Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ የክረምት በጎ ፈቃድ ስራ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የአቅመ ደካሞችን ቤቶች በማደስ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርና በስሩ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በዘንድሮ ክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመስጠት የሚስችላቸውን ስራ ዛሬ በይፋ ጀምረዋል። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ሳሙዔል ኡርቃቶ ÷…

የኢትዮ – ሩሲያ 11ኛው ወታደራዊ የቴክኒክ ትብብር የጋራ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ - ሩሲያ 11ኛው ወታደራዊ የቴክኒክ ትብብር የጋራ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በአዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የምክክር መድረኩ÷ የኢትዮጵያን እና ሩሲያን ወታደራዊ ቴክኖሎጂ፣ ክህሎት እና እውቀት ማሳደግ ያለመ መሆኑ…

የሃይቲ ፕሬዚዳንት ጆቨኔል ሞይሴ ተገደሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃይቲው ፕሬዚዳንት ጆቨኔል ሞይሴ በዛሬው ዕለት በታጣቂዎች መገደላቸው ተሰምቷል፡፡ ፕሬዚዳንት ጆቨኔል ሞይሴ በመኖሪያ ቤታቸው ነው ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች የተገደሉት፡፡ የሀገሪቱ ቀዳማዊት እመቤትም በጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው…

በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ በቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት እየተገነባ ባለው 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ በቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት እየተገነባ ባለው 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ ተማሪዎች እንዲሁም ማህበረሰቡ ችግኞችን ተክለዋል፡፡ በትምህርት ቤቱ ጊቢ ውስጥ ዛሬ የተጀመረው ችግኝ ተከላ በ3 ቀናት ውስጥ 12ሺህ…

ከምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል አባል አገራት የተውጣጡ ወጣቶች በእንጦጦ ፓርክ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል አባል አገራት የተውጣጡ ወጣቶች አዲስ አበባ እንጦጦ ፓርክ ችግኝ ተከሉ። በምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል አዘጋጅነት የአባል አገራቱ ወጣቶች በሰላም ላይ ያተኮረ ልምድ ልውውጥና ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር…

በተያዘው የበጀት ዓመት ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የሀረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው 2013 የበጀት አመት በ11 ወራት ጊዜ ውስጥ ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ የሀረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ሰሚራ ዩሱፍ እንደገለፁት÷ በክልሉ በተያያዘ የበጀት…

ቡሩንዲ የኤሌክትሪክ ኃይል ለመግዛት የታላቁ ህዳሴ ግድብን መጠናቀቅ እየጠበቀች ነው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ቡሩንዲ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ተጠቃሚ ለመሆን የታላቁ ህዳሴ ግድብን መጠናቀቅ እየጠበቀች መሆኑ ተገለጸ። በዩጋንዳ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አለምጸሀይ መሰረት ከቡሩንዲ ውሃ፣ ኢነርጂ እና ማዕድን…

በትምህርት ዘርፍ 500 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ዕቅድ መያዙ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ዘርፉ የሰኔ 30 የአረንጓዴ የአሻራ ቀን ችግኝ ተከላ መርሀ ግብርን እያከናወነ ነው። በዛሬው ዕለት የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞችና አመራሮቾ በአምቦ ዩኒቨርስቲ ቱሉ ኮርማ የእጽዋት ማዕከል የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።…

ኢትዮ ቴሌኮም በመላው ሃገሪቱ ያሉ የኩባንያው ቤተሰቦች የሚሳተፉበት “የአረንጓዴ አሻራ” የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በመላው ሃገሪቱ ያሉ የኩባንያው ቤተሰቦች የሚሳተፉበት “የአረንጓዴ አሻራ” የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር አስጀምሯል፡፡ መርሐ ግብሩን የተጀመረው ሰኔ 29 ቀን 2013 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ መሆኑ ታውቋል፡፡…

ፍላጎት ያላቸው አካላት ለትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ የበረራ ፍቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ፍላጎት ያላቸው አካላት ለትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ የበረራ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ፍላጎት ያላቸው አካላት ለትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ ከባለፈው ሰኞ ጀምሮ የበረራ ፍቃድ…