Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ መንግስት የተናጠል የተኩስ አቁም ማወጁ የሚያስመሰግን ነው-የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኩባ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር አናያናሲ ሮድሪጎዝ ካሜጆ ጋር በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮችን የተመለከተ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም 46 ዓመት የዘለቀው የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ እና ዘርፈ-ብዙ…

አሸባሪው ህወሀት በውጊያ ያስጨረሳቸውን ህጻናት መነገጃ እያደረገ ነው – መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ህወሃት በውጊያ ያስጨረሳቸውን ህጻናት ሬሳ በማሰባሰብ ‘የኢትዮጵያ መንግስት ሰራዊት ገደላቸው’ ብሎ መነገጃ ለማድረግ የተለመደውን የቅጥፈት ፕሮፖጋንዳ ለማሰራጨት እየተውተረተረ መሆኑን መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ አሸባሪው ህወሀት…

የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮናን ቫይረስ መነሻ ለማወቅ ለሚያካሂደው ተጨማሪ ጥናት ያቀረበውን ጥያቄ ቻይና ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በኮቪድ 19 መነሻ ላይ በመጀመሪያ ጥናቴ አልዳሰስኳቸውም ላላቸው ጉዳዮች ቻይና መረጃዎችን እንድትሰጠውና በኮሮና ቫይረስ ላይ ለሚያካሂደው ተጨማሪ ጥናትም የተለመደ ትብብሯን እንድታሳይ ጠይቋል፡፡ የቻይና ምክትል ጤና ሚኒስትር…

በሰሜን ሸዋ፣በማዕከላዊ ጎንደር እና በምዕራብ ጎንደር ዞን የአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርኃግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሰሜን ሸዋ፣በማዕከላዊ ጎንደር እና በምዕራብ ጎንደር ዞን የአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርኃግብር ተካሂዷል። “ኢትዮጵያን እናልብሳት” በሚል መሪ መልዕክት እየተካሄደ ባለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃግብር በሰሜን ሸዋ ዞን በአንድ…

የቶኪዮ ኦሊምፒክ በነገው እለት ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፖርት አፍቃሪው ዘንድ በጉጉት የሚጠበቀው የ2020 የቶኪዮ ኦሊምፒክ በነገው እለት ይከፈታል፡፡ በዘንድሮው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ላይ ከ205 ሀገራት የተውጣጡ ከ11 ሺህ በላይ የኦሊምፒክ አትሌቶች በ33 አይነት ስፖርቶች ይሳተፋሉ፡፡…

የደቡብ ክልል ተጨማሪ የልዩ ሀይል አባላትን ወደ ግዳጅ ቀጠና ለማሰማራት የሽኝት መርሐ ግብር እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ተጨማሪ የልዩ ሀይል አባላትን ወደ ግዳጅ ቀጠና ለማሰማራት የሽኝት መርሐ ግብር በሀዋሳ እያካሄደ ይገኛል። አሸባሪው የህወሓት ቡድን በሀገሪቱ እያካሄደ ያለውን የሽብር ተግባር ለመከላከል የደቡብ ክልል ከዚህ ቀደም የልዩ ሀይል አባላትን…

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ኦፓል፣ ኤመራልድና ሳፋየር ማዕድናትን ሊያገበያይ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ኦፓል፣ ኤመራልድና ሳፋየር ማዕድናትን ሊያገበያይ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የማዕድን ምርቶችን ወደ ዘመናዊ የግብይት ሥርዓት ለማስገባት ከማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ሰነድ መፈራረሙ ይታወሳል።…

የሶስቱ የብሄራዊ ፀጥታ ተቋማት ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ፓሊስ ዩኒቨርሲቲና የብሄራዊ መረጃና ደህንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በጋራ መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሜጀር ጄኔራል ደሳለኝ ተሾመ፣ የኢትዮጵያ…

በሀዲያ ዞን አሸባሪው ህወሓትን የሚቃወምና መከላከያን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀዲያ ዞን የአሸባሪውን የህወሓት ጁንታን የሚቃወምና መከላከያ ስራዊትን የሚደገፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በሆሳዕና ከተማ ዛሬ የተካሄደው ሰልፍ ከዞኑ ከሁሉም ወረዳዎችና ከተሞች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የአስተዳደር…

አሸባሪው የህወኃት ጁንታ ህፃናትን እየማገደ ይገኛል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወኃት ጁንታ ህፃናትን እየማገደ እንደሚገኝ ከአፋር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ አሸባሪው ህወሃት በአፋር ጥቃት ለመሰንዘር ካሰማራቸው ሃይሎች መካከል ህጻናት እንደሚገኙበት የኮሙዩኒኬሽኑ መረጃ…