Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ በነገው እለት የመንግስት መስሪያ ቤቶች ክፍት እንደሚሆኑ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው እለት የመንግስት መስሪያ ቤቶች ክፍት እንደሚሆኑ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት ለ6ኛው ብሔራዊ ምርጫ ሰኞ በተዘጉ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ምትክ ነገ የሥራ ቀን እንደሚሆን መገለጹን…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ታዬ ከጽህፈት ቤቱ ዳይሬክተር ሬና ጌላኒ እና ምክትል ዳይሬክተር ጋዳ ኤልታሂር ጋር…

የምርጫ ውጤትን ጨምሮ የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ክልሎች መድረሳቸውን የሰሜን ሸዋ ዞን ምርጫ ማስተባበሪያ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርጫ ውጤትን ጨምሮ የምርጫ ቁሳቁስ ከሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ወደ 13ቱ የምርጫ ክልሎች መድረሳቸውን የሰሜን ሸዋ ዞን ምርጫ ማስተባበሪያ አስታወቀ፡፡ የማስተባበሪያው ሃላፊ አቶ ሙሉጌታ አክሊሉ ለጣቢያችን እንዳሉት፥ ከ1 ሺህ 128ቱ ምርጫ…

የህዝብን ድምፅ የበላይነት አክብሮ እንደሚንቀሳቀስ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ዴሞክራሲ ለሀገሪቱ የህልውና ጉዳይ በመሆኑ የህዝብ ድምፅ የበላይነትን አክብሮ እንደሚንቀሳቀስ በሲዳማ ክልል 12 የፖለቲካ ፖርቲዎች በአባልነት የያዘው የጋራ ምክር ቤት አስታውቋል። የጋራ ምክር ቤቱ 6ኛው ጠቅላላ ምርጫን አስመልክቶ በሀዋሳ…

ለዘላቂ ሠላምና ልማት አብሮነታችንንና አንድነታችንን እናጠናክራለን- የቡለን ወረዳ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በይቅርታ ተሻግረን ለዘላቂ ሠላምና ልማት አብሮነታችንና አንድነታችንን አጠናክረን እናስቀጥላለን ሲሉ በእርቀ ሰላም ኮንፈረስ ላይ የተገኙ የቡለን ወረዳ ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ በመተከል ዞን ተከስቶ የነበረው የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታትና…

የበጀት ዕቅዱ ለዋጋ ንረት ትኩረት እንዲሰጥ ኮሚቴው ጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የገቢ በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የበጀት ዕቅዱ ለዋጋ ንረት ትኩረት እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡ ኮሚቴው ከገንዘብ ሚኒስቴር አስረጂዎች ጋር ባካሄደው የውይይት መድረክ አዲሱ የበጀት ዕቅድ ለዋጋ…

በክረምቱ በትምህርት ዘርፍ 25 ቢሊየን ብር የሚገመት የዜግነት አገልግሎት ይከናወናል – ዶክተር ቶላ በሪሶ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በክረምቱ ወቅት በትምህርት ዘርፍ 25 ቢሊየን ብር የሚገመት የዜግነት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለማከናወን ታቅዶ ወደ ተግባራዊ ስራ መገባቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶ አስታወቁ። ዶክተር ቶላ በሪሶ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በህዳሴ ግድብ የመረጃ ልውውጥ ላይ ትኩረት ባደረገ ስብሰባ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መረጃ ልውውጥ ላይ ትኩረቱን ባደረገ ስብሰባ ላይ ተሳተፉ፡፡ በበይነ መረብ የተካሄደው ስብሰባ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀ መንበር ፌሊክስ…

ዶ/ር ሊያ ብሄራዊ የተሀድሶ ህክምና አገልግሎት ማዕከል የማስፋፊያ ግንባታ ያለበትን ደረጃ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በመቋቋም ሂደት ላይ ያለውን የብሄራዊ የተሀድሶ ህክምና አገልግሎት ማዕከል የማስፋፊያ ግንባታ ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል፡፡ ማዕከሉ ከዚህ በፊት የሚኪሊላንድ የአካል ተሀድሶ አገልግሎት ማዕከል በመባል የሚጠራውን…