Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ነቢል ከደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ጄምስ ዋኒ ኢጋ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ። አምባሳደር ነቢል የሁለቱ አገራት…

በ600 ቢሊየን ብር መነሻ ካፒታል የተቋቋመው ኮርፖሬሽን ምክትል ዳይሬክተር ተሾመለት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በ600 ቢሊየን ብር መነሻ ካፒታል የተቋቋመው የዕዳና ሀብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን ምክትል ዳይሬክተር ተሹሞለታል፡፡ አቶ ሙሉአለም ጌታሁን የዕዳና ሀብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል፡፡ ኮርፖሬሽኑ የመንግሥት የልማት…

ሴቶችን ለመሪነት ማብቃት ለሀገር ዕድገትና ልማት ፋይዳ አለው – ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሴቶችን ለመሪነት ማብቃት ለሀገር ዕድገትና ልማት ፋይዳ እንዳለው ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚደንቷ ‘‘ውመን ፖለቲካል ሊደርስ’’ የተባለ ድርጅት ከተባበሩት መንግስታት ምክትል ዋና ፀሀፊ ጋር በመሆን ባዘጋጀዉ መድረክ ላይ ንግግር…

ምርጫው ያለምንም የጸጥታ ችግር መጠናቀቁን የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫው ያለምንም የጸጥታ ችግር ሰላማዊ ሆነ መጠናቀቁን የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ማህበረሰቡ፣ የጸጥታ ኃይሉ እና ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ላበረከቱት አስተዋጽኦም ምስጋና አቅርቧል፡፡…

ከመተከል ዞን ተፈናቅለው በቻግኒ ራንች መጠለያ ጣቢያ የነበሩ ዜጎች ወደቀያቸው መመለስ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከመተከል ዞን ተፈናቅለው በቻግኒ ራንች መጠለያ ጣቢያ የነበሩ የወምበራ ፣ የድባጤ ፣ የቡለንና የጉባ ተፈናቃዮች ወደ ተዘጋጀላቸው ስፍራ እየተለመሱ ነው። የኮማንድ ፖስቱ የቴክኒክ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ቀለሙ ሙሉነህ እንደተናገሩት፥ በቻግኒ ራንች…

የቁማ መካከለኛ ደረጃ የመስኖ ኘሮጀክትን ዳግም ለማስጀመር የ47 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር የግንባታ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኦሞ ዞን በዲዛይን ችግር ምክንያት ግንባታው ተቋርጦ የቆየው የቁማ መካከለኛ ደረጃ የመስኖ ኘሮጀክትን ዳግም ለማስጀመር የ47 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር የግንባታ ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈርሟል። በሀመር ወረዳ የሚገነባው የመስኖ ኘሮጀክቱ…

በወላይታ ዞን ሁሉም ድምፅ የተሰጠባቸው ሳጥኖች ወደ ምርጫ ክልሎች ደርሰዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ዞን ድምፅ የተሰጠባቸው ሳጥኖች በሙሉ ወደ ምርጫ ክልሎች መድረሳቸው ተገለፀ። በወላይታ ዞን በሰባት የምርጫ ክልሎች በ563 የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ መስጠት ሂደት ተከናውኗል፡፡ ድምፅ የተሰጠባቸው ሳጥኖች ወደ ምርጫ ክልሎች…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመራ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቋርጦት የነበረው ወደ አስመራ የሚደረግ በረራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ከዛሬ ጀምሮ የበረራ አገልግሎት መጀመሩን ከአየር መንገዱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

በደቡብ ክልል ድምጽ የተሰጠባቸው 98 በመቶ የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ክልል ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል ደረጃ 98 በመቶ ድምጽ የተሰጠባቸው የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ክልል መግባት እንደቻለ የሲዳማ ክልልና የደቡብ ክልሎች ምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በደቡብ ክልል የተቀሩት የምርጫ ቁሳቁሶችም ወደ ምርጫ ክልል ከተወሰኑ…