Fana: At a Speed of Life!

የአሸባሪው ቡድን ሀገር የማፍረስ ፍላጎት በኢትዮጵያ ልጆች የተባበረ ክንድ ድባቅ ይመታል-የአፋር ክልል ሴቶች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው የህወሓት ቡድን ሀገር የማፍረስ ፍላጎት በኢትዮጵያ ልጆች የተባበረ ክንድ ድባቅ ይመታል ሲሉ የአፋር ክልል ሴቶች ገለጹ። ከክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡ ሴቶች በሰመራ ከተማ ባካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ የአሸባሪውን ህወሓት ቡድንን…

የሲዳማ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት የ45 ሚሊየን ብር የአይነትና የገንዘብ ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሐራዊ ክልላዊ መንግስት ለመከላከያ ሰራዊት የ45 ሚሊየን ብር የአይነት እና የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በመከላከያ ሚኒስቴር የሕብረት ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ የፋይናንስ ስራ አመራር ዋና ዳይሬክተር ብርጋዴር ጄነራል አስረስ አያሌው÷…

የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ 2 ሺህ 455 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያስተማራቸውን 2 ሺህ 455 ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 845ቱ ሴቶች ናቸው ተብሏል። የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አነጋግረኝ ጋሻው ዩኒቨርሲቲው ባለፉት ዓመታት…

የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ 583 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ በቅድመ እና ድህረ ምረቃ መርሐግብር ያሰለጠናቸውን 583 ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመርቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል 135ቱ ሴቶች ሲሆኑ 448ቱ ደግሞ ወንዶች መሆናቸው ተገልጿል፡፡…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን የክብር ዶክትሬት ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የክብር ዶክትሬት ሰጠ፡፡   ዩኒቨርሲቲው ዛሬ በይፋ በተከናወነ ስነ ስርአት ለአርቲስት ቴዎድሮስ የክብር ዶክትሬት ሰጥቷል፡፡   አርቲስቱ በክብር…

በቡታጅራ ከተማ መከላከያን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን በቡታጅራ ከተማ መከላከያን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት እየተደረገ ነው፡፡ ከሽኝት መርሃ ግብሩ ባለፈም በከተማዋ ለህልውና ዘመቻውና ለጸጥታ ሃይሉ የድጋፍ ሰልፍ መካሄዱን አሚኮ ዘግቧል፡፡ መርሃ ግብሩ በሕብረ…

በአሻባሪው ሕወሓት የተገደሉ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አባላት በሻማ ማብራት ታስበዋል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሻባሪው ሕወሓት የተገደሉ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አባላትን የሚዘክር የሻማ ማብራት ሥነ-ስርዓት በመስቀል አደባባይ ተካሄደ፡፡ በአሻባሪው ሕወሓት በተለያዩ የትግራይ ከተሞች የተገደሉ ከ100 በላይ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አባላትን…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 6 ሺህ 574 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያስተማራቸውን 6 ሺህ 574 ተማሪዎችን አስመረቀ። የዚህ አመት ተመራቂ ተማሪዎች ዓለም አቀፍ የተፈጥሮና ሃገራዊ ችግሮችን ተቋቁመው መመረቃቸው ልዩ እንደሚያደርጋቸው የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ተናግረዋል።…

በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው ህወሓት ላይ የሚወሰደውን እርምጃ በመደገፍ ሰልፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 24፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው ህወሓት ላይ የሚወሰደውን እርምጃ በሚችሉት ሁሉ እንደግፋለን ሲሉ ድምጻቸው በአደባባይ አሰምተዋል። ሰልፈኞቹ በካርቱም ባሰሙት ድምጽ፥ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ የውጭ ጫናንና ጣልቃ ገብነትን አጥብቀው…