Fana: At a Speed of Life!

2 ሺህ 631 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 2 ሺህ 631 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል። በዚህም በትናትናው ዕለት 2 ሺህ 631 ዜጎች ወደ…

አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከኩዌት ነዳጅና የትምህርት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩዌት የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከኩዌት ነዳጅና የትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ሙሀመድ አብዱለጢፍ አልፋሪስ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም የሀገራቱን የሁለትሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው…

ኢትዮ ቴሌኮም የ4ጂ አገልግሎት በደቡብ ሪጅን በ12 ከተሞች በይፋ አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮቴሌኮም የአራተኛው ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎት በደቡብ ሪጅን በ12 ከተሞች በይፋ አስጀምሯል፡፡ የአገልግሎቱ መጀመር ለሀገራዊ እድገትና ብልፅግና ከፍተኛ አበርክቶ እንዳለው ተመልክቷል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት…

ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት 58 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ የኮንትሮባድ ዕቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደ ሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ መሆናቸው ነው የተገለጸው፡፡ ዕቃዎቹ የገቢ ኮንትሮባንድ 54 ሚሊየን 20…

የሎጂስቲክ ዘርፍ አፈጻጸም መታወቅ ዘርፉን ለማዘመንና ለውጥ ለማምጣት ያስችላል – ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሎጂስቲክ ዘርፍ አፈጻጸም መታወቅ ዘርፉን ለማዘመንና እመርታዊ ለውጥ ለማምጣት እንደሚያስችል የትራንስፖርት ሚኒስትሯ  ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ። የመጀመሪያው አገራዊ የሎጂስቲክ አፈጻጸም ሪፖርት ይፋ በተደረገበት መርሐግብር ላይ የመክፈቻ…

የኳታሩ ባላድና ኩባንያ በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኳታሩ ወተት እና የወተት ውጤቶች አምራች የሆነው ባላድና ኩባንያ በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ:: ኩባንያው በእንስሳት እርባታ፣ በወተትና የወተት ውጤቶች አመራረት፣ የምርት አስተሻሸግ ሂደትና ዘመናዊ…

የሩሲያ የመንገደኞች አውሮፕላን ተሰወረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤ ኤን - 26 የተባለው የሩሲያ የመንገደኞች አውሮፕላን መሰወሩ ተሰማ፡፡ የአካባቢው ባለስልጣናት አውሮፕላኑ 28 ተጓዦችን ይዞ ሲበር እንደነበረና በመሀል ከአውሮፕላኑ አብራሪ ጋር የሚደረግ ግንኙነት እንደተቋረጠ አስታውቀዋል፡፡…

የሳይበር ጥቃት አድራሹ ቡድን ለመረጃ ማስለቀቂያ 70 ሚሊየን ዶላር እንዲከፈለው ጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 'ኮሎሳል' በሚል ከሚታወቀው የኮምፒውተር መረጃ ጥቃት ጀርባ ያለ የሳይበር ጥቃት አድራሽ ቡድን ለመረጃ ማስለቀቂያ 70 ሚሊየን ዶላር እንዲከፈለው ጠየቀ። ዘ_ሬቭል በሚል የሚታውቀዉ የመረጃ መንታፊ ቡድን አሜሪካ ውስጥ ባለ 'ካስያ' የተባለ…

ሚኒስቴሩ የአቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ የክረምት በጎ አድራጎት መርሃ-ግብርን ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የአቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ የክረምት በጎ አድራጎት መርሃ-ግብር በይፋ ጀምሯል፡፡ የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 የአቅመ ደካሞችን ቤቶች በማደስ ነው በትምህርት ዘርፉ የሚካሄደውን የክረምት የበጎ…

የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በ2ተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለሁለት ዓመታት በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 104 ተማሪዎች አስመርቋል። በምረቃ መርሃ ግብሩ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ አባ-ገዳዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።…