Fana: At a Speed of Life!

ወደ አዲስ አበባ የሚደረጉ በረራዎች በየአየር ጸባይ ምክንያት አቅራቢያ በሚገኙ አውሮፕላን ማረፊያዎች እንዲያርፉ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አካባቢ በተፈጠረው መጥፎ የአየር ጸባይ ምክንያት ወደ አዲስ አበባ የሚደረጉ በረራዎች አቅራቢያ በሚገኙ አውሮፕላን ማረፊያዎች እንዲያርፉ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል፡፡ አየር መንገዱ…

በኢሉባቦር ዞን በፍቃደኝነት መከላከያን ለመቀላቀል የወሰኑ ወጣቶች ተሸኙ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢሉባቦር ዞን በፍቃደኝነት መከላከያ ሠራዊቱን ለመቀላቀል ለወሰኑ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው። የመከላከያ ሠራዊቱን ለመቀላቀል ተመዝግበው ሽኝት የተደረገላቸው ወጣቶችም መንግሥት የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር ያደረገውን ጥሪ ተቀብለው መዘጋጀታቸውን…

የመዲናዋ ወጣቶች ለቀረበው ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች እንደሌሎች የሀገሪቱ ወጣቶች የመከላከያ ሠራዊትን እንዲቀላቀሉ ለቀረበላቸው ጥሪ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጡ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቅርበዋል። ምክትል ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የአፍሪካ 2021 ምርጥ ማዕከላዊ አመራር ባንክ ሽልማት አገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የአፍሪካ 2021 ምርጥ ማዕከላዊ አመራር ባንክ የዋንጫ እና የምስክር ወረቀት ተሸላሚ ሆነ። ባንኩ የዋንጫ እና የምስክር ወረቀት ተሸላሚ የሆነው፣በተለይ ባለፉት ሁለት አመታት የሀገሪቱን የገንዘብ፣የውጭ…

በመንግስት የሚሰጡ መግለጫዎች ሁሉ የሚያመለክቱት የትግራንይ ህዝብ ሳይሆን ወንጀለኛውን ህወሓትን ብቻ ነው- ወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል እና የክልል መንግስታት የሚሰጧቸው መግለጫዎች ሁሉ የሚያመለክቱት የኢትዮጵያ ማህበራዊ ውቅር አንድ አካል የሆነውን የትግራይ ህዝብ ሳይሆን፣ ወንጀለኛውን ህወሃትን ብቻ መሆኑን የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል፡፡…

ለኤርትራ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በአማራ ክልል መንግሥት ሽኝት እየተደረገለት ነው

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ከተማ ለሴካፋ ውድድር የቆየው ከ23 ዓመት በታች የኤርትራ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በአማራ ክልል መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ሽኝት እየተደረገለት ነው። በመርሃ ግብሩ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር፣…

በጅማ እና ምስራቅ ሀረርጌ ዞን መከላከያ ሰራዊትን ለተቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን እና ከተማ እንዲሁም በምስራቅ ሀረርጌ ዞን የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለተቀላቀሉ ወጣቶች ዛሬ ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡ ወጣቶቹ የመከላከያ ሰራዊትን ለማጠናከር የቀረበውን ሀገራዊ ጥሪ በመቀበል በፍላጎታቸው ሀገራቸውን ከጠላት ለመከላከል…

በሀረሪ ክልል የፊታችን ሃምሌ 20 መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍና ህወሓትን የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የፊታችን ሀምሌ 20 ቀን 2013 ዓ.ም መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ እና አሸባሪው ህወሓትን የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ የክልሉ ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ደጀንነት ለመግለጽ ፣ የውጪ ሀይሎች…

አብን የአማራ ክልል መንግስትን የክተት ጥሪ በሙሉ ልብ እንደሚቀበለው አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የአማራ ክልል መንግስትን የክተት ጥሪ በሙሉ ልብ እንደሚቀበለው አስታውቋል፡፡ ፓርቲው በማህበራዊ ትስስር ገጹ ለአማራና ለኢትዮጵያ ሕዝብ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፣…

የአፍሪካ የባህር አጠቃቀም ቻርተር ህገ ወጥነትን ለመከላከል ይረዳል-የአፍሪካ ህብረት

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የባህር አጠቃቀም ቻርተር ህገ ወጥነትን ለመከላከል እንደሚረዳ_የአፍሪካ ህብረት ገለጸ፡፡ የአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ የባህር ጸጥታና ደህንነት እና እድገት ቻርተር መኖር ለአህጉሪቱ አባል ሀገራት ሽብርተኝነትን፣ የመርከቦችን እገታ፣ ህገወጥ…