በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች እና ሀብት ሳተላይት ለማምጠቅ የተለያዩ መስረተ ልማቶችን ለሟሟላት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች እና ሀብት ሳተላይት ለማምጠቅ የተለያዩ መስረተ ልማቶችን ለሟሟላት እየተሰራ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ምክትል ዋና ዳሬክተር ዶክተር የሺሁን አለማየሁ ለፋና ብሮድካስቲንግ…