Fana: At a Speed of Life!

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ባርሴሎና ከቦርሲያ ዶርትሙንድ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍፃሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች ቀጥለው ሲደረጉ ባርሴሎና ከቦርሲያ ዶርትሙንድ እንዲሁም ፒኤስጂ ከአስቶንቪላ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ምሽት 4 ሠዓት ላይ በሜዳው የጀርመኑን ክለብ ቦርሲያ…

ኢትዮጵያ እና አውሮፓ ህብረት ያላቸውን ግንኙነት በኢኮኖሚው ዘርፍ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና አውሮፓ ህብረት መካካል ያለውን መልካም ግንኙነት በኢኮኖሚው ዘርፍ ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በሲሞን ሞርዲ ከተመራ የአውሮፓ ህብረት ልዑካን ቡድን ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት ባካሄደው 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ስብሰባ አራት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። በዚህም መሰረት፡- 1ኛ. በፕላንና ልማት ቢሮ እና በትምህርት ሚኒስቴር በጋራ ተጠንቶ…

የትግራይ ክልል ግዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ለእውነተኛ ሰላም ገንቢ ሚና ይጫወታል- ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ግዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ለእውነተኛ ሰላም ገንቢ ሚና እንደሚኖረው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ወርቅነህ ገበየው (ዶ/ር) በማህበራዊ…

የትግራይ ህዝብ ሰላምና መረጋጋት አግኝቶ በልማት ተጠቃሚ እንዲሆን የፌደራል መንግስት ድጋፉን አጠናክሮ ይቀጥላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ህዝብ ሰላምና መረጋጋት አግኝቶ በልማት ተጠቃሚ እንዲሆን የፌዴራል መንግስት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የርዕሰ መስተዳድርነት ርክክብ ሥነ-ሥርዓት…

በቀጣዮቹ ጊዜያት የትግራይን ህዝብ ልማት እና የለውጥ ፍላጎት የሚያሳኩ ተግባራት ይከናወናሉ- ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዮቹ ጊዜያት የትግራይን ህዝብ ልማት እና የለውጥ ፍላጎት የሚያሳኩ ተግባራት እንደሚከናወኑ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ ገለጹ። የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር የርዕሰ መስተዳድር ርክክብ…

ኢትዮጵያ እና ቱርክሜኒስታን ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) እና የቱርክሜኒስታን አቻቸው ረሺድ ምሬዶቭ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ በስልክ ባደረጉት በውይይት÷ የሁለቱን ሀገራት ትብብር በኢኮኖሚያዊ…

የኢትዮጵያ እና ብራዚል የቢዝነስና ኢንቨስትመንት ፎረም መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና የብራዚል የቢዝነስና ኢንቨስትመንት ፎረም በብራዚል ሳኦፖሎ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።በፎረሙ መክፈቻ ላይ በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ፣ የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር አንቶኒዮ ሴዛር፣…

መንግሥት ወጣቶችን በመደገፍ የአምራች ኢንዱስትሪ ምርትን የማስፋት ስራ እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ወጣቶችን በልዩ ሁኔታ እየደገፈ የአምራች ኢንዱስትሪ ምርትን የማስፋት ስራ እንደሚሰራ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። ሚኒስትሩ በቡራዩ የሚገኘውን የፕራይም ቴክ ኢንጅነሪግ ፋብሪካ የስራ እንቅስቃሴን ጎብኝተዋል።…

በኦሮሚያ ክልል ከህብረተሰቡ ጋር በመተባበር እየተከናወነ ያለው የሰላም ግንባታ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከህብረተሰቡ ጋር በመተባበር እየተከናወነ ያለው የሰላም ግንባታ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ አስተዳደርና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ ገለጹ። የሃይማኖት ተቋማት ሚና ለሳላም ግንባታና ለእርቅ በሚል መሪ ሐሳብ…