የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካን ችግር መቅረፊያ ትልቁ መንገድ እውቀት ነው -ጠ/ ሚ ዐቢይ አህመድ Meseret Demissu Jun 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድየአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ የኢትዮጵያን ብሎም ተሻግሮ የአህጉሪቱን ችግር በእውቀት ለመፍታት የተመሰረተ ነውም ሲሉ ገልጸዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚን መርቀው በከፈቱበት…
የሀገር ውስጥ ዜና ”አዲስ አበባን እናልብሳት “በሚል መሪ ቃል የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐግብር ተካሄደ Meseret Demissu Jun 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኑ አዲስ አበባን እናልብሳት "በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐግብር በጉለሌ እጽዋት ማዕከል ተካሄደ ። በመርሐግብሩምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ÷ አዲስ አበባ እናልብሳት ብለን በምርጫው…
የሀገር ውስጥ ዜና የተፋሰሶች ልማት ባስልጣን የቅድመ ጎርፍ መከላክል ስራዎችን የተመለከተ ውይይት እያካሄደ ነው Meseret Demissu Jun 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፋሰሶች ልማት ባስልጣን የቅድመ ጎርፍ መከላከል ስራዎች ሂደትን የተመለከተ ውይይት ከባከለድርሻ አካላት ጋር እያካሄደ ነው። የተፋሰሶች ልማት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አዳነች ያሬድ÷ የጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ ቦታዎችን ታሳቢ ያደረገ 600…
የሀገር ውስጥ ዜና የሻምቡ የኃይል ማከፋፈያ ፕሮጀክት የፍተሻና ሙከራ ሥራ በመከናወን ላይ መሆኑ ተገለጸ Meseret Demissu Jun 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሻምቡ ባለ 230 ኪ. ቮ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ፕሮጀክት አብዛኛዎቹ የሲቪልና ኤሌክትሮ-ሜካኒካል ሥራዎች ተጠናቀው የፍተሻና ሙከራ ሥራ መጀመሩን የፕሮጀክቱ ተወካይ ሥራ አስኪያጅ አቶ አሸናፊ ሙሉብርሃን ተናግረዋል፡፡ የፕሮጀክቱ አማካይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን መርቀው ከፈቱ Meseret Demissu Jun 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ መልክ የተዋቀረውን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መርቀው ከፍተዋል ። የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለከፍተኛ አመራሩ የአቅም ግንባታ ስልጠና የሚሰጥበት ነው ተብሏል። አካዳሚው ከሀገር ተሻግሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሳኡዲ አረቢያ የነበሩ ዜጎችን ወደ አገር የመመለስ ሥራ ተጀምረ Meseret Demissu Jun 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በዛሬው ዕለት በ6 በረራ ሳኡዲ አረቢያ የነበሩ ዜጎችን ወደ አገር የመመለስ ሥራ መጀመሩን ሪያድ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። መንግስት ከሳኡዲ አረቢያ መንግስት ጋር በመሆን በቅንጅት በሳኡዲ አረቢያ በተለያዩ ማቆያ ማእከላት ውስጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከዛሬ ጀምሮ በየቀኑ ከሳዑዲ በማቆያ ጣብያዎች የነበሩ ዜጎች ይመለሳሉ Tibebu Kebede Jun 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በየቀኑ እስከ ስድስት በሚደርሱ የሳዑዲና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራዎች በማቆያ ጣብያዎች የነበሩ ዜጎችን የሚመለሱ ይሆናል። ዜጎችን በስፋት ወደ አገር የመመለስ ሥራ ዛሬ የሚጀመር ሲሆን ቁጠራቸው ከ2ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ከጅዳ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሁለት ኢትዮጵያን እና አንዲት ስፔናዊት የሰብዓዊ ድጋፍ አቅራቢዎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ Tibebu Kebede Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የህወሃት ርዝራዥ በሚንቀሳቀስበት አካባቢ የሰብዓዊ ድጋፍ በሚያደርጉ ሁለት ኢትዮጵያን እና አንድ ስፔናዊት ላይ ጥቃት ፈፀመ ። አቢ አዲ በተባለ ስፍራ ድንበር የለሽ የሀኪሞች ቡድን ሰራተኛ በሆኑ ሰዎች ላይ በአሸባሪዉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቦርዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ያላቸውን አቤቱታ በሁለት ቀናት ውስጥ እንዲያስገቡ አሳሰበ Feven Bishaw Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የፖለቲካ ፓርቲዎች ያላቸውን አቤቱታ በአንድ አጠቃለውና ፍሬ ነገሮችን እንዲያሟላ አድርገው በሁለት ቀናት ውስጥ ለቦርዱ እንዲያስገቡ አሳሰበ፡፡ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ6ተኛው አጠቃላይ ምርጫ ድምጽ አሰጣጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና ደቡብ ሱዳን የናይል ወንዝ ላይ ግድብ ለመገንባት ማቀዷን ገለጸች Feven Bishaw Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ሱዳን የናይል ወንዝን በመጠቀም የሀይል ማመንጫ ግድብ ለመገንባት ዕቅድ ማዘጋጀቷን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴንግ ዳው ዴንግ ማሌክ ለናሽናል ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ከዕርስ በርስ…