Fana: At a Speed of Life!

ህወሓትን  እስከ መጨረሻው ለመደምሰስ ከመከላከያ ሰራዊት ጋር በቅንጅት  እንሰራለን – የውርጌሳ ከተማ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ ግንባር ከተሰለፈው መከላከያ ሰራዊት ጋር በቅንጅት በመስራት ህውሓትን እስከ መጨረሻው ለመደምሰስ ጠንክረው እንደሚሰሩ የውርጌሳ ከተማ ወጣቶች ገለጹ። በቀጠናው የሚገኙ የሠራዊት ክፍሉ ከፍተኛ  አመራሮች እና  የከተማው ነዋሪዎች …

ኤጀንሲው የሳይበር ደህንነት ስጋት በሁሉም ተቋማት ላይ መኖሩን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በ2013 ዓ.ም ባደረገው የሳይበር ደህንነት ፍተሻ 60 በሚሆኑ ተቋማት ላይ የተፈጠሩ የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነቶችን መለየት መቻሉን እና ክፍተቶቹም እንዲታረሙ ማድረጉን ገለጸ፡፡ በኤጀንሲዉ የሳይበር ደህንነት…

ቦርዱ  የመራጮች ምዝገባ ያልተደረገቸው እና የተቋረጠባቸው ምርጫ ክልሎችን የተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባ ያልተደረገቸው እና የተቋረጠባቸው ምርጫ ክልሎችን የተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ተኛው አጠቃላይ ምርጫን በዋናነት ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ያስፈጸመ ሲሆን በመራጮች…

ታይዋን ያመረተችውን ሀገር በቀል የኮቪድ19 ክትባት ለዜጎቿ መስጠት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይዋን ያመረተችውን ሜዳይጀን የተሰኘ የኮቪድ19 ክትባት ለዜጎቿ መስጠት ጀመረች፡፡ ክትባቱ ከዓለም ጤና ድርጅት ሙሉ ፈቃድ እንዲያገኝ እየተሰራ መሆኑን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ክትባቱ በሀገሪቱ የሚስተዋለው የኮሮና ቫይረስ…

የአሸባሪውን ቡድን ፍጻሜ በአጭር ጊዜ ለማድረግ ተነስተናል – የወሎ ግንባር ዘማቾች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪውን ቡድን ፍጻሜ በአጠረ ጊዜ ለማድረግ መነሳታቸውን በወሎ ግንባር የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የክልል ልዩ ሀይሎችና ሀገርን ለማዳን የዘመቱ ታጣቂዎች ተናገሩ፡፡ ከሚወዷት ሀገራቸውና ከሚሳሱለት ህዝብ በተቃራኒ የቆመውን አሸባሪ ቡድን…

የታዋቂው ሙነሽድ መሀመድ አወል ሳላህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታዋቂው ሙነሽድ መሐመድ አወል ሳላህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ። የቀብር ሥነ-ስርዓቱ ዛሬ ኮልፌ የሙስሊሞች መቃብር ወዳጅ ዘመዶቹ በተገኙበት ተፈጽሟል። በ1958 ዓ.ም በደሴ ከተማ የተወለደው መሐመድ አወል በዛው በሚገኙ መድረሳዎች መንፈሳዊ…

የጅማ ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን የአባላቱን የኑሮ ደረጃ ማሻሻሉ ተገለጸ

የጅማ ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን የአባላቱን የኑሮ ደረጃ ማሻሻሉ ተገለጸ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን የአባላቱን የኑሮ ደረጃ እያሻሻለ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ በአምስት ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ 14 ማህበራትን በውስጡ በማካተት…

ህወሓት በመተከል ነዋሪዎች ላይ የፈጠረውን የመለያየት ሴራ በአንድነት ማክሸፍ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በስልጣን ዘመኑ በመተከል ነዋሪዎች መካከል የፈጠረውን የመለያየትና የመጠራጠር ሴራ አንድነት በመፍጠር ማክሸፍ እንደሚገባ ጥሪ ቀረበ።   የመተከል ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጋሹ ዱጋዝ በዞኑ አስተማማኝ ሰላም መፍጠር…

በጉና አካባቢ አርሶ አደሮች ህወሓትን ለሶስት ቀናት በመዋጋት ከፍተኛ ጉዳት ማድረሳቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ ጉና አካባቢ አርሶ አደሮች የህወሓት የሽብር ቡድንን ለሶስት ቀናት በመዋጋት ከፍተኛ ጉዳት ማድረሳቸውን ገለጹ። የሽብር ቡድኑ ጉና ተራራን እንደ መስፈንጠሪያ ተጠቅሞ ወደ ደብረ ታቦር እና እስቴ ለመግባት በማሰብ…

አሸባሪው ቡድን በርካቶችን ለጦርነት ማሰለፉ በትግራይ ህዝብ ላይ ዘር እንዳይተርፍ ያለውን ፍላጎት እንደሚያሳይ ምርኮኞች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በርካቶችን ለጦርነት ማሰለፉ በትግራይ ህዝብ ላይ ዘር እንዳይተርፍ ያለውን ፍላጎት እንደሚያሳይ የተማረኩ የአሸባሪው ቡድን ወታደሮች ተናገሩ። ቡድኑ እያንዳንዱ ትግራዋይ ልጆቹን ለጦርነት እንዲያበረክት የሚያስገድድ ሲሆን÷…