የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል ሁለገብ ሀይል ምርቃት እየተካሄደ ነው Meseret Awoke Aug 11, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አማራ ክልል ሀገርን ከጠላት ለመከላከል የሚሠለፉ ሁለገብ ሃይል አሰልጥኖ እያስመረቀ ይገኛል፡፡ ሰልጣኞቹ ከ18እስከ 40 እድሜ ያላቸው ሲሆን÷ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ስልጠና ወስደዋል። አብዛኞቹ ሰልጣኞች መከላከያን የቀሩት ደግሞ ልዪ ሀይሉን…
የሀገር ውስጥ ዜና በብርሸለቆ የ34ኛ ዙር ምልምል ሰልጣኞች የመክፈቻ ስነ ስርዓት ተካሄደ Melaku Gedif Aug 11, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የ34ኛ ዙር ምልምል ሰልጣኞች የመክፈቻ ስነ‐ስርዓት አካሄደ። የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ ዋና አዘዥ ኮሎኔል ጌታቸው አሊ÷ ሀገራችሁን በቅንነት ለማገልገል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኤምባሲው መደበኛ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል – አምባሳደር ፍጹም አረጋ Meseret Demissu Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲ.ሲ. የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ መደበኛ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ገለጹ። አምባሳደር ፍጹም አረጋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ፥አንዳንድ አካላት በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲ.ሲ.…
የዜና ቪዲዮዎች የጸጥታ አካላት በጁንታው ላይ ክንዳቸውን እንዲያሳርፉ የቀረበ ጥሪ Amare Asrat Aug 10, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=xxrR2Up9xRE
የዜና ቪዲዮዎች አሸባሪው ህወሓት በአፋር የፈጸማቸው ጅምላ ጭፍጨፋ Amare Asrat Aug 10, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=Jm2xN1jf03A
የዜና ቪዲዮዎች የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂ ምርኮኞች ፀፀት Amare Asrat Aug 10, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=4N0T_VPZBVc
የሀገር ውስጥ ዜና ህንድ በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ያሳየችውን ድጋፍ ኢትዮጵያ ታደንቃለች-አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ Meseret Demissu Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ህንድ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በትግራይ ጉዳይ ላይ ለመወያየት በተጠራው ስብሰባ ላይ ያሳየችው በመርህ ላይ የተመሰረተ አቋም የሚደነቅ መሆኑን በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ አስታወቁ።…
የሀገር ውስጥ ዜና ጅማ ዩኒሸርሲቲ በግንባር የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ለተዘጋጁ የጤና ባለመያዎች አሸኛኘት አደረገ Meseret Demissu Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የጅማ ዩኒሸርሲቲ ጤና ሳይንስ ኢንስቲትዩት በግንባር የህክምና አገልግሎት ለመስጠት በራሳቸው ተነሳሽነት ለተዘጋጁ 11 የጤና ባለሙያዎችን አሸኛኘት አደረገ። ኢንስቲትዩቱ ለጤና ባለሙያዎቹ አሸኛኘት ያደረገው ከ3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ Feven Bishaw Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት የተለያዩ የአካል ድጋፍ ቁሳቁሶችን እንዲሁም የአንድ ወር ደመወዛቸውን ድጋፍ አደረጉ፡፡ በዚህም የአሸባሪውን ህወሃት ጥቃት በመመከት ላይ ለተሰማራው ለአገር…
የሀገር ውስጥ ዜና ቻይና የኮቪድ 19 ክትባት ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች Meseret Demissu Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና ኢትዮጵያን ጨምሮ ለሀገሮች የምታደርገውን የኮቪድ 19 ክትባት ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች። የኮቪድ 19 ክትባት ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክ የመጀመሪያው ስብሰባ በቪዲዮ ኮንፈረስ የተካሄደ ሲሆን፥ በዚህ…