Fana: At a Speed of Life!

ምርጫው ስርዓቱን የጠበቀ እና ዜጎች ንቁ ተሳትፎ ያደረጉበት ነበር – ኢሠማኮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ስርዓቱን የጠበቀ እና ዜጎች ንቁ ተሳትፎ ያደረጉበት መሆኑን የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) አስታውቋል፡፡ የኮንፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ካሣሁን ፎሎ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ ÷ በምርጫው ዕለት 1ሺህ…

በምርጫው ኢትዮጵያን አሸናፊ ማድረግ ተችሏል-ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ በማካሄድ አሸንፋለች ሲል የብልጽግና ፓርቲ አስታውቋል። የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ አካሄዷል። የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊና ሥራ አስፈጻሚ አባል አቶ ብናልፍ…

ኢትዮጵያን እናልብሳት ሀገራዊ ችግኝ ተከላ ማብሰሪያና የአብሮነት መርሃ ግብር በአርሲ ዞን ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን እናልብሳት ሀገራዊ ችግኝ ተከላ ማብሰሪያና የአብሮነት መርሃ ግብር በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ተጀምሯል፡፡ በመርሃ ግብሩ ከኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች የተወጣጡ ወጣቶች ተሳትፈዋል፡፡ የችግኝ ተከላ…

የብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ሂደት ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ሂደት መገምገሙን አስታወቁ፡፡ ግምገማው በቅድመ ምርጫ ዝግጅት፣ በምርጫ ክንውን፣ በሕዝብ ተሳትፎ እና በአጠቃላይ የምርጫው ሂደት ላይ ያተኮረ እንደነበር ጠቅላይ…

የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ከዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ዳይሬክተር ከሚመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ከዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ዳይሬክተር ከሚመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያየ፡፡ በውይይቱ የሁለቱን ድርጅቶች አጋርነት የበለጠ ለማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን…

ሩሲያ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚደረግን ጣልቃ ገብነት እንደማትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታን…

ኢትዮጵያ ያካሄደችው ምርጫ ተአማኒና ሰላማዊ ነበር – የአፍሪካ ህብረት ምርጫ ታዛቢ ቡድን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ያካሄደችው ምርጫ ተአማኒና ሰላማዊ ነበር ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪና የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝደንት ኦሊሴንጎ ኦባሳንጆ ተናገሩ። ታዛቢ ቡድኑ ከምርጫ ቅስቀሳው አንስቶ እስከ ምርጫው እለት ያለውን ሂደት መከታተሉን የጠቀሱት…

የምርጫ ውጤትን አስመልክቶ የተዛባ መረጃ የሚያሰራጩ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል – የአዲስ አበባ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርጫ ውጤትን አስመልክቶ የተዛባ መረጃ የሚያሰራጩ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አሳስቧል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ÷ በአዲስ አበባ የድምፅ ቆጠራው መጠናቀቁን…

የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ሕብረት በድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ያጋጥሙ የነበሩ ክፍተቶችን ለመሙላት የተደረገውን ጥረት አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ሕብረት ባለፈው ሰኞ በተካሄደው 6ኛው ጠቅላላ ምርጫ በድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ያጋጥሙ የነበሩ ክፍተቶችን ለመሙላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያደረገውን ጥረት አደነቀ። ህብረቱ የድምጽ አሰጣጥ…

ምርጫው በሰላም ተጠናቋል – የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ በሰላም መጠናቀቁን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረሚካኤል በሰጡት መግለጫ ምርጫው በሰላም መጠናቀቁን ተናግረዋል። የምርጫውን ሂደት ለማደናቀፍ የተወሰኑ ቦታዎች ላይ ሙከራ…