ዓለምአቀፋዊ ዜና በቬይትናም የቱሪስት ጀልባ ላይ በደረሰ አደጋ የ37 ሰዎች ሕይወት አለፈ Melaku Gedif Jul 20, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬይትናም የቱሪስት ጀልባ ላይ በደረሰ የመገልበጥ አደጋ የ37 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ አደጋው በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል በምትገኘውና የቱሪስት መዳረሻ በሆነችው ሃ ሎንግ ቤይ ነው የተከሰተው፡፡ አብዛኛዎቹ ተሳፋሪዎች ከዋና ከተማዋ ሃኖይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ሙያዊ ግዴታቸውን ባልተወጡ 394 ዳኞች ላይ ርምጃ ተወሰደ Melaku Gedif Jul 20, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዳኝነት ሥርዓት በጎደላቸው 394 ዳኛዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል አለ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፡፡ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ገዛሊ አባሲመል በ6ኛው ጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ እንዳሉት ÷ በ2017 በጀት ዓመት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ ሀገራት በተካሄዱ ውድድሮች አሸነፉ Melaku Gedif Jul 20, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ትናንት ምሽት በስፔን ማድሪድ እና በቤልጂዬም ሂዩስደን በተካሄዱ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ አሸንፈዋል፡፡ በቤልጂዬም ሂዩስደን በተካሄደው የሴቶች 800 ሜትር ውድድር አትሌት ንግስት ጌታቸው 1 ደቂቃ 57 ሰከንድ 01 ማይክሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጤናማና አካሉ የዳበረ አመራር ለምናልመው ብልጽግና ወሳኝ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ Melaku Gedif Jul 20, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤናው የተጠበቀና አካሉ የዳበረ አመራር ለምናልመው ብልጽግና ወሳኝ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ትናንት የተጀመረው የከተማ አስተዳደሩ የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2018 ዓ.ም እቅድ ውይይት…
የሀገር ውስጥ ዜና ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣቶች አብሮነትን በሚያጠናክሩ ተግባራት ላይ ያተኩራሉ Adimasu Aragawu Jul 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ቆይታ የሚያደርጉ ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች አብሮነትን በሚያጠናክሩ ተግባራት ላይ ያተኩራሉ አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ። ’’በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ’’ 4ኛ ዙር የ2017 ዓ.ም የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 በጀት 53 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ፀደቀ Mikias Ayele Jul 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የቀረበውን 53 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ የክልሉን የ2018 በጀት አጸደቀ። በጀቱ ከመደበኛ የመሥሪያ ቤቶችና ማዘጋጃ ቤቶች የውስጥ ገቢ እንዲሁም ከፌዴራል ድጎማና እርዳታ የሚሸፈን መሆኑ ተመላክቷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የጎንደር ከተማ ሕዝብ ለኮሪደር ልማት 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል Mikias Ayele Jul 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ ሕዝብ ለኮሪደር ልማት ስራ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኛው፡፡ አቶ ቻላቸው በከተማዋ በተከናወኑ የልማት ስራዎች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ÷ በተጠናቀቀው የበጀት…
ስፓርት በለንደን ዳይመንድ ሊግ የ1 ማይል ውድድር አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ አሸነፈች Mikias Ayele Jul 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለንደን ዳይመንድ ሊግ የ1 ማይል ሴቶች ውድድር አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የቦታውን ክበረወሰን በማሻሻል አሸነፈች፡፡ ጉዳፍ ርቀቱን በ4 ደቂቃ ከ11 ሰኮንድ ከ88 ማይክሮ ሰኮንድ በመግባት ነው ያሸነፈችው፡፡ ጉዳፍ የገባችበት ሰዓት የርቀቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀረሪ ክልል የአንድ ማዕከል አገልግሎት በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማስጀመር እየተሰራ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ Adimasu Aragawu Jul 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል የአንድ ማዕከል አገልግሎት በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማስጀመር እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። ርዕሰ መስተዳድሩና ካቢኔያቸው የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለማስጀመር እየተሰራ የሚገኘውን ሕንጻ…
የሀገር ውስጥ ዜና በለንደን ዳይመንድ ሊግ 5 ሺህ ሜትር አትሌት መዲና ኢሳ አሸነፈች Mikias Ayele Jul 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለንደን ዳይመንድ ሊግ የ5 ሺህ ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ አሸንፋለች፡፡ መዲና 5 ሺህ ሜትሩን በ14 ዲቂቃ ከ30 ሰኮንድ ከ57 ማይክሮ ሰኮንድ በማጠናቀቅ ነው ውድድሩን ያሸነፈችው፡፡ ሌላኛዋ አትሌት ፋንታየ በላይነህ በ33…