ኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራን በኬንያ ለመተግበር ማቀዷ የሚደነቅና በደስታ የምንቀበለው ነው -የኬንያ የደን ልማት ሃላፊ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኬንያ መንግስት ጋር በመቀናጀት አንድ ሚሊየን የሚሆን የችግኝ ተከላ ሊያከናውን ነው፡፡
ኤምባሲው በኬንያ የችግኝ ተከላ ለማካሄድ በሚችልበት ሁኔታ ላይ አምባሳደር ሲራጅ ረሺድ ከኬንያ የደን ልማት ኃላፊ ጁልየት ካማው…