Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴው ግድብ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት ለቀጠናው እድገትና ትብብር መለያ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዳሴው ግድብ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በአካባቢው ችግር ካለመፍጠሩ ባሻገር ለቀጠናው እድገትና ትብብር መለያ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገፃቸው በአረብኛ ቋንቋ…

ጁንታው በሑመራ ከተማ የማይካድራ ዓይነት ጭፍጨፋ ለመፈጸም ያሰበው ዕቅድ ተጋልጧል – የመረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት ጁንታ የማይካድራ ዓይነት ጭፍጨፋ በሑመራ ከተማ ለመፈጸም ያሰበው ዕቅድ ማፈትለኩን የወቅታዊ ሁኔታ የመረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡ በዕቅዱ መሠረት ከትግራይ ክልልና ከሱዳን አስርጎ በሚያስገባቸው ሠርጎ ገቦች አማካኝነት…

ኢትዮጵያ አሸንፋለች ሰላሟንም ትጠብቃለች-የአዲስ አበባ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት ጁንታን የሚቃወምና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰላማዊ ሰልፍ በመስቀል አደባባይ ተካሂዷል፡፡ በሰልፉ ነዋሪዎቹ የተለያዩ መፈክሮችን እያሰሙ ሲሆን ÷ ከእነዚህ ውስጥ በህወሃት ጁንታ ስንደማ አንኖርም፣ የውስጣዊ…

የህወሃት ጁንታን በመቃወምና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን በመደገፍ በዛሬው ዕለት በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የህወሃት ጁንታን በመቃወምና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን በመደገፍ በዛሬው ዕለት በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያካሄድ ተገለፀ:: ሰላማዊ ሰልፉ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ እስከ አጋማሽ ቀን የሚካሄድ መሆኑን…

ኢትዮጵያ አማራጭ ወደቦችን መጠቀሟ ኢኮኖሚውን ከመደገፍ ባሻገር ለቀጣናዊ ትስስር መጠናከር ጉልህ ፋይዳ አለው-ወ/ሮ ዳግማዊት

ኢትዮጵያ በጎረቤት አገራት ያሉ አማራጭ ወደቦችን የመጠቀም ዕድሎቿን ማስፋቷ ኢኮኖሚውን ከመደገፉም ባሻገር ለቀጣናዊ ትስስር ጉልህ ፋይዳ እንዳለው የትራንስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ። የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ  እንደገለጹት÷ ኢትዮጵያ አማራጭ ወደቦችን ለመጠቀም ያሏትን እድሎች…

የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ዕቅድ 61 በመቶ ተከናውኗል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ3ኛ ዙር 'ኢትዮጵያን እናልብሳት' ሀገራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እስካሁን 3 ነጥብ 7 ቢሊዮን ችግ መተከሉ ተገልጿል፡፡ የመርሃ ግብሩ ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ 3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዝግጅትና ትግበራን…

ድል ያለ መሥዋዕትነት አይገኝም-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ድል ያለ መሥዋዕትነት እንደማይገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በህግ ማስከበር ዘመቻ ጉዳት ካጋጠማት ወታደር ዓለሚቱ አምባ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ ቆይታቸውን አስመልክተው በትዊተር…

በአፋር ክልል በኩል ትንኮሳ የፈጸመው የአሸባሪው የህወሃት ቡድን ተደመሰሰ

የአሸባሪው የህወሃት ቡድን በአፋር ክልል አለሌ ሱሉላ በሚባል አካባቢ “ሜይዴይ” በሚል የሰየመው ሃይል የሽብር ጥቃት በመፈጸሙ ሙሉ ለሙሉ መደምሰሱን የኢፌዴሪ አገር መከላከያ ሰራዊት የአስታወቀ። የኢፌዴሪ አገር መከላከያ ሰራዊት የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮሎኔል ጌትነት አዳነ ለኢዜአ…

ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ የ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ሁለት የድጋፍ ስምምነቶችን በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ የምስራቅ አፍሪካ አካባቢ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አብዱ ካማራ…

መደበኛ የግብርና ስራቸውን እየከወኑ መሆኑን የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መደበኛ የግብርና ስራቸውን እየከወኑ እንደሚገኙ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ነዋሪዎች እና በልማት የተሰማሩ ባለሃብቶ ተናገሩ። ለበርካታ ዓመታት በአሸባሪው ትህነግ ግፍ እና በደል ሲደርስባቸው የነበሩ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ…