Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በበሻሻ ድምፅ መስጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ዞን ጎማ ወረዳ በሻሻ የምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጽ ሰጡ። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…

አቶ አገኘሁ ተሻገር ጎንደር ከተማ ድምፅ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጎንደር ከተማ ድምፅ ሰጥተዋል፡፡ ምርጫውን በሰላም አጠናቆ ውጤቱን ለመቀበል መዘጋጀት እንደሚገባም ርእሰ መሥተዳድሩ ተናግረዋል፡፡ በአማራ ክልል በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል…

የአዳማ ከተማ ከንቲባ አቶ ሀይሉ ጀሊዲ ድምፅ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዳማ ከተማ ከንቲባ አቶ ሀይሉ ጀሊዲ ድምፅ ሰጥተዋል፡፡ ከንቲባው ለጨፌ ኦሮሚያ እጩ በሆኑበት በቦራ ወረዳ ምርጫ ክልል ድምፅ ከሰጡ በኋላ በአዳማ አባገዳ ፓርክ ችግኝ ተክለዋል። ከአቶ ሀይሉ ጋር ሌሎች እጩ ተመራጮችም በአረንጓዴ አሻራ መርሃ…

በቻግኒ የምርጫ ክልል ጓንጓ ወረዳ በሚገኙ ስጋዲ የምርጫ ጣቢያ አርሶ አደሮች ድምፅ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻግኒ የምርጫ ክልል ጓንጓ ወረዳ በሚገኙ ስጋዲ የምርጫ ጣቢያ አርሶ አደሮች ድምጻቸውን እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ ወቅቱ እርሻ የሚለሰለስበትና የበቆሎ እንክብካቤ የሚከናወንበት ቢሆንም ድምጻችን ያላት ዋጋም የቀጣዩን ህይወት የምትወስን በመሆኗ…

የ8 ወር ነፍሰ ጡር የሆኑት እናት ድምፅ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ8 ወር ነፍሰ ጡር የሆኑት እናት በሃዋሳ ከተማ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በሜሪ ጆይ ቁጥር አንድ የምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምፅ ሰጥተዋል፡፡ የምርጫ ካርዳቸውን ከወሰዱ በኋላ ጭንቀታቸው ምርጫውን እንዴት መሳተፍ እችል ይሆን የሚል…

ኢ/ር ታከለ ኡማ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የማእድን እና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ኢንጂነር ታከለ ‘‘ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የሁሉም ድምፅ የሚሰማበትና ወደ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የሚያሻግር ምርጫ እያደረግን እንገኛለን’’ ብለዋል። በምርጫው እየተሳተፉ…

ኡስታዝ አቡበከር አህመድ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡስታዝ አቡበከር አህመድ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ምርጫ ጣቢያ 01 በመገኘት ድምፃቸውን ተሰጥተዋል። ኡስታዝ አቡበከር ድምጻቸውን ከሰጡ በኋላ ችግኝ ተክለዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

በቢሻን ጉራቻ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ሂደቱ በሰላም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሻን ጉራቻ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ሂደቱ በሰላም እየተካሄደ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት እንዳደረገው አራት የምርጫ ጣቢያዎች ባሉባት ቢሻን ጉራቻ የምርጫ ክልል ማህበረሰቡ በጠዋት ወጥቶ ድምፅ መስጠት ጀምሯል።…

የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር አብድልቃድር አደም ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር አብድልቃድር አደም ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ሊቀ መንበሩ በሙወዳደሩበት የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ባቲ ምርጫ ክልል ነው ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

ዶ/ር ይናገር ደሴ ፣ አቶ ተተካ በቀለና ዶ/ር ዮናስ ዘውዴ ድምፅ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ፣ የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ድርጅት ጉዳይ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ተተካ በቀለና ዶክተር ዮናስ ዘውዴ በምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምፅ ሰጥተዋል ። ድምፅ ከሰጡ በኃላም የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ…