Fana: At a Speed of Life!

ፓስፖርት ለመውሰድና ለማደስ ያለው የአገልግሎት አሰጣጥ መጓተት ለአላስፈላጊ እንግልት እንደዳረጋቸው ተገልጋዮች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽን፣ ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ፓስፖርት ለመውሰድና ለማደስ የሚሰጠው የአገልግሎት መጓተት ለአላስፈላጊ ወጭና ለእንግልት እንደዳረጋቸው ተገልጋዮች ተናግረዋል። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በኤጀንሲው የፓስፖርት ስርጭት…

የሰኔ ወር ዋጋ ግሽበት 24 ነጥብ 5 በመቶ ጭማሪ አሳየ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰኔ ወር የዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ24 ነጥብ 5 ከመቶ ጭማሬ አሳይቷል፡፡ የምግብ ዋጋ ግሽበት የሰኔ ወር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ28 ነጥብ 7 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል፡፡…

77 ሺህ በጎ ፈቃደኞች የሚሳተፉበት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በደሴ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎቱንም የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አበበ ገብረ መስቀል የአቅመ ዳካሞችን ቤት በማደስ አስጀምረዋል።…

ከምርጫው በፊት ሳጥን የከፈቱ 6 የምርጫ አስፈፃሚወች በ7 ወር ቀላል እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከምርጫው በፊት ሳጥን የከፈቱ 6 የምርጫ አስፈፃሚዎች በ7 ወር ቀላል እስራት መቀጣታቸውን በደቡብ ወሎ ዞን የተሁለደሬ ወረዳ ፍርድ ቤት ገለጸ። ፍድር ቤቱ ሰኔ 29ቀን 2013 ዓ.ም በዋለው ችሎት ነው ከምርጫ ቀን በፊት ታዛቢዎች በሌሉበት…

ምክር ቤቱ የተለያዩ የብድር ስምምነቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውሉ አራት የብድር ስምምነቶችን አጽድቋል። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 6ኛ አመት የስራ ዘመን 5ኛ ልዩ ስብሰባ ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውሉ የብድር ስምምነቶችንና…

ጅቡቲና ኢትዮጵያ የቁም እንስሳት የወጪ ንግድ ላይ ተፈጥሮ የነበረውን መዘግየት ለመቅረፍ ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲና ኢትዮጵያ መንግስት የቁም እንስሳት የወጪ ንግድ ላይ ተፈጥሮ የነበረውን መዘግየት ለመቅረፍ ተስማምተዋል፡፡ የኢትዮ ጅቡቲ የቁም እንስሳት የውጪ ንግድ ፎረም በሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ተካሂዷል፡፡ በፎረሙ የግብርና ሚኒስትር ዶክተር…

በመዲናዋ በሀሰተኛ ብር ሲገበያዩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ 25 ሺህ ሃሰተኛ ብር እና 4 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ከተያዙት ተጠርጣሪዎች መካከል ባለ 200 የብር ኖቱን በባለ ቀለም ማተሚያ ማሽን…

የአዲስ አበባ ስታዲየም የዕድሳት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ስታዲየም የዕድሳት ስራ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። የአዲስ አበባ ስታዲየምን እድሳት ለማድረግ ከሁለት ሳምንት በፊት የውል ስምምነት መደረጉ ይታወሳል። በውሉ መሠረትም የእድሳት ስራው ዛሬ ተጀምሯል። ዕድሳቱ…

የህዝብ ድምፅ የበላይነትን እንደሚያከብሩ የደቡብ ክልል ተፎካካሪ ፓርቲዎች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ድምፅ የበላይነትን እንደሚያከብሩ የደቡብ ክልል ተፎካካሪ ፓርቲዎች አስታውቀዋል፡፡ ለምርጫው ሰላማዊነት የህዝቡ የነቃና ሰፊ ተሳትፎ የሚደነቅ መሆኑንም ፓርቲዎች ባወጡት ባለ 12 ነጥብ የአቋም መግለጫ ይፋ አድርገዋል።…

በቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ክልል አቀፍ ፈተናን ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል። በአረንጓዴ አሻራ የማሳራፍ ፕሮግራመሙ እያንዳንዱ ተማሪ 12 ችግኞችን በነፍስ ወከፍ የተከለ ሲሆን፥…