ወደ አዲስ አበባ የሚደረጉ በረራዎች በየአየር ጸባይ ምክንያት አቅራቢያ በሚገኙ አውሮፕላን ማረፊያዎች እንዲያርፉ እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አካባቢ በተፈጠረው መጥፎ የአየር ጸባይ ምክንያት ወደ አዲስ አበባ የሚደረጉ በረራዎች አቅራቢያ በሚገኙ አውሮፕላን ማረፊያዎች እንዲያርፉ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል፡፡
አየር መንገዱ…