የኢትዮጵያ መንግስት የተናጠል የተኩስ አቁም ማወጁ የሚያስመሰግን ነው-የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኩባ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር አናያናሲ ሮድሪጎዝ ካሜጆ ጋር በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮችን የተመለከተ ውይይት አድርገዋል።
በውይይቱም 46 ዓመት የዘለቀው የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ እና ዘርፈ-ብዙ…