የአረንጓዴ አሻራ፣ የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ማደስና የፅዳት ዘመቻ መርሃ ግብር በድሬ ዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 22፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 የአረንጓዴ አሻራ፣ የክረምት በጎ ፈቃድ የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ማደስና የፅዳት ዘመቻ መርሃ ግብር በድሬ ዳዋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
የምስራቅ ኢትዮጰያዋ የንግድና ኢንዱስትሪ ከተማዋ ድሬደዋ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አመራርና…