Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የመከላከያ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ የመከላከያ ልዑካን ቡድን በዓለም አቀፍ የመከላከያ አውደ ርዕይ እና ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ አውደ ርዕዩ እና ኮንፈረንሱ እስከ ፈረንጆቹ የካቲት 21 ቀን 2025…

ከእናትና አባት ዐርበኞች የተማርነው ራስን ሠውቶ ሀገርን ማኖር ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከእናትና አባት ዐርበኞች የተማርነው ራስን ሰውቶ ሀገርን ማኖር እንጂ ሀገርን ሠውቶ ራስን ማኖር አይደለም ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት የታሰበውን የየካቲት 12 ሰማዕታት ቀን…

የካቲት 12 ዘመን ተሻጋሪ ፅናታችንን የምናስብበት ነው- ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የካቲት 12 ለሀገራችን ያለንን ፍቅር እና ዘመን ተሻጋሪ የሆነ ፅናታችንን የምናሳይት ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የካቲት 12 የመስዋዕታችንን ፋይዳ የምናስብበት…

እንግሊዝ 12 አምቡላንሶችን ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር በሀገሪቱ መንግሥት የተራድኦ ድርጅት የተገዙ 12 አምቡላንሶችን ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስረክበዋል። አምቡላንሶቹን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ ከእንግሊዝ…

የከተሞችን ልማት ለማፋጠን በትኩረትና በቅንጅት መስራት ይገባል- ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በወላይታ ሶዶ ከተማ የድጋፍና ክትትል ሥራ እያከናወነ ይገኛል፡፡ ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ከክትትል ሥራው ጋር በተያያዘ ከወላይታ ዞንና ሶዶ ከተማ አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ…

ኅብረቱ ከስደት ተመላሾችን ለማቋቋም ድጋፌን እቀጥላለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ከስደት ተመላሾችን በዘላቂነት ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ የካርቱም ፕሮሰስ አካል የሆነ ከስደት ተመላሾችን በዘላቂነት መልሶ ማቋቋም ላይ ያተኮረ መድረክ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት…

ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ የፖሊዮ ክትባት መሰጠት ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጀመሪያ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከየካቲት 14 እስከ 17 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ክትባቱ የሚሰጠው ድሬዳዋ አሥተዳደርን ጨምሮ በትግራይ፣ ኦሮሚያ፣ ሶማሌ፣ ሐረሪ፣ ሲዳማ፣…

አሥተዳደሩ ከ111 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሥድስት ወራት ከ111 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የአሥተዳደሩ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ ላይ የግማሽ ዓመቱን አፈጻጸም ሪፖርት እያቀረቡ ያሉት ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷…

የ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ተገልጋይ ፋይሎች በአዲስ መልክ ተደራጅተው አገልግሎት እየተሰጠ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመረጃ አያያዝ በቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆንና የሚፈለጉ መረጃዎች በቀላሉ እንዲገኙ ለማድረግ የ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ተገልጋይ ፋይሎች በቴክኖሎጂ በመታገዝ በአዲስ መልክ ተደራጅተው አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…

በሻምፒየንስ ሊግ ሪያል ማድሪድ ከማንቼስተር ሲቲ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ሲከናወኑ ሳንቲያጎ ቤርናባው ላይ ሪያል ማድሪድ ከማንቼስተር ሲቲ የሚያደርጉት ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ ኤቲሃድ ስታዲየም ላይ በተደረገው የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ሪያል ማድሪድ 3 ለ 2…