Fana: At a Speed of Life!

የደራሲ ጋዲሳ ብሩ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ  

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የአፋን ኦሮሞ ልብ ወለድ መጽሃፍ ደራሲ ጋዲሳ ብሩ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ፡፡ የቀበር ስነ-ስርዓቱ  ቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹ እና አድናቂዎቹ በተገኙበት በአዲስ አበባ ቅዱስ ዮሴፍ ቤተ ክርስቲያን በዛሬው ዕለት ተፈጽሟል፡፡…

የአብዬ 25ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ ሰላም በማስከበር የሚያኮራ ውጤት ማስመዝገቡን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አብዬ የሚገኘው የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ባለፉት ስድስት ወራት ሰላም በማስከበር በፈፀመው ግዳጅ ሀገርን የሚያኮራ ውጤት ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡ የሻለቃው ዋና አዛዥ ኮሎኔል ሌንጮ ኤደኦ እንደገለፁት፥ ሻለቃው ሲቪሎችን…

ብሩንዲ ኤርትራን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከ23 ዓመት በታች የሴካፋ የእግር ኳስ ውድድር ብሩንዲ ኤርትራን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፋለች፡፡ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት አየተካሄደ ያለው ከ23 ዓመት በታች የሴካፋ የእግር ኳስ ውድድር በባህርዳር እየተካሄደ ነው፡፡…

ኮርፖሬሽኑ ሻንግቼንግ ኩባንያ ጋር በደብረ ብርሀን ኢንዱስትሪያል ፓርክ 3 ሼዶችን ለማከራየት የውል ስምምነት ፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ሻንግቼንግ ከተባለ የቻይና ኩባንያ ጋር በደብረብርሀን ኢንዱስትሪያል ፓርክ ሶስት ሼዶችን ለማከራየት ዛሬ የውል ስምምነት ፈጽሟል፡፡ የሼድ ኪራይ ውሉን ለማካሄድ የሚያስችለውን የውል ስምምነት…

አሜሪካ በሶማሊያ በሸመቁ የአልሸባብ አሸባሪዎች ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በሶማሊያ በሸመቁ የአልሸባብ አሸባሪዎች ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች፡፡ የአሜሪካ የመከላከያ ዕዝ ማዕከል ፔንታጎን እንዳስታወቀው÷ የአሜሪካ ኃይሎች የአየር ላይ ጥቃቱን የፈፀሙት ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት አለው በተባለው የአልሸባብ ቡድን ላይ…

በደቡብ አፍሪካ በኳዝሉ-ናታል ግዛት ብቻ ባለፈው ሣምንት በተከሰተ ሁከት በ40ሺህ የንግድ ተቋማት ላይ ጥቃት ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ አፍሪካ በኳዝሉ-ናታል ግዛት ብቻ ባለፈው ሣምንት በተከሰተ ሁከት 40 ሺህ የንግድ ተቋማት ላይ ጥቃት መድረሱ ተገለጸ፡፡ በደቡብ አፍሪካ በተከሰተው ሁከት ከ70 በላይ ሰዎች ህይዎት ማለፉ የሚታወስ ሲሆን፥ ከዚህ በተጨማሪ የንግድ…

ህወሀት ህጻናትን ለጦርነት መማገዱ የነገ ብሩህ ተስፋቸውን ከማጨለም ባለፈ ጨካኝነቱን በገሀድ ያሳየ ነው – የጌዴኦ ዞን የህፃናት ፓርላማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሀት ህጻናትን አስገድዶ በጦርነት መማገዱ የነገ ብሩህ ተስፋቸውን ከማጨለም ባለፈ ለማንም የማይራራ ጨካኝ መሆኑን በገሀድ ያሳየ ነው ሲሉ የጌዴኦ ዞን የህጻናት ፓርላማ አባላት ገለፁ። ድርጊቱን ዓለም አቀፍ ተቋማት በዝምታ ማለፋቸው…

የታንዛኒያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ባህር ዳር የደረሰ የመጨረሻው ልዑክ ሆኗል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታንዛኒያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ባህር ዳር የደረሰ የመጨረሻው የልዑክ ቡድን ሆኗል። ብሔራዊ ቡድኑ ዛሬ ማለዳ ባህር ዳር በመግባት በተፈሪ መኮንን ሆቴል ያረፈ ሲሆን የኮቪድ 19 ምርመራም አድርጓል። በምድብ ሀ…

በሀገራችን ላይ የተቃጣው ጥቃት ለመመከት ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እንቆማለን-አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመከላከያችን ጎን በመቆም የኢትዮጵያን ዳር ድንበር እናስከብራለን አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች የህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁን…

ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ ከመዲናዋ ሁሉም ክፍለ ከተሞች የተወከሉ የህብረተሰብ ክፍሎችና የሀይማኖት አባቶች ጋር በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት…