Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 የምርጫ ጣብያ 4 እና 5 ድምጽ መስጠታቸውን ካፒታል ዘግቧል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…

ጠ/ሚ ዐቢይ በቀዳሚዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ ሂደት ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቀዳሚዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ አጠቃላይ ሂደት ጎበኙ፡፡ የዳቦ ፋብሪካው ሙሉ በሙሉ ሥራ ሲጀምር በቀን 1 ሚሊየን ዳቦ የማምረት አቅም እንዳለው በማህባረዊ ትስስር ገጻቸው…

6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን 6ኛ ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎችን ሰርተዋል፡፡ የብሪታንያ ቢቢሲ በዓለም አቀፍ ዘገባ አምዱ ላይ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ የመጀመሪያውን…

የባልደራስ ፖርቲ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ የህዝብ ተወካዮች ተመራጭ ልጅ ጌታቸው ተድላ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የባልደራስ ፖርቲ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ የህዝብ ተወካዮች ተመራጭ ልጅ ጌታቸው ተድላ በአራዳ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል 2/14 ወረዳ 08 ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል፡፡ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ ሰላማዊ በሆነ መልኩ ህዝቡ ድምፁን ሲሰጥ…

ሙሽሮቹ ከሰርጋቸው ማግስት ምርጫ ጣቢያ ተገኝተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ሙህዲን የሱፍና ወይዘሮ ሰሚራ እንድሪስ ሰርጋቸውን በትናንትናው እለት ፈጽመው በዛሬው እለት ከሰርጋቸው ማግስት በቃሉ ወረዳ 1 የምርጫ ክልል በምርጫ ጣቢያ ላንድ ማርክ ትምህርት ቤት በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል፡፡ በስንታየሁ ሙሀመድ…

የአፍሪካ ህብረት ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የምርጫ ሂደቱን እየታዘበ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ኦሊሴንጎን ኦባሳንጆ የተመራው የአፍሪካ ህብረት ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የምርጫ ሂደቱን እየታዘበ ይገኛል። የህብረቱ ታዛቢዎች በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 የምርጫ ክልል 21/22 ምርጫ ጣቢያ 4 እና…

አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ለ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ በወላይታ ዞን ዳምት ወይዴ ምርጫ ክልል ሁለት ቢጣና ማዘጋጃ ምርጫ ጣቢያ አንድ ተገኝተው ድምጽ የሰጡ ሲሆን፥ አረንጓዴ አሻራቸውንም አሳርፈዋል፡፡ በማስተዋል…

የአብን ሊቀ መንበር በለጠ ሞላ በሚወዳደሩበት የምርጫ ክልል ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀ መንበር በለጠ ሞላ በሚወዳደሩበት የምርጫ ክልል ድምጽ ሰጡ፡፡ ሊቀ መንበሩ በቆቦ ከተማ 04 ቀበሌ ምርጫ ጣቢያ ድምጽ የሰጡ ሲሆን፥ ሁሉም ተወዳዳሪ ፖርቲዎች ጥንቃቄ በማድረግ የህዝብ ድምፅ እንዲከበር ሊሰሩ…

6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ያለምንም የፀጥታ ችግር እየተካሄደ መሆኑን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በሃገር አቀፍ ደረጃ እስካሁን ባሰባሰበው መረጃ መራጩ ህዝብ 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላማዊና በተረጋጋ መንገድ እያካሄደ መሆኑን ገለጸ። በቀጣይ ተመሳሳይ መረጃዎችን ከፌዴራልና ከክልል…

የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ምርጫ ጣቢያ ሁለት ድምጽ ሰጥተዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…