Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራን በኬንያ ለመተግበር ማቀዷ የሚደነቅና በደስታ የምንቀበለው ነው -የኬንያ የደን ልማት ሃላፊ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኬንያ መንግስት ጋር በመቀናጀት አንድ ሚሊየን የሚሆን የችግኝ ተከላ ሊያከናውን ነው፡፡ ኤምባሲው በኬንያ የችግኝ ተከላ ለማካሄድ በሚችልበት ሁኔታ ላይ አምባሳደር ሲራጅ ረሺድ ከኬንያ የደን ልማት ኃላፊ ጁልየት ካማው…

በካናዳ በትምህርት ቤት ውስጥ በመቶዎች የሚቆጠሩ የማይታወቁ መቃብሮች ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳ የሚገኝ አንድ ቡድን በ ሳስኬችዋን አውራጃ ውስጥ የቀድሞ የመኖሪያ ቤት ትምህርት ቤት በሚገኝበት ቦታ በመቶዎች የሚቆጠሩ ምልክት የሌላቸውን መቃብሮች ማግኘቱን ገለጸ፡፡ ባሳለፍነው ወር ካውስስ በሳስኬችዋን ግዛት በሚገኘው የማሪቫል የህንድ…

ዶ/ር አብረሃም በላይ የወንጪ -ደንዲ የገበታ ለሀገር ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር አብረሃም በላይ የገበታ የወንጪ -ደንዲ  የገበታ ለሀገር ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል። ዶክተር አብረሃም  በላይ በጉብኝቱ ወቅትም÷ ከ3 ወራት በፊት የተጀመረው የፕሮጀክቱ የግንባታ ሂደት በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በተቀናጀ መንገድ…

ዋና ዋና የጉበት ህመም ምልክቶች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉበት ህመም (ሄፐታይተስ) አምስት ዋና ዋና ምልክቶች አሉት፡፡ ከጉበት ህመም አንዱ ምልከት ተደርጎ የሚወሰደው ድካም ሲሆን፥ የጉልበት ማጣት ፣ ከስራ ወይም ከእንቅስቃሴ በኋላ የሚመጣ ድካም ነው፡፡ ብዙ ጊዜ ምልክቱ ከጠዋት ይልቅ በማታ…

በጥሎ ማለፉ ቤልጂየም ከፖርቹጋል እንዲሁም ጀርመን ከእንግሊዝ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ተፋላሚዎች ተለይተዋል፡፡ የውድድሩ የምድብ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ሲጠናቀቁ፥ ፈረንሳይ፣ ፖርቹጋል እና ጀርመን ከተደለደሉበት ምድብ ተያይዘው ጥሎ ማለፉን ተቀላቅለዋል፡፡ በምሽቱ ጨዋታ ፈረንሳይ ከፖርቹጋል እንዲሁም…

በሰበታ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰበታ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ በአደጋው ሕይወታቸው ካለፈ ሰዎች በተጨማሪ ስምንት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል፡፡ አደጋው መለስተኛ የህዝብ ማመላለሻ መኪና በፍጥነት ከጀሞ ወደ…

በኦሮሚያ ክልል ሁለተኛ ዙር የፕሮጀክቶች ምረቃ መርሃ ግብር ለማካሄድ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሁለተኛ ዙር የፕሮጀክቶች ምረቃ መርሃ ግብር ለማካሄድ ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ የፕሮጀክቶች ምረቃ ለማካሄድ ዝግጅት መጠናቀቁን…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ አረጋውያን ፕሮቶኮልን አጸደቀች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ  የሰዎች እና ህዝቦች መብቶች ቻርተር የአፍሪካ አረጋውያን ፕሮቶኮልን ተቀብላ አጸደቀች። ፕሮቶኮሉ በአፍሪካ የሚገኙ ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ አረጋውያንን ፍላጎት በተመለከተ በልዩነት ትኩረት ሰጥቶ ለመተግበር የሚያስችል…

በአቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ከፍተኛ ልዑክ በርበራ ከተማ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ፣ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዳግማዊ ሞገስና የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድን ያካተተ ከፍተኛ ልዑክ በርበራ ሶማሌላንድ ገባ። ልዑኩ በርበራ ሲደርስ የሶማሌላንድ ፕሬዚዳንት…

የህዳሴ ግድብ ድርድር የጋራ ተጠቃሚነትን ባከበረ መንገድ እንዲካሄድ የአሜሪካ “ብላክ ኮከስ” አባላት ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የጋራ ተጠቃሚነትን መሰረት በማድረግ ድርድር እንዲካሄድ የአሜሪካ ኮንግረስ “ብላክ ኮከስ” አባላት ጠየቁ። በግድቡ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ አሁንም የጋራ ተጠቃሚነትን እና ትብብር መሰረት ያረገ ሰላማዊ…