Fana: At a Speed of Life!

እስራኤል እስከ ፈረንጆቹ 2050 የካርበን ልቀት መጠኗን 85 በመቶ ለመቀነስ ማቀዷን አስታውቃለች

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል እስከ ፈረንጆቹ 2050 የካርበን ልቀት መጠኗን 85 በመቶ ለመቀነስ ማቀዷን አስታውቃለች፡፡ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ናፍታሊ ቤኔት ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ ÷ በፈረንጆቹ 2015 በፈረንሳይ የተፈረመውን የአየር ንብረት…

ማንኛውም መመሪያን የሚጥስ የአውሮፕላን አብራሪም ሆነ ኦፕሬተር ለሚደርሰው አደጋ ሃላፊነት ይወስዳል- የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንኛውም የተቀመጠውን መመሪያ የሚጥስ የአውሮፕላን አብራሪም ሆነ ኦፕሬተር ለሚደርሰው አደጋ ሃላፊነት እንደሚወስድ የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ አስጠንቅቋል፡፡ የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ በማህበራዊ ትስስስ ገጹ ላይ ባሰፈረው ጽሁፍ÷…

የህዝብን ፍላጎት ያማከለ የፖለቲካና የልማት ስኬት ተመዝግቧል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2013 በጀት አመት የህዝብን ፍላጎት ያማከለ ሁሉን አቀፍ የፖለቲካና የልማት ስኬት መመዝገቡን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የ2013 በጀት አመት  የስራ አፈጻጸምና የተያዘው…

በጎፋ ዞን ከ3ነጥብ 6ሚሊየን በላይ ብር እና የስንቅ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል የጎፋ ዞን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ብር እና የስንቅ ድጋፍ ተደርጓል። የጎፋ ዞን የሀብት አሰባሰብ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ታመነ ቢሻው እንደገለጹት፥ በሀገሪቱ አሸባሪው የህወሀት ቡድን ሀገርን…

የኢንዱስትሪ ፓርክ ሰራተኞች የብድርና ቁጠባ ፕሮግራም ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ”ታታሪ” የተሰኘ የብድርና ቁጠባ ፕሮግራም ለኢንዱስትሪ ፓርክ ሰራተኞች በሃዋሳ ይፋ ተደርጓል፡፡ በመርሃ ግብሩ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዳንኤል ተሬሳን ጨምሮ የተለያዩ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ የብድርና ቁጠባ…

የመንግስትን ጥሪ አልቀበልም በማለት በሚንቀሳቀሱ ፀረ-ሰላም ሃይሎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በመተከል ዞን ወምበራ ወረዳ ግዳጁን በመፈፀም ላይ የሚገኘው የ2211ኛ ሻለቃ ሰራዊት አባላት የመንግስትን ጥሪ አልቀበልም በማለት በሚንቀሳቀሱ ፀረ-ሰላም ሃይሎች ላይ እርምጃ ወሰደ፡፡ የ2211ኛ ሻለቃ ዋና አዛዥ ሻለቃ…

በአሶሳ የህወሓት ቡድንን የሚያወግዝና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ እና አሸባሪውን የህወሓት ቡድን የሚያወግዝ ሰልፍ የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎች እያካሄዱ ነው። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ ከተማና የአሶሳ ወረዳ ነዋሪዎች በአሶሳ ከተማ በጠዋት በመውጣት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት…

ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር በሙኒክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር በሙኒክ ተካሄደ። በጀርመን-ሙኒክ በኢትዮጵያ ማህበረሰብ አዘጋጅነት በተዘጋጀው በዚህ ፕሮግራም ላይ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተሳትፈዋል።…

በቱኒዚያ የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከስልጣን ተነሱ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱኒዚያ በኮሮና ቫይረስ አያያዝ ምክንያት የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከስልጣን ተነስተዋል፡፡ የቱኒዚያ መንግስት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመቆጣጠር የወሰደውን እርምጃ በመቃወም በርካታ ዜጎች አደባባይ በመውጣት…

የህወሓት የጥፋት ቡድንን የሚያወግዝና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የህወሓት ቡድን ሀገር የማፈራረስ ሴራን የሚያወግዝ እና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ በጋምቤላ እየተካሄደ ነው፡፡ በሰልፉ ነዋሪዎቹ “የአብሮነት ጉዟችን በሽብርተኞች አይደናቀፍም”፣ “እኛ ጋምቤላዎች…