Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው የህወኃት ጁንታ ህፃናትን እየማገደ ይገኛል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወኃት ጁንታ ህፃናትን እየማገደ እንደሚገኝ ከአፋር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ አሸባሪው ህወሃት በአፋር ጥቃት ለመሰንዘር ካሰማራቸው ሃይሎች መካከል ህጻናት እንደሚገኙበት የኮሙዩኒኬሽኑ መረጃ…

የአፍሪካ አህጉራዊ  ነጻ የንግድ ቀጠና ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጠና ላይ ያተኮረ ውይይት በበይነ መረብ ተካሂዷል። በውይይቱ በጋና የኢትዮጵያ አምባሳደር ሀደራ አበራ፣ በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የንግድ ግንኙነትና ድርድር ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄነራል አቶ ሙሴ ምንዳዬ…

በ80 ሚሊየን ብር የተገነባው የድሬዳዋ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጫና ዘመናዊ መናኸሪያ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ80 ሚሊየን ብር የተገነባው የድሬዳዋ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጫና ዘመናዊ መናኸሪያ ተመርቋል፡፡ መናኸሪያውን መርቀው ስራ ያስጀመሩት በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዲሳ ያደታ፥ መናኸሪያው ሁለተኛው ዙር የህዳሴ…

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት የሀብት ምዝገባ አዋጅ አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው የ5ኛ ዓመት 13ኛው መደበኛ ጉባኤ የሀብት ማሳወቅና ምዝገባ አዋጅ ማጽደቁን የክልሉ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን  ገለጸ። የሀብት ማሳወቅና ምዝገባ ዳይሬክተር አቶ አብዱልከሪም አህመድ ÷ የክልሉ ምክር…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም ከአዲስ አበባ ወደ መቐለ 2ኛውን በረራ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የዓለም ምግብ ፕሮግራም ከአዲስ አበባ  ቦሌ ዓለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ወደ መቐለ 2ኛውን በረራ ሊያደርግ ነው። የኢትዮጵያ መንግስት የተናጠል ተኩስ አቁም ካወጀ ወዲህ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ከአዲስ አበባ ወደ መቐለ 2ኛውን የአውሮፕላን በረራ…

ለአሸባሪው ህወሀት ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ 28 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአሸባሪው ህወሀት ቡድን በተለያየ መንገድ ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ 28 ግለሰቦችና ንብረቶቻቸው በቁጥጥር ስር ማዋሉን የሶማሌ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በሶማሌ ክልል የሚገኙ የጁንታው ተላላኪዎች ለቡድኑ የተለያዩ ድጋፎችን ሲያደርጉ…

ተጨማሪ የደቡብ ክልል ልዩ ሀይል አባላት ወደግዳጅ ቀጠና ያመራሉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ተጨማሪ የደቡብ ክልል ልዩ ሀይል አባላት ወደግዳጅ ቀጠና ያመራሉ። አሸባሪው የህወሓት ቡድን ሃገር ላይ የጋረጠውን አደጋ ለመቀልበስ ኢትዮጵያዊያን በአንድነት እየሰሩ ይገኛሉ። የደቡብ ክልል ልዩ ሀይል ሀገራዊ ጥሪውን በመቀበልም ከጀግናው…

ከሃዲው የህወሓት ቡድንን ለማስወገድ ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን እንሰለፋለን – የጂንካ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከሀዲውን የህወሀት ቡድን ለማስወገድ ለሀገር መከታ ከሆነው የመከላከያ ሰራዊት ጎን በመሰለፍ እንደሚደግፉ በደቡብ ኦሞ ዞን የጂንካ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ ድጋፋቸውን የገለጹት በጂንካ ከተማ እያካሄዱ ባሉት ሰላማዊ ሰልፍ ባሰሟቸው መፈክሮች…

በቱኒዚያ ስደተኞችን የያዘች ጀልባ ሰጥማ 17 ስደተኞች ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱኒዚያ ወደ አውሮፓ ለመሻገር የሞከሩ ስደተኞችን የያዘች ጀልባ ሰጥማ ቢያንስ 17 ስደተኞች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ፡፡ ስደተኞቹ በቱኒዚያ የባህር ዳርቻ ሜዲትራንያንን አቋርጠው ወደ አውሮፓ ለመግባት ሲሞክሩ ነው ለህልፈት…

በሃረሪ ክልል ኮቪድ19 ለመከላከል አስተዋጽኦ ላበረከቱ የጤና ባለሙያዎች የምስጋና እና የዕውቅና መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል በምርመራ የኮቪድ19 ከተከሰተበት ግንቦት 13 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል ላገለገሉ የጤና ባለሙያዎችና ሠራተኞች የእውቅና እና ምስጋና መርሃ ግብር ተካሂዷል። በእውቅና ፕሮግራሙ ላይ በመገኘት የቫይረሱን…