Fana: At a Speed of Life!

በጁባ የሚገኘው የ15ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አባላት ለአቅመ ደካማ የህብረተሰብ ክፍሎች ሰብዓዊ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን ጁባ የሚገኘው የ15ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አባላት በግዳጅ ቀጠናቸው አካባቢ ለሚገኙ አቅመ ደካማ የህብረተሰብ ክፍሎች ሰብዓዊ ድገፍ አደረጉ፡፡ አባላቱ ከዕለት ጎርሳቸው በመቀነሰ ከጁባ ከተማ 15…

የክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና የአስከሬን ሽኝት መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና አስከሬን ከመኖሪያ ቤታቸው ወደ መስቀል አደባባይ ሽኝት እየተደረገለት ነው፡፡ የክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና የአስከሬን ስንብት መርሃ-ግብር በዛሬው ዕለት በመስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ የቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴው…

በፈረንሳይ በተካሄደ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አስመዘገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳምንቱ መጨረሻ በፈረንሳይ በተካሄደ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አበረታች  ውጤቶችን አስመዝግበዋል። በዚህም በፈረንሳይ፣ ሌንስ በተካሄደ የ5 ኪሎ ሜትር ውድድር ያሲን ሃጂ  በ13 ደቂቃ ከ18 ሰከንድ በመግባት ውድድሩን…

የሚዛን አማን አለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታው ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የመሰረት ድንጋይ የተቀመጠለት የሚዛን አማን ከተማ አለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታው በይፋ ተጀመረ። በ925 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው አየር ማረፊያ በሁለት ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ነው…

ከተማ አስተዳደሩ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ500 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ500 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የከተማ አስተዳደሩ አጠቃላይ በትግራይ ክልል ያለው አሁናዊ ሁኔታ እና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ በተለያዩ እርከን ካሉ የአስተዳደሩ የስራ ሀላፊዎች ጋር…

ቦርዱ በዚህ ሳምንት የተጠቃለለ የምርጫ ውጤት እንደሚያሳውቅ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በዚህ ሳምንት የተጠቃለለ የምርጫ ውጤት እንደሚያሳውቅ ገለጸ። ድምጽ በተሰጠባቸው ሁሉም የምርጫ ክልሎች ውጤት ተጠቃሎ መግባቱን የቦርዱ የኮሙዩኒኬሽን ሃላፊ ሶሊያና ሽመልስ ተናግረዋል፡፡ ባለፈው ሳምንት ለቦርዱ…

የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም የመሰናዶ ትምህርት ፈተና ወስደው የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል፡፡ በተያዘው የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚገቡ አዲስ ተማሪዎች ብዛትም 3 ሺህ 559 መሆኑ…

አምባሳደር ይበልጣል በሱዳን ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከአለም የምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ኤዲ ሮው ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ይበልጣል ስለ ትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ፣…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በካፍ የውድድር ፈቃድ አገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በካፍ የውድድር ፈቃድ አግኝቷል። ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ካፍ በ2021-22 በሚዘጋጀው የአፍሪካ የሴቶች የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ኢትዮጵያን ወክሎ የሚወዳደረው የኢትዮጵያ…

ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባሄውን የፊታችን ሐምሌ 7 ቀን ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባሄውን የፊታችን ሐምሌ 7 ቀን 2013 ዓ.ም ያካሂዳል፡፡ ጉባሄው በአዳማ ከተማ በገልመ አባ ገዳ እንደሚካሄድ ከጨፌ ኦሮሚያ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…