የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በበሻሻ ድምፅ መስጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጽ ሰጡ Meseret Demissu Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ዞን ጎማ ወረዳ በሻሻ የምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጽ ሰጡ። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አገኘሁ ተሻገር ጎንደር ከተማ ድምፅ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጎንደር ከተማ ድምፅ ሰጥተዋል፡፡ ምርጫውን በሰላም አጠናቆ ውጤቱን ለመቀበል መዘጋጀት እንደሚገባም ርእሰ መሥተዳድሩ ተናግረዋል፡፡ በአማራ ክልል በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዳማ ከተማ ከንቲባ አቶ ሀይሉ ጀሊዲ ድምፅ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዳማ ከተማ ከንቲባ አቶ ሀይሉ ጀሊዲ ድምፅ ሰጥተዋል፡፡ ከንቲባው ለጨፌ ኦሮሚያ እጩ በሆኑበት በቦራ ወረዳ ምርጫ ክልል ድምፅ ከሰጡ በኋላ በአዳማ አባገዳ ፓርክ ችግኝ ተክለዋል። ከአቶ ሀይሉ ጋር ሌሎች እጩ ተመራጮችም በአረንጓዴ አሻራ መርሃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቻግኒ የምርጫ ክልል ጓንጓ ወረዳ በሚገኙ ስጋዲ የምርጫ ጣቢያ አርሶ አደሮች ድምፅ እየሰጡ ነው Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻግኒ የምርጫ ክልል ጓንጓ ወረዳ በሚገኙ ስጋዲ የምርጫ ጣቢያ አርሶ አደሮች ድምጻቸውን እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ ወቅቱ እርሻ የሚለሰለስበትና የበቆሎ እንክብካቤ የሚከናወንበት ቢሆንም ድምጻችን ያላት ዋጋም የቀጣዩን ህይወት የምትወስን በመሆኗ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ8 ወር ነፍሰ ጡር የሆኑት እናት ድምፅ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ8 ወር ነፍሰ ጡር የሆኑት እናት በሃዋሳ ከተማ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በሜሪ ጆይ ቁጥር አንድ የምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምፅ ሰጥተዋል፡፡ የምርጫ ካርዳቸውን ከወሰዱ በኋላ ጭንቀታቸው ምርጫውን እንዴት መሳተፍ እችል ይሆን የሚል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢ/ር ታከለ ኡማ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የማእድን እና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ኢንጂነር ታከለ ‘‘ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የሁሉም ድምፅ የሚሰማበትና ወደ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የሚያሻግር ምርጫ እያደረግን እንገኛለን’’ ብለዋል። በምርጫው እየተሳተፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኡስታዝ አቡበከር አህመድ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡስታዝ አቡበከር አህመድ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ምርጫ ጣቢያ 01 በመገኘት ድምፃቸውን ተሰጥተዋል። ኡስታዝ አቡበከር ድምጻቸውን ከሰጡ በኋላ ችግኝ ተክለዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…
የሀገር ውስጥ ዜና በቢሻን ጉራቻ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ሂደቱ በሰላም እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሻን ጉራቻ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ሂደቱ በሰላም እየተካሄደ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት እንዳደረገው አራት የምርጫ ጣቢያዎች ባሉባት ቢሻን ጉራቻ የምርጫ ክልል ማህበረሰቡ በጠዋት ወጥቶ ድምፅ መስጠት ጀምሯል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር አብድልቃድር አደም ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር አብድልቃድር አደም ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ሊቀ መንበሩ በሙወዳደሩበት የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ባቲ ምርጫ ክልል ነው ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር ይናገር ደሴ ፣ አቶ ተተካ በቀለና ዶ/ር ዮናስ ዘውዴ ድምፅ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ፣ የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ድርጅት ጉዳይ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ተተካ በቀለና ዶክተር ዮናስ ዘውዴ በምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምፅ ሰጥተዋል ። ድምፅ ከሰጡ በኃላም የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ…