የዓባይ ጉዳይ በትምህርት ስርዓት ተካቶ ሊቀርብ ይገባል የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ጠቆመ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር የአባይ ጉዳይ በኢትዮጵያ ትምህርት ስርዓት ውስጥ ተካቶ ቢቀርብ ግንዛቤ ለተተኪው ትውልዱ ከመፍጠር አንፃር ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረው አስገነዘበ፡፡
የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ቀደም ባሉት ዘመናት እነ ጸጋዬ…