Fana: At a Speed of Life!

በህንድ በኮሮና ምክንያት የሟቾች ቁጥር ከ400 ሺህ አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ በኮሮና ምክንያት ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 400 ሺህ ተሻግሯል፡፡ በሃገሪቱ በቫይረሱ ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ ሲሆን ባለፉት 39 ቀናት ብቻ የ100 ሺህ ሰዎች ህይወት…

የአበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬን ዘርፍ ማሳደግ የሚያስችል ፖሊሲና ስትራቴጅ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ (ሆርቲካልቸር) ዘርፉ የሚመራበትና ዘርፉን ማሳደግ የሚያስችል ፖሊሲና ስትራቴጅ መዘጋጀቱ ተገለፀ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ወንዳለ ሀብታሙ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ…

በመዲናዋ የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎችእ ከፈተና በኋላ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ፡፡ ተማሪዎቹ በትምህርት ቤቶቻቸው አካባቢ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ማካሄዳቸውን የአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት መረጃ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ከነገ ጀምሮ ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከነገ ጀምሮ ያካሂዳል፡፡ ጉባኤው ነገን ጨምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡ ምክር…

2 ሺህ 351 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 2 ሺህ 351 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚህም በትናትናው ዕለት 2 ሺህ 351 ዜጎች ወደ…

በምሽቱ ዳይመንድ ሊግ ዮሚፍ ቀጀልቻ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በኖርዌይ ኦስሎ በተካሄደ የዳይመንድ ሊግ የሩጫ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ድል ቀንቶታል፡፡ ዮሚፍ በ3 ሺህ ሜትር ውድድር አሸናፊ ሲሆን፥ ርቀቱን 7 ደቂቃ ከ26 ሰከንድ ከ25 ማይክሮ ሰከንድ ማጠናቀቁን የአፍሪካ ዩናይትድ አትሌቲክስ…

የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 በጀት ዓመት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በቡታጅራ ከተማ መጀመሩን የሴቶችና ህጻናት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስቴር ዲኤታ ወይዘሮ ህይወት ሀይሉ እንደገለፁት፥…

የሽብር ቡድኑ ህወሃት የእርዳታ መስመርን ለመገደብ የተከዜ ድልድይን አውድሟል

አዲስ አበባ፣ሰኔ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ህወሃት የእርዳታ መስመርን ለመገደብ ሆን ብሎ የተከዜ ድልድይን ማውደሙ ተገልጿል። የትግራይ አርሶ አደሮች የመኸር ግብርና እዲያከናውኑ ለመደገፍ የወጣውን የሰብዓዊ የተኩስ አቁም ስምምነት ውድቅ ያደረገው የሽብር ቡድኑ ህወሃት የተከዜ…

ለትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል 400 ሺህ  ኩንታል እህል በመቀሌ ማዕከላዊ መጋዘን ተከማችቷል – የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስት ለትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል 400ሺ ኩንታል የምግብ እህልና አልሚ ምግቦች በመቀሌ ማዕከላዊ መጋዘን ማከማቸቱን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የግብርና ሚኒስቴር በበኩሉ ለመኸር እርሻ የሚሆን 617 ሺ…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል   የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ የካንትሪ ፕሮግራም ዳይሬክተርና የምስራቅ አፍሪካ ማዕከል ኃላፊ ከሆኑት ከዶክተር አብዱል ካማራን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም እየተገነቡ ባሉት የአግሮ ኢንዱስትሪ…