ሕወሃትን የሚያወግዝ ሰልፍና ለመከላከያ ሠራዊት የደም ልገሳ በወላይታ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች ተካሄደ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪውን ሕወሃት እኩይ ተግባር የሚያወግዝ የተቃውሞ ሰልፍና ለመከላከያ ሠራዊት የደም ልገሳ በወላይታ ዞን ዳሞት ሶሬ ወረዳና በጉኑኖ ከተማ አስተዳደር ተካሄደ።
በተቃውሞ ሰልፉ ላይ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የቀድሞ የመከላከያ ሠራዊት…