Fana: At a Speed of Life!

የዓባይ ጉዳይ በትምህርት ስርዓት ተካቶ ሊቀርብ ይገባል የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር የአባይ ጉዳይ በኢትዮጵያ ትምህርት ስርዓት ውስጥ ተካቶ ቢቀርብ ግንዛቤ ለተተኪው ትውልዱ ከመፍጠር አንፃር ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረው አስገነዘበ፡፡ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ቀደም ባሉት ዘመናት እነ ጸጋዬ…

ከኦፓል ማዕድን ሽያጭ ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው 2013 በጀት ዓመት ለውጭ ገበያ ከተላከ የኦፓል ማዕድን ሽያጭ ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የአማራ ክልል ማዕድን ማስፋፊያ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ይታየው ተስፋሁን…

በአልባሳት ምርት ላይ የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት ለመቅረፍ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በአልባሳት ምርት ላይ የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት ለመቅረፍ እየተሰራ ነው፡፡ የልብስ ምርት ለማህበረሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ ተደራሽ ለማድረግ የማምረቻ ተቋማትን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑን…

አቶ አገኘሁ ተሻገር ለተለያዩ ጄኔራሎችና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የሥራ ምደባ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር ለተለያዩ ጄኔራሎችና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የሥራ ምደባ ሰጡ። የክልሉ ርእሰ መሥተዳድር ጽሕፈት ቤት ለአሚኮ እንዳስታወቀው ብርጋዴል ጄኔራል ተፈራ ማሞ የክልሉ ልዩ ኃይል አዛዥ ሆነው…

የአዲስ አበባ ሕዝብ ጁንታውን በመቃወም በነገው ዕለት ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ሕዝብ የሕወሓት ጁንታን በመቃወም በነገው ዕለት (ሐምሌ 15 ቀን 2013 ዓ.ም) በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። ሰላማዊ ሰልፉ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ እስከ አጋማሽ ቀን…

ኬኒያ ደቡብ ሱዳንን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ኬኒያን ከደቡብ ሱዳን ባገናኘው መርሃ ግብር ኬኒያ ድል ቀንቷታል፡፡ በዚህም እየተካሄደ በሚገኘው ከ23 ዓመት በታች የሴካፋ ውድድር ኬኒያ ደቡብ ሱዳንን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፏን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ…

አየር መንገዱ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራቱን ማስጠበቅ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራቱን ማስጠበቅ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱ ኦ ኢ ኤም ሰርቪስ ከተሰኘው የአውሮፕላን አካላት አምራችና የጥገና አገልግሎት አቅራቢ ኩባንያ ጋር የተፈረመ ሲሆን፥ ለረጅም አመታት የሚቆይ…

የተለያዩ ክልል ልዩ ኃይሎች የሕዳሴ ግድቡን ቀጠና ሠላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀጠና ሠላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ግዳጃቸውን ለመወጣት ቁርጠኞች መሆናቸውን የደቡብ፣ ሲዳማ እና የጋምቤላ ክልል ልዩ ሃይሎች ገለጹ። ሃገራዊ ጥሪውን ተቀብለው በመተከል ዞን የሕዳሴ ግድብ ቀጠና ግዳጅ…

ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለልዩ ሃይልና ሚሊሻ ድጋፍ ማድረጋችን እንቀጥላለን – የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሸባሪው ህወሓት የተቃጣውን ጥቃት በጋራ ለማክሸፍ መስዋዕት እየከፈለ ላለው መከላከያ ሰራዊት፣ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ ድጋፍ ማድረጋችን እንቀጥላለን አሉ የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች። ነዋሪዎቹ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው…

ቤኒሻንጉል ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ከነገ ጀምሮ እንደሚያካሂድ የክልሉ ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ የምክር ቤቱ ምክትል አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ አለምነሽ ይባስ እንደገለጹት ÷ምክር ቤቱ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት 12ኛ መደበኛ…