Fana: At a Speed of Life!

የጌዴኦ ዞን የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ዞን የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስብሰባውን አካሄደ፡፡ ስብሰባው በምርጫው አጠቃላይ ሂደትና አጋጥመዋል ባሏቸው ችግሮችና ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነበር፡፡ የምክር ቤቱ አባላት ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ በሰላም መርጦ መግባቱ…

በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ልኡክ የበርበራን ወደብ ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ልኡክ የበርበራን ወደብ ጎብኝቷል፡፡ ልዑኩ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስና የሶማሊ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ሙስጠፋ ሙሃመድ ማካተቱን ከሶማሊ ብዙሃን መገኛኛ ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።…

ከፑሽኪን አደባባይ ወደ ጎተራ ማሳለጫ የሚወስደው መንገድ  ለትራፊክ እንቅስቃሴ ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከፑሽኪን አደባባይ ተነስቶ በጎፋ ማዞሪያ ወደ ጎተራ ማሳለጫ የሚወስደው ዋና የመንገድ ክፍል ለትራፊክ እንቅስቃሴ ክፍት ተደርጓል፡፡ በአሁኑ ወቅት ከፑሽኪን አደባባይ ወደ ጎተራ ማሳለጫ የሚወስደው መንገድ 320 ሜትር ርዝመት ያለው የዋሻ ስራን ጨምሮ…

በ94 ሚሊየን ዶላር የሚከናወን የመስኖና የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ94 ሚሊየን ዶላር ወይም በ4 ቢሊየን ብር የከርሰ ምድር ውሃ የመስኖ ልማትና የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለማከናወን የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል። ስምምነቱን የመስኖ ልማት ኮሚሽን ከኮሪያ ሩራል ኮሙዩኒቲ ኮኦፖሬሽን ከተባለ ድርጅት ጋር…

ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች የላሙ ወደብን ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከተለያዩ የግልና የመንግስት መገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች የላሙ ወደብን ሊጎበኙ ነው። በቅርቡ በኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የተመረቀው የላሙ ወደብ በኢትዮጵያ፣ ኬንያና ደቡብ ሱዳን የተጀመረ የጋራ ፕሮጀክት ነው፡፡…

የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ከሳኡዲ አረቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር መከረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ከሳኡዲ አረቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ዜጎች ወደ አገር በሚመለሱበት ሁኔታ ላይ መክሯል፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል መስፍን ሻዎ የተመራው የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በሳዑዲ አረቢያ…

የህወሃት አሸባሪ ቡድን ቦታዎችን የተቆጣጠረ በማስመሰል ያሰራጨው ፕሮፓጋንዳ የሃሰት ነው – መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ለ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ሰላምና ጸጥታ ሲባል በአራቱም የሃገሪቱ አቅጣጫ የሰራዊቱን መሰመራት ተከትሎ የአሸባሪው ርዝራዥ ታጣቂ ቡድን ቦታዎችን የተቆጣጠረ በማስመሰል ያሰራጨው ፕሮፓጋንዳ የሃሰት መሆኑን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው…

በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ቢያንስ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ወደ ሃገራቸው ለመመለስ እየተሰራ ነው- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ቢያንስ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ወደ ሃገራቸው ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸው…