የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 የምርጫ ጣብያ 4 እና 5 ድምጽ መስጠታቸውን ካፒታል ዘግቧል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ በቀዳሚዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ ሂደት ጎበኙ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቀዳሚዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ አጠቃላይ ሂደት ጎበኙ፡፡ የዳቦ ፋብሪካው ሙሉ በሙሉ ሥራ ሲጀምር በቀን 1 ሚሊየን ዳቦ የማምረት አቅም እንዳለው በማህባረዊ ትስስር ገጻቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን 6ኛ ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎችን ሰርተዋል፡፡ የብሪታንያ ቢቢሲ በዓለም አቀፍ ዘገባ አምዱ ላይ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ የመጀመሪያውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የባልደራስ ፖርቲ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ የህዝብ ተወካዮች ተመራጭ ልጅ ጌታቸው ተድላ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የባልደራስ ፖርቲ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ የህዝብ ተወካዮች ተመራጭ ልጅ ጌታቸው ተድላ በአራዳ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል 2/14 ወረዳ 08 ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል፡፡ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ ሰላማዊ በሆነ መልኩ ህዝቡ ድምፁን ሲሰጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሙሽሮቹ ከሰርጋቸው ማግስት ምርጫ ጣቢያ ተገኝተዋል Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ሙህዲን የሱፍና ወይዘሮ ሰሚራ እንድሪስ ሰርጋቸውን በትናንትናው እለት ፈጽመው በዛሬው እለት ከሰርጋቸው ማግስት በቃሉ ወረዳ 1 የምርጫ ክልል በምርጫ ጣቢያ ላንድ ማርክ ትምህርት ቤት በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል፡፡ በስንታየሁ ሙሀመድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የምርጫ ሂደቱን እየታዘበ ነው Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ኦሊሴንጎን ኦባሳንጆ የተመራው የአፍሪካ ህብረት ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የምርጫ ሂደቱን እየታዘበ ይገኛል። የህብረቱ ታዛቢዎች በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 የምርጫ ክልል 21/22 ምርጫ ጣቢያ 4 እና…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ለ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ድምጽ ሰጥተዋል፡፡ በወላይታ ዞን ዳምት ወይዴ ምርጫ ክልል ሁለት ቢጣና ማዘጋጃ ምርጫ ጣቢያ አንድ ተገኝተው ድምጽ የሰጡ ሲሆን፥ አረንጓዴ አሻራቸውንም አሳርፈዋል፡፡ በማስተዋል…
የሀገር ውስጥ ዜና የአብን ሊቀ መንበር በለጠ ሞላ በሚወዳደሩበት የምርጫ ክልል ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀ መንበር በለጠ ሞላ በሚወዳደሩበት የምርጫ ክልል ድምጽ ሰጡ፡፡ ሊቀ መንበሩ በቆቦ ከተማ 04 ቀበሌ ምርጫ ጣቢያ ድምጽ የሰጡ ሲሆን፥ ሁሉም ተወዳዳሪ ፖርቲዎች ጥንቃቄ በማድረግ የህዝብ ድምፅ እንዲከበር ሊሰሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ያለምንም የፀጥታ ችግር እየተካሄደ መሆኑን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በሃገር አቀፍ ደረጃ እስካሁን ባሰባሰበው መረጃ መራጩ ህዝብ 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላማዊና በተረጋጋ መንገድ እያካሄደ መሆኑን ገለጸ። በቀጣይ ተመሳሳይ መረጃዎችን ከፌዴራልና ከክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ድምጽ ሰጡ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ምርጫ ጣቢያ ሁለት ድምጽ ሰጥተዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…