የዜና ቪዲዮዎች የህወሃት አሸባሪ ቡድን ያሰራጨው ፕሮፓጋንዳ ሃሰት ነው – መከላከያ ሚኒስቴር Amare Asrat Jun 24, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=yMvT0C5OkeE
የዜና ቪዲዮዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ Amare Asrat Jun 24, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=YpCADjhS9UQ
የሀገር ውስጥ ዜና የጌዴኦ ዞን የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስብሰባውን አካሄደ Tibebu Kebede Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ዞን የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስብሰባውን አካሄደ፡፡ ስብሰባው በምርጫው አጠቃላይ ሂደትና አጋጥመዋል ባሏቸው ችግሮችና ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነበር፡፡ የምክር ቤቱ አባላት ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ በሰላም መርጦ መግባቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ልኡክ የበርበራን ወደብ ጎበኘ Meseret Awoke Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ልኡክ የበርበራን ወደብ ጎብኝቷል፡፡ ልዑኩ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስና የሶማሊ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ሙስጠፋ ሙሃመድ ማካተቱን ከሶማሊ ብዙሃን መገኛኛ ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፑሽኪን አደባባይ ወደ ጎተራ ማሳለጫ የሚወስደው መንገድ ለትራፊክ እንቅስቃሴ ክፍት ሆነ Meseret Demissu Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከፑሽኪን አደባባይ ተነስቶ በጎፋ ማዞሪያ ወደ ጎተራ ማሳለጫ የሚወስደው ዋና የመንገድ ክፍል ለትራፊክ እንቅስቃሴ ክፍት ተደርጓል፡፡ በአሁኑ ወቅት ከፑሽኪን አደባባይ ወደ ጎተራ ማሳለጫ የሚወስደው መንገድ 320 ሜትር ርዝመት ያለው የዋሻ ስራን ጨምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ94 ሚሊየን ዶላር የሚከናወን የመስኖና የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ Meseret Demissu Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ94 ሚሊየን ዶላር ወይም በ4 ቢሊየን ብር የከርሰ ምድር ውሃ የመስኖ ልማትና የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለማከናወን የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል። ስምምነቱን የመስኖ ልማት ኮሚሽን ከኮሪያ ሩራል ኮሙዩኒቲ ኮኦፖሬሽን ከተባለ ድርጅት ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች የላሙ ወደብን ሊጎበኙ ነው Meseret Demissu Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከተለያዩ የግልና የመንግስት መገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች የላሙ ወደብን ሊጎበኙ ነው። በቅርቡ በኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የተመረቀው የላሙ ወደብ በኢትዮጵያ፣ ኬንያና ደቡብ ሱዳን የተጀመረ የጋራ ፕሮጀክት ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ከሳኡዲ አረቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር መከረ Meseret Awoke Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ከሳኡዲ አረቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ዜጎች ወደ አገር በሚመለሱበት ሁኔታ ላይ መክሯል፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል መስፍን ሻዎ የተመራው የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በሳዑዲ አረቢያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሃት አሸባሪ ቡድን ቦታዎችን የተቆጣጠረ በማስመሰል ያሰራጨው ፕሮፓጋንዳ የሃሰት ነው – መከላከያ ሚኒስቴር Meseret Awoke Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ለ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ሰላምና ጸጥታ ሲባል በአራቱም የሃገሪቱ አቅጣጫ የሰራዊቱን መሰመራት ተከትሎ የአሸባሪው ርዝራዥ ታጣቂ ቡድን ቦታዎችን የተቆጣጠረ በማስመሰል ያሰራጨው ፕሮፓጋንዳ የሃሰት መሆኑን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው…
የሀገር ውስጥ ዜና በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ቢያንስ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ወደ ሃገራቸው ለመመለስ እየተሰራ ነው- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Feven Bishaw Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ቢያንስ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ወደ ሃገራቸው ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸው…