የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዓለም ባንክ የቀጣናው ዳይሬክተር ጋር መከሩ Meseret Awoke Feb 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ከዓለም ባንክ የቀጣናው ዳይሬክተር ዳንኤል ደሉቲዝኪይ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ላይም የዓለም ባንክ ፕሮጀክቶች በአመርቂ ሁኔታ እየተተገበሩ መሆናቸውን ሚኒስትሯ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የመከላከያ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈች ነው yeshambel Mihert Feb 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ የመከላከያ ልዑካን ቡድን በዓለም አቀፍ የመከላከያ አውደ ርዕይ እና ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ አውደ ርዕዩ እና ኮንፈረንሱ እስከ ፈረንጆቹ የካቲት 21 ቀን 2025…
የሀገር ውስጥ ዜና ከእናትና አባት ዐርበኞች የተማርነው ራስን ሠውቶ ሀገርን ማኖር ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን Mikias Ayele Feb 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከእናትና አባት ዐርበኞች የተማርነው ራስን ሰውቶ ሀገርን ማኖር እንጂ ሀገርን ሠውቶ ራስን ማኖር አይደለም ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት የታሰበውን የየካቲት 12 ሰማዕታት ቀን…
የሀገር ውስጥ ዜና የካቲት 12 ዘመን ተሻጋሪ ፅናታችንን የምናስብበት ነው- ፕሬዚዳንት ታዬ yeshambel Mihert Feb 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የካቲት 12 ለሀገራችን ያለንን ፍቅር እና ዘመን ተሻጋሪ የሆነ ፅናታችንን የምናሳይት ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የካቲት 12 የመስዋዕታችንን ፋይዳ የምናስብበት…
የሀገር ውስጥ ዜና እንግሊዝ 12 አምቡላንሶችን ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስረከበች yeshambel Mihert Feb 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር በሀገሪቱ መንግሥት የተራድኦ ድርጅት የተገዙ 12 አምቡላንሶችን ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስረክበዋል። አምቡላንሶቹን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ ከእንግሊዝ…
የሀገር ውስጥ ዜና የከተሞችን ልማት ለማፋጠን በትኩረትና በቅንጅት መስራት ይገባል- ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ yeshambel Mihert Feb 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በወላይታ ሶዶ ከተማ የድጋፍና ክትትል ሥራ እያከናወነ ይገኛል፡፡ ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ከክትትል ሥራው ጋር በተያያዘ ከወላይታ ዞንና ሶዶ ከተማ አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኅብረቱ ከስደት ተመላሾችን ለማቋቋም ድጋፌን እቀጥላለሁ አለ Mikias Ayele Feb 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ከስደት ተመላሾችን በዘላቂነት ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ የካርቱም ፕሮሰስ አካል የሆነ ከስደት ተመላሾችን በዘላቂነት መልሶ ማቋቋም ላይ ያተኮረ መድረክ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ የፖሊዮ ክትባት መሰጠት ይጀምራል ዮሐንስ ደርበው Feb 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጀመሪያ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከየካቲት 14 እስከ 17 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ክትባቱ የሚሰጠው ድሬዳዋ አሥተዳደርን ጨምሮ በትግራይ፣ ኦሮሚያ፣ ሶማሌ፣ ሐረሪ፣ ሲዳማ፣…
ቢዝነስ አሥተዳደሩ ከ111 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ yeshambel Mihert Feb 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሥድስት ወራት ከ111 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የአሥተዳደሩ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ ላይ የግማሽ ዓመቱን አፈጻጸም ሪፖርት እያቀረቡ ያሉት ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷…
የሀገር ውስጥ ዜና የ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ተገልጋይ ፋይሎች በአዲስ መልክ ተደራጅተው አገልግሎት እየተሰጠ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ yeshambel Mihert Feb 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመረጃ አያያዝ በቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆንና የሚፈለጉ መረጃዎች በቀላሉ እንዲገኙ ለማድረግ የ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ተገልጋይ ፋይሎች በቴክኖሎጂ በመታገዝ በአዲስ መልክ ተደራጅተው አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…