Fana: At a Speed of Life!

የአላባ ዞን ነዋሪዎች ለሶስተኛ ጊዜ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአላባ ዞን ነዋሪዎች ለሶስተኛ ጊዜ ለመከላከያ ሰራዊት የገንዘብ እና የዓይት ድጋፍ አደረጉ፡፡ የአላባ ዞን አስተዳደር ከነዋሪዎችና ከመንግስት ሰራተኞች ያሰባሰበውን አራት ሚሊየን ብር፣ 172 ሰንጋዎችና ሰላሳ ዘጠኝ በግና ፍየሎችን…

የፓዊ ወረዳ የህልውና ዘመቻውን የሚቀላቀሉ ሚሊሻ እና ተጠባባቂ ሃይሎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የፓዊ ወረዳ የህልውና ዘመቻውን የሚቀላቀሉ ሚሊሻ እና ተጠባባቂ ሃይሎችን አሰልጥኖ ማስመረቁን የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ አሰፋ ገለጹ፡፡ ወረዳው የስነ-ልቦና ዝግጅት እና ተግባር ተኮር ስልጠና በመስጠት እስከ…

አሜሪካ በአፍጋኒስታን እንድትቆይ በአጋሮቿ ጫና እየተደረገባት ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ጦር ከአፍጋኒስታን ሙሉ በሙሉ ለቆ እንዳይወጣ በአጋር ሀገራት ግፊት እየተደረገበት መሆኑ ተነገረ፡፡ ግፊቱ ሀገሪቷን ለቀው መውጣት ለሚፈልጉ ሰዎች ጊዜ ለመስጠት እንደሆነም ነው የተሰማው፡፡ በአሁኑ ወቅት በአፍጋኒስታን 5 ሺህ 800…

የህወሓትና ሸኔ የሽብር ቡድኖችን እንቅስቃሴ ለመግታት በቂ ዝግጅት ተደርጓል- የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል፣ የክልልና የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በባቲ ግንባር የተሰማራውን ሚሊሻ ጎብኝተዋል። የልዩ ዞኑ ወረዳዎች፣ ከደቡብ ወሎና የአፋር ክልል የሚዋሰኑባቸው ቦታዎች ላይ የተሰማራው ሚሊሻ የሽብር ቡድኖቹ ሰርገው…

ህወሓት ያሰማራቸውን ሽብርተኞች በመያዝ ለህግ ማቅረብ የሚያስችል ግብረ ሃይል ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት ያሰማራቸውን ሽብርተኞች በመያዝ ለህግ ማቅረብ እና በተደራጁ ወንጀሎች የሚሳተፉ አካላትን በመቆጣጠር የህግ የበላይነት ማስፈን የሚያስችል የጋራ ግብረ ሃይል ተቋቋመ፡፡   ግብረ ሃይሉ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ…

ስምንት የአሸባሪው ቡድን ሰርጎ ገቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ስምንት የአሸባሪው ህወሓት ቡድን አባላት ሰርጎ ገቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደሴ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል። የደሴ ከተማ ከንቲባ አቶ አበበ ገ/መስቀል በሰጡት መግለጫ፥ ህወሓት ኢትዮጵያዊነት እንዲዳከም ያልፈነቀለው ድንጋይ የለም…

የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ለህልውና ዘመቻው 265 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ለህልውና ዘመቻው 265 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ኃይለ ማርያም፥ የህውሓት የሽብር ቡድን በሀገራችን ብሎም በክልላችን ላይ የሠነዘረውን የወረራ ሙከራ…

የደቡብ ዕዝ ስታፍ የሰራዊት አባላት በወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በደቡቡ  የሀገሪቱ ክፍል ተልዕኳቸውን እየተወጡ የሚገኙት የደቡብ ዕዝ ስታፍ የሰራዊት አባላት በወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡ ዕዙ በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ያለውን አሸባሪ ሃይል ለመደምሰስ እየከፈለ ያለው የህይወት ዋጋ ለድል እንዲበቃ…

ዕድሜያቸው ከ35 በላይ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የኮቪድ 19 ክትባት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ዕድሜያቸው ከ35 በላይ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የኮቪድ 19 ክትባት በመንግስት ጤና ጣቢያዎች ሊሰጥ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የጤና ቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ካለፉት 4…

የጎንደር ዙሪያ ወረዳ አስተዳደር ለሕልዉና ዘመቻው ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ጀምበሩ ሞላ  ለህልውና ዘመቻው ከ20 ሚሊየን ብር በላይ እና በአይነት ደግሞ ከ200 ኩንታል በላይ ሰንቅ መሰብሰቡን ገልጸዋል፡፡ በሕልውና ዘመቻው የመንግሥት ሠራተኞች፣ ነጋዴዎችና…