የፊታችን ሃምሌ 20 ቀን በሚካሄደው የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከ80 ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል መታቀዱ ተገልጿል፡፡ የክልሉ የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳሬክተር አቶ ሳሙኤል ቀቀቦ ÷…

የመቂና አከባቢዋ ተወላጆች መረዳጃ ማህበር አባላት በመቂ ከተማ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቂና አከባቢዋ ተወላጆች መረዳጃ ማህበር አባላት በመቂ ከተማ አረጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡ አባላቱ “ኑ መቂን እናልብሳት” በሚል መሪ ቃል ነው አረንጓዴ አሻራቸውን ያሳረፉት፡፡…

የኦሮሚያ ክልል1 ሺህ 700 በላይ ሰንጋ እና 1 ሺህ 800 በላይ በግ እና ፍየል ለመከላከያ ሰራዊት አስረክቧል

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል እስካሁን ለመከላከያ ሰራዊት ከ 1 ሺህ 7 00 በላይ ሰንጋ እና 1 ሺህ 80 በላይ በግ እና ፍየል ድጋፍ ማድረጉን የመከላከያ ድጋፍ የክልሎች አስተባባር ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ የኮሚቴው አስተባባሪ ዶክተር ተመስገን ቡርቃ÷ በዛሬው…

ከባሌና ምዕራብ ወለጋ ተውጣጥተው የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ  ከባሌና ምዕራብ ወለጋ ዞኖች ተውጣጥተው የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው። በባሌ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች ተውጣጥተው ሽኝት የተደረገላቸው ወጣቶች በወቅቱ እንደገለጹት መንግስት የሀገር ሉአላዊነትን ለማስከበር…

በተለያዩ የአማራ ከተሞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ እና አሸባሪውን ህውሃትን በማውገዝ ሰልፎች ተካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የአማራ ከተሞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ እና አሸባሪውን ህውሃትን በማውገዝ ሰልፎች ተካሂደዋል። በዚህም በጎንደር፣ በእንጅባራ እና በደብረ ብርሃን ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። ዛሬ በደብረ…

በአፋር ክልል በተለያዩ ወረዳዎችና ከተሞች አሸባሪውን ህውሓትን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት ጁንታ በአፋር ላይ የከፈተውን ወረራ የሚያወግዙ ህዝባዊ ሰልፎች በአፋር በተለያዩ ወረዳዎችና ከተሞች ተካሂደዋል። የአሸባሪው ህወሓት ጁንታ በአፋር በአርብቶ አደሩ ህዝብ ላይ የከፈተውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ የሚያወግዙ…

ከመንግስት ጥሪ ቢደረግልን ሰራዊቱን እንቀላቀላለን-በሚዛን አማን የሚኖሩ የቀድሞ ሰራዊት አባላት

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህግ ማስከበር ዘመቻው የህልውና ጉዳይ በመሆኑ ከመንግስት ጥሪ ቢደረግላቸው ሰራዊቱን እንደሚቀላቀሉ  በሚዛን አማን ከተማ  የሚኖሩ የቀድሞ ሰራዊት አባላት ገለፁ። የቀድሞ መከላከያ ሠራዊት አባላቱ የህግ ማስከበር ዘመቻውን መደገፍ ብቻ ሳይሆን…

የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር የክተት ጥሪ አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመንግስትም ሆነ በግላቸው መሳሪያ የታጠቁ ሁሉ የአሸባሪው ህወሓት ጁንታን ለመመከት የታወጀውን የሕልውና ዘመቻ እንዲቀላቀሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር የክተት ጥሪ አስተላለፉ።…

የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት ከመከላከያ ሠራዊቱ ጎን እንደሚሰለፉ አረጋገጡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት በማንኛውም ግዳጅ ከመከላከያ ሠራዊቱ ጎን እንደሚሰለፉ አረጋግጠዋል። አባላቱ ይህን ያረጋገጡት "ኢትዮጵያን ማፍረስ አይቻልም ፣ ምክንያቱም ሰው አለ!!" በሚል መሪ ቃል በቀድሞ የሠራዊት…

የጤና ባለሙያዎች በከፈሉት መስዋዕትነት በአስከፊ ፍጥነት እየተሰራጨ ከነበረው ወረርሽኝ እኛ ተርፈናል -አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲየደቡብ ክልል መንግስት አስቸጋሪውን የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ሙያዊ ሀላፊነታቸውንለተወጡ የጤና ባለሙያዎች የእዉቅና ስነ-ስርዓት አዘጋጅቷል። ”ለከፈለችሁላት ዋጋ ኢትዮጵያ ታመሰግናችኋለች ”በሚል መሪ ቃል በሀድያ…