Fana: At a Speed of Life!

ከሳውዲ አረቢያ ተመላሽ ስደተኞችን መልሶ ለማቋቋም ከመንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳውዲ አረቢያ ተመላሽ ስደተኞችን መልሶ ለማቋቋም ከመንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽነር አቶ ንጉሱ ጥላሁን አስታወቁ። የፌዴራል ሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽነር አቶ ንጉሱ ጥላሁን ለኢዜአ…

በኦሮሚያ ክልል የቱሪዝም የታክሲ ማህበር ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልልየቱሪዝም የታክሲ ማህበር በቢሾፍቱ ከተማ ተመሰረተ። በቱሪስት መስህብነት በምትታወቀው ቢሾፍቱ የተመሠረተው የታክሲ ማህበሩ ከስራ እድል ፈጠራ ጎን ለጎን የከተማዋን ብሎም የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ አገልግሎት ለማሳደግ…

የህብረት ባንክ “ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ ፣ይሸለሙ” የእጣ አወጣጥ መርሃ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሕብረት ባንክ የይቀበሉ፣ ይመንዝሩ ይሸለሙ የውጭ ምንዛሬ ማበረታቻ የእጣ አወጣጥ መርሃ ግብር በዛሬው እለት ተከናውኗል። መርጋ ግብሩ ሕብረት ባንክ ላለፉት ስድስት ወራት የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ለማሳደግና የውጭ ምንዛሬን በባንኩ ለሚቀበሉና…

የሰላም ባህሪ እንደ ህፃን ልጅ ሁሌም ክትትል ይፈልጋል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሰላም ባህሪ እንደ ህፃን ልጅ ሁሌም ክትትል ይፈልጋል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለፁ፡፡ ይህ የተባለው የሲዳማ ክልል ምርጫው በሰላማዊ መንገድ እንዲጠናቀቅ የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት ሽልማት በሰጡበት…

ቦርዱ የተረጋገጡ የመጨረሻ ውጤቶችን ይፋ በማድረግ ላይ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ምክንያቶች ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የሁሉንም ምርጫ ጊዜያዊ ውጤት ይፋ ማድረግ አለመቻሉን አስታወቀ። የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚዴቅሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ የሁሉንም ምርጫ…

ተቋማት በሚያከናውኗቸው ተግባራት ላይ የሳይበር ምህዳሩን ሲጠቀሙ ደህንነታቸው ሊጠበቅ ይገባል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋማት ደህንነቱ የተጠበቀ የድረ-ገጽ ስርአት ለመፍጠር ሊወስዱ የሚገባቸዉ የጥንቃቄ እርምጃዎች በሀገራችን የሚገኙ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት እለት ተእለት በሚያከንውኗቸው ተግባሮቻቸው ላይ የሳይበር ምህዳሩን ሲጠቀሙ ደህንነታቸው የተጠበቀ መሆን…

በትግራይ ክልል የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን በተመለከተ ከተለያዩ አካላት ጋር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን በተመለከተ ከዩኒቨርሲቲዎቹ አመራሮችና ከዓለም አቀፍ ተራድኦ ተቋማት ጋር በመሆን እየሰራበት እንደሚገኝ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡…

ኢትዮጵያ ተግባራዊ ያደረገችው የተናጥል የተኩስ አቁም አዋጅ ተሰፋ ሰጪ እርምጃ መሆኑን ሩሲያ ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ተግባራዊ ያደረገችው የተናጥል የተኩስ አቁም አዋጅ ተሰፋ ሰጪ እርምጃ ነው መሆኑን ሩሲያ ገለጸች። የኢትዮጵያ መንግስት በቅርቡ በትግራይ ክልል ተግባራዊ ያደረገው የተናጥል የተኩስ አቁም አዋጅ በክልሉ ላይ ለውጥ…

በቶኪዮ 2020 ኦሊምፒክ ለመሳተፍ ከምንጊዜውም በላይ ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በጃፓን ቶኪዮ 2020 ኦሊምፒክ ለመሳተፍ ከምንጊዜውም በላይ ዝግጅት መደረጉን ተገለፀ። ዝግጅቱን በማስመልከት የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ዶክተር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር…

አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቹንግ ኢዩ ዮንግ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የስልክ ውይይት አድርገዋል። በዚህ ወቅትም በሁለቱ ሀገራት መካከል የቆየውን ዘርፈ ብዙ…