ኮቪድ-19 ካሳደረው ተፅዕኖ ለመላቀቅ ከተለያዩ ሀገራትና ድርጅቶች ጋር በትብብር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ኮቪድ 19 ካሳደረው ተፅዕኖ ለመላቀቅ ከተለያዩ ሀገራትና ድርጅቶች ጋር በትብብር እየሰራች መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
"የዲጂታል ትብብር የኮቪድ 19 ተፅዕኖን ለመቋቋምና በዘላቂነት ለማገገም" በሚል መሪ…