Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ከማረጋገጥ ባለፈ በዘላቂነት ራስን ለመቻል እየሰራች መሆኗን ገለፀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የግብርና ምርታማነትን የሚያሳድግ ፖሊሲ በመተግበር የምግብ ዋስትናን ከማረጋገጥ ባለፈ በዘላቂነት ራስን ለመቻል እየሰራች መሆኗን ገለጸች፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የምታደርገውን ጥረት አስመልክቶ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከፍልሰት ፖሊሲ ልማት ዓለም አቀፍ ማዕከል ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከፍልሰት ፖሊሲ ልማት ዓለም አቀፍ ማዕከል ሃላፊ ሞኒካ ዛኔቴ ጋር ተወያዩ። ውይይቱ፤ በፍልሰት እና ተዛማጅ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት የሚቻልባቸውን አማራጮች መፈለግ ላይ…

የዲጂታል ሰርተፊኬት ይፋዊ ቁልፍ የማመንጨት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቅርቡ አገልግሎት ለሚጀምረው የኤሌክትሮኒክ ፓስፖርት የሚያገለግል የዲጂታል ሰርተፊኬት ይፋዊ ቁልፍ የማመንጨት ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ሥነ-ሥርዓቱን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር እና የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅንጅት…

የኢትዮጵያ የማንሠራራት ጉዞ የሚሳካው በተቋሞቻችን ጥንካሬ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የማንሠራራት ጉዞ የሚሳካው በተቋሞቻችን ጥንካሬ ነው¬ ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ አስፈጻሚ…

አሥተዳደሩ ያስገነባቸውን 192 የመኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በበጎነት የመኖሪያ መንደር ለአቅመ ደካሞች እና የልማት ተነሺዎች ያስገነባቸውን 192 የመኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች አስረክቧል፡፡ የአሥተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ 192 የመኖሪያ ቤቶችን…

የምክክር ኮሚሽኑ የስራ ዘመን ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሶስት ዓመታት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት በመመርመር ለኮሚሽኑ የ1 ዓመት ተጨማሪ የስራ ዘመንን ሰጥቷል። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

የህብረቱ ጉባኤ ስኬታማ ነበር -የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 38ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ በርካታ እንግዶችን በተሳካ ሁኔታ ያስተናገደ እንደነበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በሰጡት መግለጫ ÷ ጉባዔው ኢትዮጵያ ደምቃ የታየችበትና…

የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ ዓለም አቀፍ ግንኙነት ልዑክ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽንን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ልዑካን ቡድን በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና መስሪያ ቤት ተገኝቶ ጉብኝት አድርጓል። ልዑካኑ በተቋሙ ተዘዋውረው የተለያዩ የስራ ክፍሎችን ተመልክተዋል። የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ…

የምክክር ኮሚሽኑ የስራ ዘመን እንዲራዘም የምክር ቤት አባላት ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የስራ ዘመን እንዲራዘም የምክር ቤት አባላት ጠይቀዋል። አባላቱ ኮሚሽኑ ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሀገራዊ ምክክሩ የሚያግዙ የአጀንዳ ማሰባሰብን ጨምሮ በርካታ ተግባራት ማከናወኑን ገልፀው ፥ በዚህም ኮሚሽኑ…

የክልሉ ምክር ቤት የህገ-መንግስት ማሻሻያ አዋጅ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት በዛሬው የሶስተኛ ቀን የጉባኤ ውሎው የምክር ቤቱ መቀመጫ ቁጥር እና የክልሉ አርማ ማሻሻያዎች የተካተቱበትን የክልሉን ህገ-መንግስት ማሻሻያ አዋጅን በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል፡፡ የክልሉን ህገ…